ኢህአዴግ:- ከስልታዊ አምባገነን ወደ - Ethiopia: A voice for the voiceless
ኢህአዴግ:- ከስልታዊ አምባገነን ወደ - Ethiopia: A voice for the voiceless
ኢህአዴግ:- ከስልታዊ አምባገነን ወደ - Ethiopia: A voice for the voiceless
You also want an ePaper? Increase the reach of your titles
YUMPU automatically turns print PDFs into web optimized ePapers that Google loves.
14<br />
www.andinet.org.et<br />
ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />
ከአንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶች<br />
ማኀበር ጋዜጣዊ መግለጫ<br />
ሕወሓት /ኢሕአዴግ በፀረ-ሽብር ህግ ስም የተለያዩ ተፅዕ<br />
ኖ ፈጣሪና የፖለቲካ ኃይሎችን እንደ አሸባሪ ለመፈረጅ በ<br />
ፓርላማ በማፅደቅ ሙሉ በሙሉ በሀገሪቱ ውስጥ ፍርሃት<br />
በመፍጠር የፖለቲካ ድባቡን አጥብቦ ተቃዋሚዎችን በሐ<br />
ሰት ለመወንጀል እየተጠቀመበትና በህግ ሽፋን ቀመር ሀ<br />
ስለዚህ የአንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶ<br />
ች ማኀበር የህሊና እና የፖለቲካ እስረኞች ያለምን<br />
ም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱና አቶ መለስ ዜናዊም<br />
ተቃዋሚዎችንና ጋዜጠኞችን ማሰር ሀገሪቱ ውስጥ<br />
ለተፈጠረው ችግር መፍተሄ ስለማይሆን ቆም ብለ<br />
ው እንዲያሰቡና የተሳሳተ ፖሊሲያቸውን እንዲፈት<br />
ሹ እንጠይቃለን ሲል መግለጫው ያትታል፡፡<br />
ገሪቷን ተቆጣጥሯል፡፡ በተለይም ማንኛውም የተቃዋሚ<br />
ፖለቲካ መሪዎች፣ ጋዜጠኞችና የማህበረሰብ መሪዎች ራ<br />
ሳቸውን ከማንኛውም ሀገራዊ ጉዳይ እንዲያገሉና ገዥው<br />
ፓርቲ መላው ሀገሪቷን ያለህዝብ ፈቃድ ለመቆጣጠር በ<br />
ማሰብ ነው፡፡<br />
የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ፖለቲከኞችንና ሌ<br />
ሎች ንፁሃን ዜጎችን ማሰሩን በአስቸኳይ እንዲያቆም<br />
ሂውማን ራይትስ ዎች የተባለው ዓለም አቀፍ የሰብዓ<br />
ዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ጠየቀ፡፡<br />
ባለፈው ሳምንት ሦስት እውቅ ሰዎችን፡- አርቲስት ደ<br />
በበ እሸቱ፣ጋዜጠኛ አስክንድር ነጋ እና የተቃዋሚ ፓር<br />
ቲ አመራር አቶ አንዱዓለም አራጌ አዲስ አበባ ውስጥ<br />
ታስረዋል፡፡ ሌሎች ሦስት የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትም<br />
እንዲሁ በእስር ላይ ይገኛሉ፡፡<br />
የፀጥታ ኃይሎች እውቁ ተንታኝ ጋዜጠኛ እስክንድር ነ<br />
ጋን መስከረም 3 ቀን ከሰዓት በኋላ ልጁን ከት/ቤት ይ<br />
ዞ እየመጣ ሳለ አስረውታል፡፡ የአንድነት ፓርቲ ም/ሊ<br />
ቀመንበርና የዋነኛ ተቃዋሚዎች ጥምረት የሆነው የ<br />
መድረክ ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ አን<br />
ዱዓለም አራጌም እንዲሁ በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት አን<br />
ድነት ቢሮ አካባቢ ተይዞ ታስሯል፡፡ እውቁ አርቲስት<br />
ደበበ እሸቱ ከግንቦት 7 ተቃዋሚ ቡድን ጋር ግንኙነት<br />
አለው በሚል በመጠርጠር በእስር ላይ ይገኛል፡፡<br />
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ም/ሊ<br />
ቀመንበር፣ አቶ አንዱዓለም አራጌ፤ አቶ አሳምነው ብርሃኑ<br />
እና አቶ ናትናኤል መኮንን የፓርቲው ብሔራዊ ም/ቤት አ<br />
ባል፣ አቶ በቀለ ገርባ የመድረክ ፓርቲ ስራ አስፈፃሚና የኦ<br />
ፌዲን ም/ሊቀመንበር፣ አቶ ኦልባና ሌሊሣ የመድረክ ስራ<br />
አስፈፃሚ አባል፣ ዓለም አቀፍ እውቅና ያለው አርቲስት ደ<br />
በበ እሸቱ፣ ታዋቂው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እና ሌሎች የ<br />
መድረክ ፓርቲ አባላት በሽብር ስም አቶ መለስ ዜናዊ እር<br />
ምጃ እየወሰዱባቸው ይገኛሉ፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት<br />
በህዝቡ ላይ ተንሰራፍቶ ያለው ርሃብ፣ ቁጣና ከፍተኛ የዋ<br />
ጋ ንረት መሆኑ ይታወቃል፡፡<br />
ስለዚህ የአንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶች ማ<br />
ኀበር የህሊና እና የፖለቲካ እስረኞች ያለምንም ቅድመ ሁ<br />
ኔታ እንዲፈቱና አቶ መለስ ዜናዊም ተቃዋሚዎችንና ጋዜ<br />
ጠኞችን ማሰር ሀገሪቱ ውስጥ ለተፈጠረው ችግር መፍተ<br />
ሄ ስለማይሆን ቆም ብለው እንዲያሰቡና የተሳሳተ ፖሊ<br />
ሲያቸውን እንዲፈትሹ እንጠይቃለን ሲል መግለጫው ያ<br />
ትታል፡፡<br />
በተጨማሪም በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የሚገኙ ሁሉ<br />
ም ኢትዮጵያውያን በአንድ ላይ በመሆን በህዝባችን ላይ<br />
እየተወሰደ ያለው ኢፍትሐዊ እርምጃ በአስቸኳይ እንዲቆ<br />
ም እና የታሰሩትም እንዲፈቱ በጋራ ልንቆምና ልንታገል ይ<br />
ገባል፡፡ የዓለም አቀፍ ማኀበረሰቡ በተለይም እርዳታ ለጋ<br />
ሻ ሀገሮችም የሚሰጡት ድጋፍና በኢትዮጵያ የሚከተሉት<br />
ን ፖሊሲ እንዲፈትሹ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ሲል የ<br />
ማኀበሩ መግለጫ ጠይቋል፡፡<br />
በነካ እጃችሁ ለአዲስ አበቤም እውቅና ብትሰጡት<br />
በብሩክ ከበደ<br />
ባለፈው እሁድ ጳጉሜ 6 ቀን 2003 ዓ.ም ምሽት<br />
ከሚሊኒየም አዳራሽ በቀጥታ ከሚተላለፈው ፕሮግም<br />
ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም እንዲሉ በቴሊቪዥን<br />
መስኮት በመመልከቴ ለዛሬው ጦማሬ መነሻ ሆነኝ፡<br />
፡ ከዚህ ዘመናዊ “አይጠየፌ” አዳራሽ ይህ ስም በተለይ<br />
አሁን በደንብ የሚስማማው መሆኑን ሁላችንም በለሆሳስ<br />
እንደሚያግባባን ጥርጥር የለኝም፡፡ በዙሁ አዳራሽ<br />
የሀገሪታን ዋነኛ ቁልፍ ሰው ጠቅላይ ሜትር መለስን<br />
ጨምሮ ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስና ሌሎችም<br />
ከፍተኛ የመነግሥት የሥራ ኃላፊዎች ታድመዋል፡፡ እዚህ<br />
ላይ ጠ/ሚኒስትሩን አስቀድሜ ፕሬዚዳንቱን ያስቀጠልኩት<br />
በራሴ ህሳቤ ሳይሆን ፕሮግራሙን ስታስተዋውቅ<br />
ከነበረችው የቴሌቪዥን ጋዜጠኛ የሰማሁትን ነው፡<br />
፡ ይህ ባይሆን ኖሮ እንደ ሀገራችን ባህልና ወግ መሠረት<br />
በእድሜ የሚቀድሙትን ክቡር አቶ ግርማ ወ/ጊዮርጊስን<br />
ባስቀድሞ በደድኩ ነበር፡፡ ግን ሳይሆን ቀረና አይጠየፍ<br />
ይህን አልፈቀደም፡፡<br />
እስክንድርና አንዱዓለም የታሰሩት ፀረ-ሽብር ህጉ ላይ ቅሬታ ከ<br />
ማቅረባቸው ጋር በተያያዘ እንደሆነ ሂውማን ራይትስ ዎች ይና<br />
ገራል፡፡ አሁን ሁለቱም በሽብር ተጠርጥረውና ሌላ ቅሬታ በመን<br />
ግሥት በማቅረባቸው የክስ ጥያቄ ቀርቦባቸዋል፡፡ ጋዜጠኛ ሽብርን<br />
አስመልክቶ ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ በመስጠቱ፣ደበበም በሽብር በ<br />
መጠርጠሩ ተከሰዋል፡፡ አንዱዓለም ደግሞ ተቃዋሚ ፓርቲው መ<br />
ድረክ ባደረገው ፕሬስ ኮንፈረንስ ላይ በሽብር ስም ንፁሃን ዜጎች<br />
ላይ መንግሥት ስለመሰረተው ክስ በመቃወሙ ነበር፡፡<br />
ጠቅላይ ሚኒስትሩ (Vip) የተያዘላቸውን<br />
መቀመጫ ከመያዛቸው በፊት አይጠየፌ መሬት ላይ ላለው<br />
እጃቸውን አውለብልበው ቦታቸውን ያዙ፡፡ የእለቱ ምሽት<br />
ዝግጅትም ሕዝቡ የህዳሴውን ግድብ ለመገንባት ላደረገው<br />
ርብርብ እውቅና ለመስጠት መሆኑን የሚገልፁ ንግግሮች<br />
ተደመጡ፡፡ ከንግግሮቹ በኋላም የማስታወቂየውን፣<br />
የፊልሙነና ድራማውን ዘርፍ የተቆጣጠሩት አርቲስቶች<br />
እንደቀድሞዎቹ የአይጠየፌ አዝማሪዎች ሳይሆን እንደ<br />
ዘመነኛው አይጠየፌ አዳራሽ ዘመናውያን የድርሻቸውንና<br />
የኮታቸው ያህል ተውረገረጉ፡፡<br />
ይህ ሁሉ ሲሆን ግን የዚህ ፅሑፍ አቅራቡ<br />
“እውቅና” የሚለው ቃል ግራ ገብቶት አንዳንዴም<br />
አደናብሮት አንዳንዱ ትእይንት እያመለጠው ተቸግሮ<br />
እንደነበር ስነግራችሁ በመገረም ነው፡፡ ገርሜታው ከምንና<br />
ለምን ተነሳ ለሚለኝም፡- ኧረ ለመሆኑ ሕዝብ በሀገሩ ጉዳይ<br />
፣ማነው እውቅና የሚሰጠው ማነው የሚነፍነው ሕዝብ<br />
በአባይ ጉዳይ አንድ የሚሆንና በአንድ የሚቆም ሆኖ<br />
እያለ በሕቡዕ እንደሚንቀሳቀስ ሕዝብ እውቅና መስጠት<br />
የሚለው ቃልና ፍቺ ለምን አንደተሰነቀረ ለግዜው ግር<br />
የሂውማን ራይትስ ዎች<br />
“አሁን በእስር ላይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ባለሥልጣና<br />
ትን ስለሚቃወሟቸው ነው፡፡” ሲሉ በአፍሪካ የሂው<br />
ማን ራይትስ ዎች ም/ዳይሬክተር ሮና ፔሊጋል ተና<br />
ግረዋል፡፡ አያይዘውም የእስር ሰለባ የሆኑት ደበበ እ<br />
ሸቱ፣እስክንድር ነጋ እና አንዱዓለም አራጌ በከፍተኛ<br />
ደረጃ የኢትዮጵያ መንግሥትን በመተቸታቸው ነው<br />
ብለዋል፡፡<br />
የመንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ሽመልስ ከማል “ስድ<br />
ስቱ ሰዎች በፀረ ሽብር አዋጅ ምርመራ መሠረት ስለ<br />
ነበር ግንቦት 7 ከሚባለው አሸባሪ ቡድን ጋር ግንኙ<br />
ነት ስላላቸው ታስረዋል” ሲሉ ለሂውማን ራይትስ ዎ<br />
ች ተናግረዋል፡፡<br />
ስድስቱም ተጠርጣሪዎች በፌደራል ፖሊስ ወንጀል<br />
ምርመራ ክፍል አዲስ አበባ ማዕከላዊ እስር ቤት ይገኛ<br />
ሉ፡፡ እነኚህም በቤተሰቦቻቸውም ሆነ በዓለም አቀፍ<br />
ድርጅቶች እስከ አሁን ሊጐበኙ ባለመፈቀዱ ደህንነታ<br />
ቸው በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳለ እንኳን ለማወ<br />
ቅ አልተቻለም ሲል ሂውማን ራይትስ ዎች በመግለጫ<br />
ው አስታውቋል፡፡<br />
ደበበ፣እስክንድርና አንዱዓለም አራጌ እስ<br />
ከ አሁን ምንም አሳማኝ የወንጀል ማስረጃ ስላልተገኘ<br />
ባቸው በአስቸኳይ እንዲፈቱ፡፡ መንግሥትም የፀረ ሽ<br />
ብር ህግን በስፋት በመጠቀም ኢትዮጵያውያንን እያሸ<br />
ማቀቀ ይገኛል፡፡ የፀረ ሽብር አዋጅ በውስጡ ሰፊና አ<br />
ሻሚ የሆነ የሽብር ገለፃዎችንና ድርጊቶችን በምሳሌ “ያ<br />
ሰበና ያበረታታ” ከ10 እስከ 20 ዓመት እስራት ያስቀ<br />
ጣል ይላል፡፡ መንግሥትም ይህን አሻሚና ሰፊ ቋንቋ<br />
በመጠቀም ሠላማዊ ሰዎችን፣ጋዜጠኞችንና ተቃዋሚ<br />
ፖለቲከኞችን በሽብር ስም እየፈረጀ ይገኛል፡፡<br />
በፀረ ሽብር አዋጁ መሠረት ተጠርጣሪው ያለምንም<br />
ፍርድ እስከ 4 ወራት በእስር ላይ ይቆያል፡፡ ይህም ተ<br />
ጠርጣሪው በ48 ሰዓታት ውስጥ ፍ/ቤት ቀርቦ ክስ ይ<br />
መሰረትበታል አልያም ነፃ ተብሎ ይሰናበታል የሚለ<br />
ውን የኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥትንና ዓለም አቀፍ ህግ<br />
ጋትን ይጥሳል፡፡ ሂውማን ራይትስ ዎች (ዓለም አቀፍ<br />
የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ) ድርጅትም የፀረ ሽብር ህ<br />
ጉ ሊሻሻልና ዓለም አቅፍ ግዴታዎችን ሊከተል ይገባ<br />
ል ሲል ይጠይቃል፡፡<br />
እስክንድርና አንዱዓለም የታሰሩት ፀረ-ሽብር ህጉ ላይ<br />
ቅሬታ ከማቅረባቸው ጋር በተያያዘ እንደሆነ ሂውማን<br />
ራይትስ ዎች ይናገራል፡፡ አሁን ሁለቱም በሽብር ተጠ<br />
ርጥረውና ሌላ ቅሬታ በመንግሥት በማቅረባቸው የክ<br />
ስ ጥያቄ ቀርቦባቸዋል፡፡ ጋዜጠኛ ሽብርን አስመልክቶ<br />
ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ በመስጠቱ፣ደበበም በሽብር በ<br />
መጠርጠሩ ተከሰዋል፡፡ አንዱዓለም ደግሞ ተቃዋሚ<br />
ፓርቲው መድረክ ባደረገው ፕሬስ ኮንፈረንስ ላይ በ<br />
ሽብር ስም ንፁሃን ዜጎች ላይ መንግሥት ስለመሰረተ<br />
ው ክስ በመቃወሙ ነበር፡፡<br />
“መንግሥት ላይ አስተያየት መሰንዘርም ሆነ ፀረ ሽብ<br />
ር ህጉን መተቸት ወንጀል አይደለም፡፡ የኢትዮጵያ መ<br />
ንግሥት እያሳየ ያለው ማንኛውም ሰው መሠረታዊ የ<br />
ነፃነትና መብት ጥያቄዎችን መዝጋት ነው፡፡” ሲሉ ፔ<br />
ሌጋል ተናግረዋል፡፡<br />
ሦስት ሌሎች የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት፤ሁለቱ የ“አን<br />
2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />
በኢትዮጵያ ስላለው አስደንጋጭ እስርን<br />
በተመለከተ<br />
ከጀርመን ፓርላማ ቡድን የተሰጠ<br />
ትሂሎ ሆፕ የጀርመን ፓርላማ ቡድን<br />
በኢትዮጵያ ስላለው የሰብዓዊ መብት ሁኔታ<br />
በጥልቅ ማዘኑን ይገልፃል፡፡<br />
በኢትዮጵያ በከፍተኛ ሁኔታ የተቃዋሚ<br />
ፖለቲከኞች መሪዎችና ነፃ ጋዜጠኞች ላይ<br />
በአዲስ መልክ የእስር ዘመቻ ቀጥሏል፡፡<br />
ምክንያቱም እነኚህም ጠንካራ የተቃውሞ<br />
ድምፅ በማሰማታቸው የተወሰደ እርምጃ<br />
ነውና፡፡<br />
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በተደጋጋሚ<br />
አልፎ አልፎ የሚቃወሟቸውን በሽብር<br />
እንቅስቃሴ ስም መፈረጃቸው ይታወሳል፡<br />
፡ በመጋቢት ወር 370 ተቃዋሚዎችን<br />
አስረዋል፤ ከታሰሩት ውስጥ 217 የኦሮሞ<br />
ፌዴራሊስ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን)<br />
አባላት ናቸው፡፡ እንደ አውሮፓውያን<br />
አቆጣጠር በመስከረም ወር መጀመሪያ<br />
ላይ ከአምንስቲ ኢንተርናሽናል ወኪሎች<br />
ጋር በመወያያታቸው የታቀቃዋሚ አባላት<br />
መሪዎች አቶ በቀለ ገርባና አቶ ኦልባና ሌሊሳ<br />
ታስረዋል፡፡<br />
ረቡዕ መስከረም 14 ቀን 2011 ደግሞ የነፃው<br />
ስላአለኝ ነው፡፡ ለሕዝብስ እውቅና የሚሰጥ ሆነ የሚነፍግ<br />
ማነው? ይሔ መቸስ በዓለም ላይ ተሰምቶ የሚታወቅ<br />
ክስተት በመሆኑ ጊነስ ሪኮርድ አነፍናፊዎች ሰሞኑን<br />
አይናቸውን <strong>ወደ</strong>ዚሁ አይጠየፌ አዳራሽ ላይ ሳይጥሉ<br />
እንደማይቀር ግምቴ የበዛ ነው፡፡<br />
ገዢው ፓርቲ <strong>ኢህአዴግ</strong> ሕዝብ አምኖና ተቀብሎኝ<br />
ድምፁን ስለሰጠፀ አመሰግናለሁ፡፡ ሲል የሞቀ ምስጋና<br />
ለሕዝብ ባስተላለፈ አጭር ዓመት ሕዝብ ለሚያደርገው<br />
እንቅስቃሴ እውቅና እሰጣለሁ ብሎ መነሳቱ ግምትም<br />
ሆነ ግርታ ቢጭርብኝ ሆነ ቢጭርብን ጥፋቱ መን ላይ<br />
ይሆን? ጥፋት የማይሆነው መንግሥት ሕዝብ ላደረገለት<br />
አንቅስቃሴና ድጋፍ መንግሥት የተሰማውን ደስታ በአዲሱ<br />
ዓመት ለመግለፅ ልዩ የምስጋና ዝግጅት አዘጋጅቷል፡፡<br />
ቢለን ወግ አና ደንብ በመሆኑ እልል ብለን ብንቀበለው<br />
ነበር፡፡ የበላይ ሕዝብ መሆኑን ማወቅና ማረጋገጥ ሊቅነት<br />
ነው፡፡ ይህ ሳይሆን ቀርቶ “እውቅና ለመስጠት”የምትለው<br />
አገላለፅ ግን ራስን የመቆለል ያህል የሚያስቆጥር ነው፡፡<br />
ወይንም ሕዝበን የመናቅና የበታች አድርጎ ከዛሬ ጀምሮ<br />
አውቄሀለሁ፡፡ ባደረገው ሁለገብ እንቅስቃሴ እውቅና<br />
ጋዜጣዊ መግለጫ<br />
ጋዜጠኛ እና የቀድሞ አምንስቲ “የህሊና<br />
እስረኛ” እስክንድር ነጋ፣ የዋነኛው ተቃዋሚ<br />
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ም/<br />
ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ<br />
አንዱዓለም አራጌ ታስረዋል፡፡ አንድነት<br />
ለዴሞክራሲ ፓርቲ የብርቱካን ሚደቅሳ<br />
ፓርቲ ነው፡፡ በተጨማሪም ከምርጫ 97 ጋር<br />
በተያያዘ ባለፈው ሳምንት እውቁ አርቲስት<br />
ደበበ እሸቱ እና ሌሎችም በእስር ላይ እንዳሉ<br />
ይታወቃል፡፡<br />
ስለዚህ የጀርመን መንግስትም አሁን<br />
በኢትዮጵያ ባለስልጣናት ላይ ጠንከር<br />
ያለ እስሩን የሚያወግዝ ግልፅ መልዕክት<br />
መላክ አለበት፡፡ ይህም በአስቸኳይ የታሰሩ<br />
ተቃዋሚዎች እንዲለቀቁና በሀገሪቱ<br />
የተንሰራፋው የሰብዓዊ መብት ጥሰት በሁለቱ<br />
ሀገሮች መካከል ያለው የልማት ትብብር ላይ<br />
እንቅፋት ይፈጥራል፡፡ አለበለዚህ የሰብዓዊ<br />
መብት ጉዳይ በአፋጣኝ መልስ የማያገኝ<br />
ከሆነ የጀርመን መንግሥት ትብብሩን ማቋረጥ<br />
አለበት ሲል በመግለጫው አስታውቋል፡፡<br />
ሰጥቸዋለሁ እንደማለት ነው፡፡<br />
እንደኔ እንደኔ በዚህ በነካ እጃቸው እትብታቸው<br />
በተቀበረበት የመኖሪያ መንደራቸው በሊዝ ጦስ<br />
ለተፈናቀሉ የሚሊዮን ሚኒማቸው የማይታወቅና ሲነጋ<br />
በቆላው በማገኙ ሕንፃዎች ለተባረሩ፣ በመንገድ ስፋትና<br />
በተለያዩ ምክንያቶተ ተነሱ እየ ተባሉ መከራቸውን<br />
ለሚያዩ አዲስ አበቤዎች ምናለ እውቅና ቢሰጡና ስል<br />
ተመኘሁ፡፡<br />
ምኞቴ ዝም ብሎ ከመሬት የተነሳ አሊያም ከሰማይ<br />
የወረደ ሳይሆን በህይወት ያለው አዲስ አበቤ የከፈለውንና<br />
እየከፈለ ያለውን መስዋእትነት በሚገባ ስለማውቀው ብቻ<br />
ሣይሆን እኔም በውስጡ ስላለሁ ነው፡፡ ደግሞስ ከራስ<br />
በላይ ምስክር ማንና ከየት ይመጣል?<br />
አዲስ አበቤ በሚኖርበት መንደር መንገድ ሲሰፋ<br />
ከመንደሩ አስከሚወጣ ድረስ በአዋራ ተለውጧል፣ አዋራ<br />
ተነስንሷል፡፡ የሚገርመው ምግብ፣የሚጠጣው ውሃ ሁሉ<br />
በአሞራ መልክና ጣእሞ ተቀይሯል፡- ይህ ደግሞ ለብቻው<br />
አይደለም፡- ከነቤተሰቡም ጭምር ነው፡፡ ጓደኛው ዘመድ<br />
አዝማድ ሲመጣበት ባህላዊና ሐይማኖታዊ ሥረአቶችን<br />
ድነት” ንቁ ተሳታፊ አባላት እና የመላው ኢትዮጵያ ዴ<br />
ሞክራሲያዊ ፓርቲ ዋና ፀሐፊም በተመሳሳይ ሁኔታ<br />
መስከረም 3 ቀን 2004 ዓ.ም ተቃዋሚ በመሆናቸው<br />
ለእስር ተዳርገዋል፡፡ ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገ<br />
ኙትም የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ አመራ<br />
ር አቶ ዘሪሁን ገ/እግዚአብሔርና ቢያንስ አራት ጋዜጠ<br />
ኞች፤ሁለት ኢትዮጵያውያን እና ሁለት ስዊድናውያን<br />
ን ጭምር በፀ-ሽብር ሕግ ምክንያት ክስ ተመስርቶባቸ<br />
ዋል፡፡ ጋዜጠኞቹም ያለምንም ፍርድ ለሁለት ወራት<br />
በማዕከላዊ እስር ቤት መቆየታቸው እና እስከ አሁንም<br />
ውሳኔ አለማግኘታቸው ይታወቃል፡፡<br />
ሁለት የኦሮሞ ተቃዋሚ ፖለቲካ መሪዎች ከኦነግ ቡድ<br />
ን ጋር እንደሆኑ በመጠርጠር በሽብር ስም ነሐሴ ወር<br />
ውስጥ ታስረዋል፡፡ በአሁኑ ሰዓት ምርጫ 97ን ተከት<br />
ሎ የተከሰሱ ወይም በፀረ-ሽብር ሕግ ስም ክስ የተመሠ<br />
ረተባቸው ብዙዎች በእስር ላይ ይገኛሉ፡፡<br />
ለኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ለጋሽ ድርጅቶችም ደበበ እ<br />
ሸቱ፣እስክንድር ነጋ፣አንዱዓለም አራጌና 129 ሌሎች<br />
የተቃዋሚና የሲቪክ ማህበረሰቦች በምርጫ 97 ምክ<br />
ንያት መታሰራቸው ይታወሳል፡፡ አሜሪካ፣እንግሊዝና<br />
የአውሮፓ ሕብረትም በድጋሚ በአስቸኳይ የታሰሩ ሰ<br />
ዎች ይፈቱ ዘንድ ድምፃችሁን አሰሙ” ሲሉ የሂውማን<br />
ራይት ዎች የአፍሪካ ም/ዳይሬክተር ሮና ፔሊጋል በመ<br />
ግለጫው ጠይቀዋል፡፡<br />
ቅዳሜ መስከረም 6/2004 ለንደን<br />
<strong>ወደ</strong> 8 የዞሯል