oliver
ye betel chaior mezmur
ye betel chaior mezmur
- No tags were found...
Create successful ePaper yourself
Turn your PDF publications into a flip-book with our unique Google optimized e-Paper software.
ያ በቂ ነው ለኛ መዳናችን
1 ሀጥያተኛ ሳለው ሞት የተገባኝ
በልጁ በደሙ አስገባኝ ከጉያው
ከእንግዲህ በኃላ ኩነኔ የለብኝም
በኔ ስራ ሳይሆን በእርሱ ፀደኩኝ
የዘላለም ህይወት አግኝቻለው እኔ
ከእንግዲህ በኃላ የለብኝም ኩነኔ/2x
አለም ሳይፈጠር በልጄ መርጦኛል
መርጦ አጽድቆ ደግሞ አክብሮኛል/2x
ከእንግዲህ ልጅ እንጂ ባሪያ አይደለሁም
አርነት ወጥቼ በእርሱ ድኛለሁ
በፈሰሰው ደሙ በመስቀል ጣር ሞቱ
እርግማኔን ሽሮ አረገኝ ህያው ልጁ/2x
ታድያ ምን ልበልህ ለውለታህ እኔ ምን ልክፈልህ
ክብር ነው ላንተ ምሰጥህ/4x
አመልክሀለው/12x
ዘምሩ አሀ ዘምሩ አሀ ለጌታ አሀ እልል በሉ አሀ/2x
ከሰይጣን እስራት እራሱ መርጦኛል
በከበረው ደሙ ነፃ አውጥቶኛል
የነበረብኝን የ እዳ ጽህፈት
በመስቀል ጠርቆ ሰጠኝ ነፃነት/2x
ታዲያ ምንድ ነው ከዚህ በላይ
ማምለጣችን ከዘላለም ስቃይ
ከአብቀኝ ከእርሱ ጋር መሆን
ያ ነው እኛን እንዲህ የሚያደርገን(የሚያዘምረን)
አንፈልግም ለምስጋና ርዕስ
አናለቅስም ለሚጠፋ ሀብት
የ አግዚአብሔር ልጆች መባላችን
ደግሞ የ እርሱ ወራሽ መሆናችን
ያ በቂ ነው ለኛ መዳናችን
ያ በቂ ነው ለኛ መዳናችን(መትረፋችን)
ከዘላለም ስቃይ በእርሱ ማምለጣችን
P a g e | 7