25.07.2013 Views

ኢህአዴግ:- ከስልታዊ አምባገነን ወደ - Ethiopia: A voice for the voiceless

ኢህአዴግ:- ከስልታዊ አምባገነን ወደ - Ethiopia: A voice for the voiceless

ኢህአዴግ:- ከስልታዊ አምባገነን ወደ - Ethiopia: A voice for the voiceless

SHOW MORE
SHOW LESS

You also want an ePaper? Increase the reach of your titles

YUMPU automatically turns print PDFs into web optimized ePapers that Google loves.

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

የኦፌዲን ምሊቀመንበርና የመድረክ ስራ አስፍፃሚ የሆኑት አቶ<br />

በቀለ ገርባና የኦህኮ ከፍተኛ አመራር እና የፅ ቤቱ ሀላፊ አቶ ኦልባና<br />

ሌሊሳ የታሰሩት ለአሚኒስቲ ኢንተርናሽናል መረጃ በመስጠታቸዉ<br />

ነዉ ተብሏል እኔ በትላንትናዉ እለት ለኣሚኒስቲ እንተርናሽናል እና<br />

ለሂዩማን ራይትስ ዎች መረጃ ሰጥቻለሁ ከፈለጉ ይሰሩኝ<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

ዶር ነጋሶ ጊዳዳ<br />

1<br />

www.andinet.org.et


2<br />

www.andinet.org.et<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

የ1930 እና 1940ዎቹ መጀመሪያ አመታት የጀርመን<br />

አስተዳዳሪዎች ለመጥፎ ነገሮች ሁሉ ይሁዲዎችን<br />

እንደ የ#ጦስ ዶሮ; ይጠቀሙባቸዉ ነበር$ በአለም<br />

እዉቅና በተሰጠዉ <strong>አምባገነን</strong> መንግስት እንዲህ<br />

መወሰድ የሚጠበቅ ሊሆን ይችላል$ በዚያዉም<br />

በስደት ሀገር ከበርቴ ሆኖ የሀገሪቱን ተወላጆች በአራጣ<br />

ብድር ማስጨነቅ ታክሎበት$ መንግስት የራሱን ዜጎች<br />

በዚያዉም በእጦታቸዉ የሚታወቁትን ቡድኖች<br />

በአመለካከታቸዉ ብቻ የተነሳ የሁሉ መጥፎ ነገር<br />

#የጦስ ዶሮ; ሲያደርግስ? ለሚለዉ ጥያቄ #ኢትዮጵያ<br />

የመሪዎቿ ሀገር ናት$ አለፍ ሲልም የነዚህ አኗኗሪዎች<br />

ሀገር $ ለሌሎች የስደት ሀገረ የምትመስልባቸዉ<br />

አጋጣሚዎቸ ብዙ ናቸዉ$; ይላሉ አንድ የአዲስ አበባ<br />

ዩኒቨርሲቲዉ የፖለቲካ ሳይንቲስት$ በሌላ ወገን<br />

ያሁኑን አገዛዝ ከቀዳሚዉ የደርግ ስርዓት ምን ይለየዉ<br />

ይሆን ብዬ የጠየቅሁት አንድ የህግ ባለሙያ #ደርግ እና<br />

<strong>ኢህአዴግ</strong> አይመሳሰሉም$ ይህ ግን በዋና በህርያቸዉ<br />

አይደለም$;ብለዋል$ የሚለዩበትንና እንደ ዋና ባህሪ<br />

የሚያመሳስላቸዉን ሲያስቀምጡም # <strong>ኢህአዴግ</strong>ን<br />

ከደርግ የሚለየዉ ለተለየ ሃሳብ ክፍት ሆኖ አይደለም “<br />

<strong>ኢህአዴግ</strong> የተለየ አቋም የነበራቸዉን እንደእብሪተኛዉ<br />

<strong>አምባገነን</strong> ደርግ ገድሎ በመገናኛ ብዙሃን የሚያዉጅ<br />

ሳይሆን በስልት አዋክቦ በተለያዩ ሸብባ ትንፍሽ<br />

እንዳይሉ አሊያም የወንጀል ስም አዉጥቶላቸዉ<br />

የብዙዎች ግዛት <strong>ወደ</strong>ሆነችዉ ዘብጥያ ይወረዉራል”<br />

አሊያም ሀገር ጥለዉ እንድሰደዱ በስዉር ዛቻና<br />

ማስፈራሪያ ያመቻቻል$; በማለት ነዉ$ በሌላ በኩል<br />

መንግስት በጠራቸዉ የቀለሜዋ ተማሪዎች ስብሰባ<br />

ላይ የተገኘ አንድ የ10ኛ ክፍል ተማር <strong>ወደ</strong> አንድ<br />

አስተሳሰብ ለማምጣት የሚደረገዉን ጥረት #ኢትዮጽያ<br />

የሁሉም ዜጎቿ ሀገር መሆን ትታለች ማለት ነዉ$; ሲል<br />

እንደ መጀመሪያዉ ተጠያቂያችን ገልጿል$<br />

ስሙ እንዳይጠቀስ የጠየቀ አንድ የበጎ አድራጎት<br />

ማህበር ማኔጀር #እድሜ ለቅንጅት ኢትዮጵያን<br />

እንደ ሀገረ <strong>ወደ</strong> እስር ቤት ቀይሯታል$ ምክንያቱም<br />

በዴሞክራሲያዊ ስርእት ዉስጥ የተወዳደረ ይመስል<br />

የሚያስበረግግ ዉጤት አምጥቶ መንግስትን ‘በደንባራ<br />

በቅሎ ...’ አይነት ዜጎቹን የሚጠራጠር እና የማያምን<br />

አደረገዉ$; በደርግ ከፍተኛ በደል ደርሶብኛል የሚለዉ<br />

ይህ ሰዉ ንፅፅሩን ሲያስቅምጥ #አሁን ግን በአደባባይ<br />

ሲገድል ባይታይም በጅምላ እያሰረ በመገናኛ ብዙሃን<br />

በማወጁ <strong>ወደ</strong> ቀዳሚዉ የደርግ ሞኛ ሞኝ <strong>አምባገነን</strong>ነት<br />

እየመጣ ነዉ$; በማለት አክሏል$<br />

ለመሆኑ ሰሞኑን አብዛኛዎቹ ከመንግስት የተለየ አቋም<br />

የሚያራምዱ ዜጎች <strong>ወደ</strong> ‘ቅድመርስታቸዉ’ ዘብጥያ<br />

የወረዱበት ምክንያት ከሽብርተኞች ጋር ማበር ወይስ<br />

መሃመደ ቡኣዚዝ ያመጣብን ጣጣ ? ብሎ መጠየቅ<br />

ያሻል$ መሃመድ ቡአዚዝ በተቃራኒ ጥጎች ላይ ቆሟል$<br />

በአንድ ወገን ዜጎች በሀገራቸዉ ያለዉን ስርአት<br />

የጠበቁትን ያክል ሰይሆን ሲቀር የሉአላዊ የስልጣን<br />

ባለቤትነታቸዉን ለማረጋገጥ የነተነሱበት ኣጋጣሚ<br />

ፈጠረ$ በተለይ የአረቡ አለም ዜጎች ጥያቄ ትክክለኛዉን<br />

የመኖር ትርጉም ያዘለ ነዉ$ ምክንያቱም ነፃነት<br />

የህይወት ግብ በመሆኑ (freedom is <strong>the</strong> essence of<br />

life) የሚበሉትን አብዝቶ ማግኘት የመጨረሻ ግብ<br />

እንዳልሆነ አስመስክረዋል$ በሌላ<br />

ጥግ #’ካበላን ካጠጣን ዜጎች ሊያነሱ የሚችሉት<br />

ጥያቄ ሊኖር አይገባም’ የሚሉ ስልታዊም ሞኛሞኝም<br />

አምባገነኖች አሉ$; የሚሉን ደግሞ የቀድሞ<br />

የህወሓት ታጋይ ናቸዉ$ #<strong>ኢህአዴግ</strong>ን ያየን እንደሆነ<br />

እንደአይዲዮሎጂ ‘The two incompatible visions’<br />

የተባሉ ፈትለ ነገሮች (<strong>the</strong>me) መያዙ ይታወቃል$;<br />

የሚሉን ደግሞ የዩኒቨርሲቲ ኦፍ ካሊፎርኒያ የፖለቲካ<br />

ሳይንስ ፊሎዉ ዶ/ር ታርኩ አለፈ ናቸዉ$ እንደ ዶ/ር<br />

ታርኩ ከሆነ <strong>ኢህአዴግ</strong> ዲሞክራሲያዊ የልማት መንግስት<br />

እንደሚመሰርት ቢናገርም የአይዲዮሎጂ ሰነዶቹ<br />

የሚናገሩት ግን ከሁሉም በላይ ሀይልን በብቸኝነት<br />

ጠቅልሎ ለረዥም ጊዜ ስለመግዛት ማቀንቀኑን ነዉ$<br />

ማለትም የእዉነተኛ ልማታዊ መንግስታት ያክል እንኳ<br />

የስልጣን ዘመኑን በሚያመጣዉ እዉነተኛ ልማት ላይ<br />

የተመሰረተ አድርጎ አያስብም$ ይህ ሀሳብ ሲመነዘር<br />

#ካሮት እና ዱላ; እንደያዘ አለቃ ልማት ካሳካሁ<br />

ትመርጠኛለህ ካላሳካሁም የግድህን ትመርጠኛለህ<br />

የማለት መንገድ$ በዚህ ረገድ የኢዮጽያ መንግስት<br />

የአረብ ሀገራት መንግስታትን ያክል እንኳ እድል<br />

የለዉም$ <strong>ኢህአዴግ</strong> የሚያስተዳድራት ኢትዮጽያ<br />

ለዜገቿ ብዘሃ አመለካከት ቦታ የሌላት ከመሆኑም<br />

በላይ ወይ ጠግበዉ ያልበሉ ወይ ነፃነት የሌላቸዉ<br />

ዜጎች ጥርቅም ነትና$ በርግጥ ኢቲቪ #አንዳድ የአዲስ<br />

አበባ ነዋሪዎች…”ን ጠቅሶ ሀሳቤን ዉድቅ ሊያደርግ<br />

ይችላል$ እውነቱ ግን ኢትዮጽያ የሆድም የህሊናም<br />

ጥያቄ ያልተመለሰባት ሀገር ናት$ እንግዲህ በዚህ በኩል<br />

ያሉት የመሃመድ ቡአዚዚ እና የ97ቱ ቅንጂት ገፆች<br />

ኢትዮጵያን የሀገር እስር ቤት አደረጓት$<br />

Terrorism: a buzz word?<br />

አዋጅ ቁጥር 652/2001 ዓም “የፀረ ሽብር አዋጅ” ነዉ$<br />

ይህ አዋጅ ሲታወጅ የነበሩት አስተያየቶች ምን እንደነበሩ<br />

በዃላ እመለስበታለሁ$ ነገር ግን በአዋጁ ክፍል ሁለት<br />

ስር “የሽብርተኝንት ድርግቶች”ን የሚዘረዝረዉ አንቀፅ<br />

ምን ያክል ጎዶሎ እና ለመንግስት ግን ክፍተት ሰጥቶ<br />

ዜጎቹን ለማሸበር ሽፋን እንደሚሰጥ እንይ” በነገራችን<br />

ላይ #መንግስት ለፖለትካዉ ጫወታ ምን ያክል<br />

አለርጂክ መሆኑን ለማየት &ታስቦም ሆነ ሳይታሰብ<br />

ክልከላዉን ‘የፖለትካ’ ብሎ መጀመሩን ማስተዋል<br />

እንችላለን$; ያለኝ ደግሞ የፀረ ሽብር ህጉን ለመግዛት<br />

በተሰለፍኩበት ያገኘሁት ሰዉ ነዉ$ #...የፖለቲካ<br />

የሃይማኖታዊ ወይም የአይዶሎጂ አላማን ለማራመድ<br />

በማሰብ...; “ #ሰዉን የገደለ...; “ #የህብረተሰቡን... ጤና<br />

ለከፍተኛ አደጋ ያጋለጠ እንደሆነ; “ #በንብረት ላይ<br />

ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰ እንድሆነ; “ #በተፈጥሮ ሀብት<br />

...ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ; “ #በማንኛዉም<br />

የህዝብ አገልግሎት...ያበላሸ እንደ ሆነ; “ ...; በማለት<br />

ይዘረዝራል$ ይህ አገላለፅ ሶስት ነገሮችን አካቷል”<br />

ድርጊቶቹን በአላማ & ታክቲክ እና ዉጤት በማሳየት $<br />

አዲስ ነገር ጋዜጣ #ከየትኛዉም ሀገር የፀረ ሽብርተኝነት<br />

ህግ የሰፋ የሽብርተኝነት ትርጓሜ; ያለዉ መሆኑን አንድ<br />

የምእራብ ሀገር ዲፕሎማት ጠቅሳ ዘግባ ነበር$ ሆኖም!<br />

እንኳን እንዲህ ሰፍቶ ይቅርና ጠባብ ትርጉም ይዞ<br />

እንኳን እንደማያስፈልግ የሚከራከሩ ወገኖችም አሉ-<br />

ኢትዮጽያ ያለባት የሽብርተኝነት ስጋት የተጋነነ ነዉ”<br />

ህጉ የሚያስፈልገን ዘመናዊ አለም አቀፍ ሽብርተኞችን<br />

ለማቆም ከሆነ መንግስት በእንዲህ አይነት ሽብርተኞች<br />

የመጠቃት አደጋ እንዳለብን በሚታመን መንገድ<br />

ማስረዳት አለበት$ እስካሁን ይህን ማድረግ አልቻለም;<br />

በሚሉ ምክንያቶች$ በዚያ ላይ የኢትዮጵያን መንግስት<br />

የቀደመ የሰብአዊ መብት አያያዝ ሪከርድ እጅግ ደካማ<br />

መሆኑን በማስረዳት የባሰ ስለመከተሉ መከራከር<br />

ይቻላል$ በዚህ አጋጣሚ ማሸበር ማለት ከቁሳዊ<br />

ዉድመት ይልቅ <strong>ወደ</strong> አእምሯዊና መንፈሳዊ መረበሽ<br />

እና መፍራት የሚያደላ መሆኑን ማስረዳት ይቻላል$<br />

የእስራኤል መንግሥት የወቅቱ ቃል አቀባይ<br />

የሆነው ማርክ ሬጎቭ (Mark Regov) የሐማስን<br />

አሸባሪነት ለመግለፅ በአልጀዚራ ቴሌቭዥን ጣቢያ<br />

የተጠቀመበትን ሀሳብ ማንሳት ግድ ይለኛል፡፡ ማርክ<br />

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

<strong>ኢህአዴግ</strong>:- <strong>ከስልታዊ</strong> <strong>አምባገነን</strong> <strong>ወደ</strong><br />

ሰለሞን ስዩም<br />

era4st@yahoo.com<br />

እብሪታዊ፣ <strong>አምባገነን</strong>ነት?<br />

በሌላ መልኩ የተስፋ መቁረጥ ምልክት የሚያስመስሉ<br />

ምክንያቶችን መቅረብ ይቻላል፡፡ መድረሻ የሌለው<br />

የአብዮታዊ ዴሞክራሲ መደናገር ! ከፕሮፓጋንዳ ከፍ ማለት<br />

ያቃተው የኢኮኖሚ ዕድገት ! የሕወሓት መቀዝቀዝ (አቶ<br />

መለስ የትግል ጓዶቻቸው ስለማያምኑ እያራቋቸው ከመሆኑም<br />

አንፃር)፣ እና የጥቅም ፈላጊዎች አጀብ /ፕ/ር ተኮላ ሐጎስ<br />

“ነቀዝ” ይሏቸዋል) እንደ ፓርቲ የመዋቅር ቀውሱን<br />

ያመላክታል፡፡<br />

ሬጎቭ ሐማስ የሚያስወነጭፋቸው ሮኬቶች 640 ሺህ<br />

የእስራኤል ተማሪዎች የሚማሩበትን አካባቢ የሚሸፍን<br />

መሆኑን ገለፀ፡፡ ይህ ብቻ ሳይሆን፣ ማወንጭፉ<br />

ኢላማ ለተደረገ ወታደራዊ ተቋም ወይም የስለላ<br />

ድርጅት ባለመሆኑ እና በአቦ ሰጥ የሚለቀቅ በመሆኑ<br />

የሮኬቱ ርቀት በሚሸፍነው ክልል ውስጥ ያሉ የ640<br />

ሺህ ተማሪዎች ቤተሰቦች ልጆቻቸው <strong>ወደ</strong> ቤታቸው<br />

ስለመመለሳቸው እርግጠኞች አይደሉም፡፡ ልጆቹም<br />

ቢሆኑ ቤተሰቦቻቸው በሮኬት መጠቃት እንዲሁ<br />

እንዳሸበራቸው ይኖራል፡፡ “በመሆኑም” አሉ ማርክ<br />

ሬገቭ “በመሆኑም ሽብር አካላዊና ቁሳዊ ብቻ ሳይሆን<br />

አዕምሮአዊ እና መንፈሳዊም ጭምር ነው” በማለት<br />

የሐማስን አሸባሪነት አስረድተዋል፡፡ ይህ ከኢትዮጵያ ጋር<br />

ምን ያገናኛዋል ታዲያ? እንደማትሉኝ እጠራጠራለሁ፡<br />

፡ በተደጋጋሚ እንዳየነው ከ97 ወዲህ የወጡ ህጎች<br />

‘ሽብርን’ የሚነዙ ‘በፍርሃት’ የሚያስሩ መሆናቸውን<br />

ለመረዳት አያዳግትም፡፡ አንድ በአምስት ኪሎ አከባቢ<br />

ያገኘሁት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪ<br />

ተማሪ በህጉ ላይ ያለዉን አስተያየት ሲጠይቀዉ<br />

#በተለይ የፀረ-ሽብር ህጉ ለትርጉም ክፍት መሆኑና<br />

የመንግሥት ዜጎችን በህጎች ጋጋታ ማዕቀፍ መጫን<br />

(መሸበብ) ሳስብ እውነትም እሸበራለሁ፡፡ ዕዳችንን<br />

የሚያበዛው ደግሞ ይህን የመሰለ አሸባሪ የፀረ-ሽብር<br />

ህግ ዴሞክራሲ ባልበለፀገባት ኢትዮጵያ መኖሩ ምን<br />

ያክል ‘ለአቢዩዝ’ የተመቸ መሆኑን ሳስብ ነው፡፡; ሲል<br />

ስጋት ያሞላበት ሀሳቡን ሰጥቶኛል$ የጉዳዩን አሳሳቢነት<br />

ከፍ የሚያደርገዉ ደግሞ አብዛኞቹ ስለ ጉዳዩ ያላቸዉን<br />

አስተያየት የሚጠየቁ ምሁራንም ሆኑ ያልሆኑ ዜጎች<br />

አስተያየታቸዉን ለመግለፅ ከመቆጠባቸዉም በላይ<br />

ስማቸዉ እንዳይጠቀስ አጥብቀዉ መሻታቸዉ ነዉ$<br />

በዚህ በዚህ የኢትዮጽያ መንግስት የዜጎቹ የሽብር<br />

መንስኤ ቢሆንም ከላይ ባየነዉ የሽብርተኝነት ዝርዝር<br />

ዉስጥ በዚህ አይነት አእምሮንና መንፈስን በስልት<br />

የሚያዉክ አካል ተጠያቂ የሚደረግበት አግባብ<br />

አልተፃፈም$ ይህ አስተያየት ሰጪ #ከዲፕሎማቶች<br />

ጀምሮ ጨቋኝነቱን ለማስተባበል የሚሞክር የለም-<br />

ለማስተባበልም <strong>ኢህአዴግ</strong> መሆንን ይጥይቃል$;<br />

ብሏል$<br />

ኢቲቪ:- “ለመሆኑ ጋዜጣችሁ ላይ ሳንሱር ይደረጋል?<br />

በማለት ጠየቀ$ ታምራት ነገራ:- “በምንፅፈው ላይ<br />

ቀጥተኛ ሳንሱር የለም፤ ነገር ግን ያለው ድባብ ራስህን<br />

በራስህ ሳንሱር እንድታደርግ የሚያደርግህ ነው፡፡” ይህ<br />

የአዲስ ነገር ጋዜጣ የቀድሞው ዋና አዘጋጅ መልስ፣<br />

እጅግ ገላጭ ነበር፡፡ መንግሥት መስራት የፈለገውን<br />

ነገር በማይታይ (inivisable) እጁ የሚቆጣጠርበትን<br />

የብልጣ ብልጥ አምባገነኖች ዘዴን ፍንትው አድርጎ<br />

ያሳያልና፡፡ በአጭር ጊዜ ከፍተኛ ተነባቢነትና ልዩ<br />

ትንተና በማቅረብ ተዋጥቶላት የነበረችው አዲስ ነገር<br />

ጋዜጣ ስለምን እንደተዘጋች የተጠየቀው አቢይ ተክለ<br />

ማርያምም “በቅርቡ የወጣው የፀረ-ሽብር ህግ በጣም<br />

ሲሪየስ ነው፡፡ እስከ 20 አመትና በአንዳንድ ወንጀሎች<br />

ደግሞ እስከ ዕድሜ ልክ የሚያስቀጣ ነው፡፡ በእኛ<br />

ላይ ይሔን ሁሉ ህግ ለመጥቀስ የሚያደርስ የወንጀል<br />

ክስ ለመውሰድ[መንግስት] እየተዘጋጀ ስለሆነ ያንን<br />

ለመቀበል ዝግጁ አልነበርንም$; በማለት የስደታቸውን<br />

የግፍ መንስኤ ገልጿል፡፡ ሌላኛው የጋዜጣዋ መስራች<br />

ታዋቂ የፖለቲካ ኮሜንተሪ መስፍን ነጋሽ “•••<br />

የመስራቾቹ ጋዜጠኞች ደህንነት ለአደጋ ስለተጋለጠ<br />

ወጥተናል” ብሏል$ ፅሑፌን የጀመርኩበት “የፖለቲካ<br />

ሜሞ”ው ሰው ታምራት ነገራም “•••እነሱ እንደሚሉት<br />

በሽብርተኝነት” ሲል ተናግሯል (የአሜሪካ ድምፅ -<br />

ሐሙስ ህዳር 17,2002 ዓ.ም)$<br />

በመስከረም 6/2004 ዓ.ም የወጣችዉ አዉራምባ<br />

ታይምስ ጋዜጣ #የአዲስ ነገር አዘጋጆችን ‘ከእስር ያተረፈ’<br />

የተባለዉ ጋዜጠኛ ተሰደደ; በማለት ዜና ሰርታለች$<br />

እንደ አዉራምባ ዘገባ #አዲስ ነገር ጋዜጣን & መንግት<br />

ፀጥ ሊያሰኘዉና አዘጋጆቹን በሽብር ለመክሰስ እንዳቀደ<br />

ለጋዜጣዉ አዘጋጆች በመጠቆም #ከእስር አተረፋቸዉ;<br />

የተባለዉ ጋዜጠኛ አርጋዉ አሽኔ ተሰደደ; ይላል$ ዊኪ<br />

ሊክስ የተባለዉ ምስጢር አዉጪ ድርጅት ጉዳዩን ይፋ


2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

በማድረጉ በ#ኮሙኑኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ባለስልጣናት<br />

እና በፖሊስ ምርመራ እንደተካሄደበት ለቢቢሲ በመናገር<br />

‘ከሁኔታዉ አደገኛነት አኳያ አገር ዉስጥ መቆየት ጥሩ ባለ<br />

መሆኑ ተሰድጃለሁ’; ማለቱን አዉራምባ አስነብባለች$ ከዚህ<br />

ቀደም ይህንን ጉዳይ በሚከተለዉ አይቼ ነበር<br />

በዚህች ዝርዝር ውስጥ “ወይም”፣ “እንዲነሳሱ”፣<br />

“በተዘዋዋሪ /በቀጥታ”፣ “በማናቸውም ሌላ ሁኔታ”፣<br />

“እንደሆነ አድርገው ይረዱታል ተብሎ ሊገመት የሚችል፣<br />

“በግዴለሽነት” የሚሉ ለትርጉም የተንቦረቀቁ ቃላትና<br />

ሀረጋት መኖራቸውን ልብ ይሏል፡፡<br />

1ኛ- እውነትም መንግሥት ሊከሳቸው ተዘጋጅቶ ይሆናል$<br />

2ኛ- የመጀመሪያውን የሚመርጥ አይመስለኝም፡፡ የ<strong>ኢህአዴግ</strong><br />

ልዩ ባህሪ ለገለልተኛ ምስክሮች በማያጋልጥ መልኩ<br />

ጋዜጠኞቹ ራሳቸውን እንዲጠራጠሩ፣እንዲደናበሩና በፍርሃት<br />

እንዲሸበቡ የተለያዩ የፀረ-ሽብር ህጉ-አንቀፆችን እየጠቀሰ<br />

እንደሚከሳቸው ወሬ ሹክ ማድረግ ነው፡፡ ይህም ጋዜጠኖቹ<br />

‘በአሸባሪው’ የፀረ-ሽብር ህግ እና በመንግስት ወሬ ተሸብረው<br />

ሀገር እንዲለቁ ከተደረገ በኋላ ይህን የሚሉ ወገኖች ምንም<br />

መረጃ እንደሌላቸው ማስተጋባት ነው — እንደተለመደው<br />

በ ኢቲቪ እና በመሰሎቹ፡፡አሁን ግን መንግስት በጨቋኝነት<br />

ዉስጥ ላለ ጥንቃቄ እንኳ ቦታ እንደሌለዉ ማየት ችያለሁ$<br />

በመሆኑም በጠራራ ፀሀይ ዜጎችን እያሳደደ ዳግም ‘በመገናኛ<br />

ብዙሃን’ ያዉጃል$<br />

“ፍርሃት ከወንጀል ቀጥሎ ይመጣል፤<br />

የወንጀል ቅጣት ነውና”<br />

ይህ ንዑስ ርዕስ አንድነት ፓርቲ በ05/01/04 በሽብርተኝነት<br />

ስም የታሰሩበትን አመራር አባላት እንዲሁም ዜጎች<br />

በተመለከተ ፈረንሳያዊውን ፈላስፋ ቮልቴርን በመጥቀስ<br />

ከሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የወሰድኩት ነው፡፡ ለመሆኑ<br />

መንግሥት በዜጎች ላይ በሽብርተኝነት ስም ዘመቻ የከፈተው<br />

ስለምን ይሆን? ብለን መጠየቃችን አይቀርም$ አማራጭ<br />

የመረጃ ምንጭ ሹክ የሚለን እንኳ የሌለን በኢቲቪ እና<br />

መሰሎቹ ደረቅ ፕሮፓጋንዳ እንወሰድ ይሆናል፡፡ እውነታው<br />

ግን የመንግሥት በፍርሃት መዋጥ መሆኑን በቀላሉ መረዳት<br />

ይችላል፡፡ አመራሩ ራሱ ከመንግስቱ <strong>ወደ</strong> መለስ የአንድ<br />

ሰው አገዛዝ የመጣበትን አካሄድ ካየን የማሰር፣ የመፈንገል<br />

እና የማሳደድ ሴራ የተሞላው ነበር፡፡ አቢይ ተክለ ማርያም<br />

የፕሮፌሰር ተሶላ ሀጎስን “democratization? <strong>Ethiopia</strong><br />

(1991-1994) A Personal view” በመጥቀስ የ<strong>ኢህአዴግ</strong>ን<br />

አምባገነናዊ ‘እድግት’ ከተስፋዬ ገብረአብ መፅሃፍ በላቀ<br />

መተንተናቸዉን ገልጿል$ አቢይ የፕ/ር ተኮላን ፅሁፍ #አቶ<br />

መለስ እንዴት ቀስ በቀስ ስልጣን እየጠቀለሉ እንደመጡ<br />

ይተነትናል; ሲል ያስቀምጣል$ ህዝብ ሲነቃቃ እና የስልጣን<br />

የሉዓላዊ ባለቤት ስለ መሆኑ የሚያሳዩ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ<br />

በጠቀስነው አካሄድ የመጣ መንግስት የወንጀለኝነት ስሜት<br />

(guilty consciousness) ያጥለቀልቀዋል፡፡ ስለዚህ ያስራል<br />

፡፡<br />

የፈሪ ዱላ የሚመስለዉ የፀረ ሽብር ‘ህጋችን’<br />

&#ማንኛዉንም የፖለቲካ እንቅስቃሴ; በሽብርተኝነት<br />

እንዲወሰድ የማድረግ ‘አቅም’ አለዉ$ የሽብርተኝነት ህጉን<br />

እጅግ አስፍተቶ በመተርጎሙ የሚኮነነዉ የህንድ ህግ ረቂቅ<br />

በማናቸዉም ምክንያት ተነሳስቶ በህዝብ አገልግሎት ላይ አደጋ<br />

ያደረሰን ሰዉ በሽብርተኝነት አይፈርጀዉም$ የህግ የበላይነት<br />

ባልተረጋገጠባት ኢትዮጽያ ግን የፀረ ሽብር ህጉ ስሜታቸዉን<br />

ለመግለፅ በመንግስት ህንፃ ላይ ድንጋይ የሚወረዉሩ<br />

ወጣቶችን! በሰላማዊ ሰልፍ ጊዜ የህዝብ መንገዶችን የዘጉ<br />

ሰልፈኞችን ሽብረተኛ ያሰኛቸዋል$ ይህ የገባዉ አንድ የህግ<br />

ምሁር #ህጉ ጉንዳንን ሳይቀር ያሳስራል; ሲል ተሳልቋል$ #...<br />

ከህጉ መረብ ማምለጥ እጅግ አስቻሪ ነዉ; ሲልም አክሏል$<br />

የፖለቲካ ሀይሎች መብቶችን ጨፍልቀው ደህንነትን<br />

ለማስከበር ከሞከሩ ከፖለቲካ ስነልቦና (political<br />

psychology) አንፃር በፍራቻ ድባብ እንዳሉ ይገመታል፡<br />

፡ ህንዳዊው የፖለቲካ ሳይንቲስት ራሙሽ ባህግራቫ ፍራቻ<br />

የተጠናወተው የፖለቲካ ሀይል ከመብት ይልቅ <strong>ወደ</strong> ደህንነት<br />

ጉዳዮች በማድላቱ ይለያል ይላል፡፡ በራስ ያለመተማመን<br />

አሊያም ደካማነት የዚህ ፍርሃት መንስኤ ይሆናል እንደ<br />

ባህጋራቫ ትንተና፡፡ በዚህ አግባብ ኢሕአዴግ በምርጫ 97<br />

ከደረሰበት ድንጋጤ ሳያገግም ቡዓዚዚ “መሲህ” ሆኖ ሲመጣ<br />

ሄሮድስ ለመሆን ተገደደ፡፡ በተለይ ‘በተሳሳተ’ ግምት ለህዝቦች<br />

አንፃራዊ ነፃነት በመስጠት የተደቀነበት ስልጣን የማጣት አደጋ<br />

ከስነ ስርዓት ውጭ እንደሚወራጭ ሰው አድርጎታል፡፡ አዲስ<br />

ነገር ሲሳይ ገብረ እግ/ር የተባሉ የፖለቲካ ተንታኝን አናግራ “…<br />

የሚዲያ ሕግ ! የፖለቲካ ፓርቲዎች ሕግ! የሲቪል ማህበራት<br />

ህግ ! ተቃዋሚዎች ተመሳሳይ ዕድል እንዳያገኙ [የምርጫ<br />

97 አይነት] የመጫወቻ ስፍራውን የሚዘጉ ናቸው፡፡; ካሉ<br />

በኋላ “ይህ እንግዲህ በራስ መተማመን ሲከዳ ነው” በማለት<br />

ስረመሠረቱን አቅርበዋል፡፡<br />

በዚህ ሁኔታ ውስጥ የገባ መንግስት ብዙ ነገሮችን<br />

በመከልከል “ህገወጥ” ስለሚያደርግ በአንገቱ ዙሪያ<br />

ያጠለቀውን ገመድ የባሰ ያጠብቀዋል፡፡ ምክንያቱም<br />

የተከለከሉ ነገሮች የሚበዛበት ዜጋ ሁሉንም የተከለከሉ ነገሮች<br />

ለመጣስ ስለሚገደድ፡፡ ሁሉን የሚከለክል መንግስት ሁሉን<br />

ያጣል- መንግሥትነቱን እንኳ፡፡ ሽብርተኛም ሆነ ሽብርን<br />

የሚደግፍ እርሱ ጠላት ነው፤ ስልጣኑ እና ጉልበቱን በመጠቀም<br />

በውሸት በአሸባሪነት የሚፈረጅም እንዲሁ፡፡ የፖለቲካ<br />

ስልጣንን ላልተገባ የፖለቲካ ትርፍ መጠቀም የዚህ ዘርፍ<br />

ኪራይ ሰብሳቢነት መሆን አለበት፡፡ አብዛኛው የ<strong>ኢህአዴግ</strong><br />

ክሶች ደግሞ ከዚህ የሚመነጩ ይመስለኛል፡፡ ታዲያ<br />

የፖለቲካ ኪራይ ሰብሳቢነትን መዋጋት ኢሕአዴግን መዋጋት<br />

እስከመሆን ይሄዳል፡፡ ይህ የኢሕአዴግ ኢ-ዴሞክራሲያዊነት<br />

እንጂ የዜጎች በመንግሥት ላይ መነሳት አሊያም የቡአዚዚ<br />

ጣጣ አይደለም፡፡<br />

እንደ እድል ሆኖ እንኳን በ “ሽብር” በአብዮት (Revolution)<br />

አላምንም$ አብዮት አቦሰጥ ይበዛባታል” ለአያያዝ የማታመች!<br />

ልጆቿን የምትበላ፣ ደህናውን <strong>ወደ</strong> ማጥ ዳና የሌለውን ወንበሩ<br />

ላይ ቁጭ፡፡ የመኖር መርሁ ነፃነት መሆኑን ስለማምን ግን<br />

ከአፈና ይልቅ አብዮትን እመርጣለሁ፡፡ በዚህ ሁሉ መሃል<br />

ግን ጠብመንጃና ጦር አልመኝም፤ ብዕሬ ራሷ እስከ ፃፈች<br />

ድረስ ብትዶለዱም እመርጣለሁ፡፡ ከዚህ አቋሜ በእጅግ<br />

የሚልቅ የሰላማዊ ትግል አቋም እንዲሁም የሚያስከፍለውን<br />

መስዋዕትነት ስለማወቁ ሳስብ የታሰረው እንኳንም<br />

አንዱዓለም አራጌ ሆነ እላለሁ፡፡ እስክንድር ነጋም እንዲሁ፡<br />

፡ ምክንያቱም ለያዙት የሰላማዊ ትግል እና ስለሚጠይቀዉ<br />

መስዋእትነት ቀድመው የሞቱ ስለሆኑ መንግሥት እነሱን<br />

ለመግደል ሲል በልፋት ይሞታል፡፡ እንኳንም አንዱዓለም፣<br />

እንኳንም እስክንድር ታሰረ፡፡ “መንግሥት በኢትዮጵያ የአፈና<br />

ስራ እየሰራ ነው እኔም አንዱ የዚህ ሰለባ ነኝ፡፡ ፍርድ ቤቱም<br />

ነፃ ሆኖ የክሱን ሂደት ያያል የሚል እምነት ስለሌለኝ እስከ<br />

መጨረሻው የሞት ፍርድ ድረስ ብትፈርዱብኝም ከመቀበል<br />

ሌላ የምከራከረውም ሆነ የምናገረው ነገር የለኝም፡፡”<br />

በ04/01/04 አንዱዓለም አራጌ ፍርድ ቤት በቀረበበት ወቅት<br />

አስተያየት እንዲሰጥ ሲጋበዝ የተናገረው$ ጉዳዩ ለብቻ የታየለት<br />

እስክንደር ነጋም ከዚህ የባሰ እንደሚል አስባለሁ፡፡ ከዚህ የላቀ<br />

መንግሥትን ተስፋ ቢስ የሚያደርገው ነገር ያለ አይመስለኝም፡<br />

፡ ይህ ሶቅራጠስ ኦምሌት ከጠጣበት ሁኔታ ጋር የሚመሳሰል<br />

ነው፡፡ እንኳንም አንዱአለም! እንኳንም እስክንድር! ብያለሁ$<br />

ሆኖም <strong>ኢህአዴግ</strong>ን እንዳላዘናጋ ደግሜ መጣሁ$ <strong>ኢህአዴግ</strong>ን<br />

በመሰለ ፓርቲ ከሚመራ መንግስት ጋር ሰላማዊ ትግል<br />

ማድረግ እጅግ ከፍተኛ ዋጋ ስልማስከፈሉ ያልተረዳ ሰዉ<br />

ወይም ፓርቲ በ2004 ይኖራል ብዬ አልናገርም$ በዚያ ላይ<br />

እስር ቤት ሉላ ዳሲልቫን ! በቀለ ገለታን ! በህሩ ዘዉዴን !<br />

ማልኮሊም ኤክስን ! ኒልሰን ማንዴላን !ብርቱካን ሚደቅሳን !<br />

ስዬ አብርሃን...አስገኝቷል$<br />

A Conspiracy of own gov’t?<br />

የፀረ ሽብር ህጉን ተቃርኗዊ የሚያደርገው በዜጎች ደህንነት<br />

ስም የዜጎችን መብት ለመጨፍለቅ /የሚጨፈልቅ መሆኑ<br />

ነው፡፡ የፀረ ሽብር ህጉ ደንብ የሚወጣው በሚኒስትሮች ምክር<br />

ቤት ነው፡፡ በሽብርተኝነት የተጠረጠረ ሰው “<strong>the</strong> right to<br />

privacy” ህግ መንግሥታዊ መብቱ ይጣሳል፡፡ ቤቱን በድብቅ<br />

ከመበርበር ጀምሮ ፍርድቤትን በስልክ እስከ ማስፈቀድ<br />

ያለ ሲሆን ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ ደግሞ መያዝ ይችላል፡<br />

፡ ይህን በተመለከተ ከፖሊሳዊ መስተዳድር መንግስት<br />

(police state) ጋራ ያመሳሰለችዉ አዉራምባ ታይስ ጋዜጣ<br />

#ፖሊሳዊ መስተዳድረ መንግስት ማለት በአንድ አገር ዉስጥ<br />

ያለ መንግስት ፖሊስን በተለይም የምስጢር ፖሊስ ሀይልን<br />

በመጠቀም የፍርሃት ግዛት (kingdom of fear)በማንገስ<br />

በህዝቦች ላይ ሁለንተናዊ የሆነ ጥብቅ ቁጥጥር እና ክትትል<br />

ሲያደርግ ነዉ’ በህደትም በህግ የበላይነት እና በፖለቲካዊ<br />

ስልጣን መካከል ያለዉ ልዩነት እጅግ ደብዝዞ ያርፈዋል<br />

;ስትል ፅፋለች’ በሌላ በኩል ታዋቂዉን እንግሊዛዊ ፖለቲከኛ<br />

እና ፀሃፊ ጠቅሳ #የፖሊስ መስተዳድር መንግስት ክፋቱ<br />

ሁሉንም ተቃዉሞዎች እንደ ወንጀል ማየቱ ሲሆን ለዚሀ<br />

እይታዉ ደግሞ ለከተ የለዉም; ማለቱነ ገልፃ #ከሰሞኑ ሁኔታ<br />

አንፃር አገራችንም <strong>ወደ</strong> መሰል የፍርሃት ድባብ እንደትገባ<br />

የተለያዩ ተንታኞቸ ስጋታቸዉነ ይገልፃሉ; ስትል ደምድማለች’<br />

እነዚህ ዝርዝሮች በአንድም በሌላም መልኩ የፀረ ሽብር ህጉ<br />

በታወጀባቸው ሀገራት ሊኖሩ እንደሚችሉ ብገምትም የሰብዓዊ<br />

መብት አያያዛቸዉ እጅግ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ በሚገኝባቸዉ<br />

እንደ ኢትዮጵያ ያሉ አገራት ግን ማፈኛ ሆኖ እንዳያገልግል<br />

ዋስትና የለም<br />

በሌላ መልኩ የተስፋ መቁረጥ ምልክት የሚያስመስሉ<br />

ምክንያቶችን መቅረብ ይቻላል፡፡ መድረሻ የሌለው የአብዮታዊ<br />

ዴሞክራሲ መደናገር ! ከፕሮፓጋንዳ ከፍ ማለት ያቃተው<br />

የኢኮኖሚ ዕድገት ! የሕወሓት መቀዝቀዝ (አቶ መለስ የትግል<br />

ጓዶቻቸው ስለማያምኑ እያራቋቸው ከመሆኑም አንፃር)፣ እና<br />

የጥቅም ፈላጊዎች አጀብ /ፕ/ር ተኮላ ሐጎስ “ነቀዝ” ይሏቸዋል)<br />

እንደ ፓርቲ የመዋቅር ቀውሱን ያመላክታል፡፡<br />

በሌላ መልኩ ሁለት ከባባድ ስልታዊ ውጤት የሚገኝበት<br />

“ሽብርተኝነትን ስለማበረታታት” የሚለው ዝርዝር ነው፡፡<br />

“ማንኛውም ሰው መልዕክቱ እንዲታተምላቸው የተደረገው<br />

የህብረተሰቡ አባላት በከፊል ወይም በሙሉ በዚህ አዋጅ<br />

በአንቀጽ 3 [ይህ ከላይ “የሽብር ድርጊቶች በማለት<br />

የዘረዘርናቸውን ለማለት ነው] የተመለከተ ማናችወንም<br />

የሽብርተኝነት ድርጊት እንዲፈፅሙ ወይም ለመፈፀም<br />

እንዲዘጋጁ ወይም እንዲነሳሱ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ<br />

መንገድ የሚያበረታታቸው ወይም በማናቸውም ሌላ ሁኔታ<br />

የሚገፋፋቸው እንደሆነ አድርገው ይረዱታል ተብሎ ሊገመት<br />

የሚችል መልዕክት ሆነ ብሎ ወይም በግዴለሽነት ያተመ<br />

ወይም ያሳተመ እንደሆነ ከ10 እስከ 20 ዓመት በሚደርስ ፅኑ<br />

እስራት ይቀጣል፡፡” ይላል፡፡<br />

አንደኛ፡- ዜጎች ከዚህ አዋጅ የተነሳ የፍርሃት ባህር ውስጥ<br />

እንዲዋኙ የሚያደርግ እና የሰዉን ምርታማነት (በተለይ<br />

በሚዲያው አካባቢ) የሚያሽመደምድ ነው፡፡ በመሆኑም<br />

በማንኛውም የሚዲያ ውጤቶች ላይ (በመንግሥት /<br />

በተለየ አካል በቀጥታ) ሳንሱር አይደረግም የሚለውን ህገ<br />

መንግሥታዊ መብት የሚጻረር (በ<strong>ኢህአዴግ</strong> ቋንቋ የሚንድ)<br />

ነው፡፡ በሌላ መልኩ የተካተቱት ቃላት ለትርጉም እጅግ<br />

የሰፉ ከመሆናቸው አንፃር የተወሰኑ አንድምታ የላቸውም፡<br />

፡ በመሆኑም ይህ አሻሚ አገላለፅ መንግሥት ለማፈን<br />

የሚፈልጋቸውን ዜጎች እንደፈለገው አርጎ እንዲከሳቸው<br />

መንገድ ይከፍትለታል፡፡ የረቂቁ አዋጁ በወጣ ማግስት<br />

የራሱን ሪፖርት ያቀረበዉ አምኒስቲ እንተርናሽናል<br />

#የአዋጁ ረቂቅ የሽብር ተግባርን በተለጠጠና በሚያሻማ<br />

መንገድ የሚተረጉም መንግስት አለም አቀፍ ጥበቃ<br />

የሚደረግላቸዉን በርካታ መብቶች እንዲያፍን የሚፈቅድ<br />

ነዉ$; ብሏል$ የቀድሞ የተቋሙ ሰዉ ማርቲን ሂልም<br />

በቀላል አማርኛ #አልሻም/ I dread it; ብለዋል$ በወቅቱ<br />

አዲስ ነገር እንደፃፈችዉ #እዉነተኛ የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን<br />

ለማጥቃት ይዉላል; በማለት የሚያምኑ ዲፕሎማቶች<br />

እንደነሩ ገልፃለች$ አንድ የምእራብ ሀገር ዲፕሎማትም<br />

የኦባማ አስተዳደር የሽብርተኝነት ትርጉሙን በማጥበብ<br />

ሲተጋ የኢትዮጽያ መንግስት በተቃራኒዉ ማስፋቱ አሳሳቢ<br />

መሆኑን ገልፆ ነበር$ የፊሊፒንስም ቢሆን በየሁለት አመቱ<br />

የሚሻሻል ተደርጎ የተሰራ ነዉ$<br />

ሁለተኛው: የኢትዮጵያ መንግሥት የቡዓዚዚን<br />

መስዋዕትነት በሁለት መልኩ “በህጋዊ” ሽፋኖች ለማስቀየስ<br />

መሞከሩን አምናለሁ፡፡ የመጀመሪያዉ ሳይታሰብ ከሰማይ<br />

ዱብ ያለው “የአባይ ግድብ” ጉዳይ ሲሆን ሌላዉ ኦነግ<br />

እና ግንቦት ሰባት የተባሉ ፓርቲዎችን <strong>ወደ</strong> ሽብርተኛ<br />

ድርጅትነት መመደብ ነበር፡፡ ማለትም ለዘመናት የኖረውን<br />

የኢትዮጵያውያን የቡኩኑ ወንዛችን ፀፀት ለመንፈሳዊ ልዕልና<br />

እንዲሁም በዚህ ለማይታለሉ የነፃነት ናፋቂዎች ማጥመጃ<br />

ደግሞ ሁለቱን ድርጅቶች አሸባሪ ማድረግ ነበረበት፡፡<br />

ከዚያማ “በግዴሌሽነት”፣ “በተዘዋዋሪ”፣ “ሊገመት የሚችል”<br />

እየተባለ አንቀጽ ይጠቀስባቸዋል፡፡ በተለይ የግንቦት ሰባት<br />

“በማንኛውም መንገድ /ሁለገብ ትግል” ለኢሕአዴግ ከምንም<br />

የባሰ ድል ነበር፡፡ ምክንያቱም አፈንጋጭ ኦሮሞዎችን በቀላሉ<br />

ከኦነግ ጋር ማያያዝ የተለመደ ቢሆንም ሌሎች አማራን<br />

የመሳሰሉ ብሄሮችን ለማዛመድ ተአማኒ አልነበረም፡፡<br />

በመሆኑም ተአማንነቱን የሚያጠናክርለት የአማራ & ደቡብ<br />

(በተለይ ጉራጌ) እና ሌሎች ብሄሮች የተካተቱበት “ግንቦት<br />

ሰባት” የሚባል የጦስ ዶሮ ተገኘ፡፡ በመሆኑም በ2003 ዓ.ም<br />

መጨረሻ አካባቢ ዝግጅት የተደረገበት የነዚህ ድርጅቶች<br />

የሽብርተኝነት ምደበ ዘንድሮ ካቴና ሆኖ በዜጎች እጅ ላይ ገባ፡<br />

፡ በመስከረም 6 ቀን 2004 ዓ ም የወጣችዉ አዲስ ዘመን<br />

ጋዜጣም ይህንኑ የመንግስት<strong>ኢህአዴግ</strong> ዉጥን ያንፀባረቀች<br />

ሲሆን “ተጠርጣሪዎቹ ‘ግንቦት ሰባት’ ከተባለ አሸባሪ ድርጅት<br />

ጋር ግንኙነተ በመፍጠር ክደትና ስለላ በመፈፀም መረጃ<br />

በማቀበል መንቀሳቀሳቸዉን…” በማለት ታትታለች፡፡<br />

በዚህች ዝርዝር ውስጥ “ወይም”፣ “እንዲነሳሱ”፣ “በተዘዋዋሪ<br />

/በቀጥታ”፣ “በማናቸውም ሌላ ሁኔታ”፣ “እንደሆነ አድርገው<br />

ይረዱታል ተብሎ ሊገመት የሚችል፣ “በግዴለሽነት” የሚሉ<br />

ለትርጉም የተንቦረቀቁ ቃላትና ሀረጋት መኖራቸውን ልብ<br />

ይሏል፡፡<br />

የፕሮፌሰር ጂን ሻርፕ ሃሳብ ትክክል ነዉ$ <strong>አምባገነን</strong><br />

መንግስት የሌሎችን ሲፈልግ የራሱን ያጣል$ <strong>ኢህአዴግ</strong>ም<br />

እንደ ስልታዊ <strong>አምባገነን</strong>ነቱ (compitetive authoriterian)<br />

ነፃ የርእዮተ አለም ክርክር አይመቸዉም$ በአዲስ ዓመት<br />

ዋዜማ መንግሥት ለመንግሥት ያቀረበውን “ሰፊ እንደ ጣና<br />

ረዥም እንደ አባይ” ምስጋና እንኳን ከሰማችሁ ኢሕአዴግ<br />

ዴሞክራሲያዊ አይደለም፡፡ አሁን ግን በአደባባይ ገድሎ<br />

በሚዲያ እንደሚያዉጀዉ ደርግ አዉቶቢስ በብዙ ወታደር<br />

ከቦ ምንም የጦር መሳርያ ያልያዙ ዜጎችን የሚይዝ ከመሆኑም<br />

በላይ ይህንኑ በሚዲያዎቹ ይናገራል$ የመምህር ናትናኤል<br />

መኮንን አያያዝን ልብ ይሏል$ <strong>ኢህአዴግ</strong> <strong>ከስልታዊ</strong> <strong>አምባገነን</strong><br />

<strong>ወደ</strong> #እብሪታዊ; <strong>አምባገነን</strong>ነት ተጠቃሏል<br />

3<br />

www.andinet.org.et


4<br />

ፍኖተ -ነፃነት ጋዜጣ ሐምሌ 2ዐዐ3 ዓ.ም<br />

ተመሠረተ፡፡ ፍኖተ ነፃነት በአንድነት ለዴሞክራሲና<br />

ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ሥር የሚታተም<br />

በፖለቲካዊ፣ በማህበራዊ፣ በመዝናኛ፣ በኢኮኖሚያዊና<br />

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር የፓርቲው ልሣን ነው፡፡<br />

ጋዜጣችን እንደ ፓርቲ ልሳን ብቻ ሳይሆን<br />

እንደ አንድ ሚዛናዊ የግል ጋዜጣ ሆኖ<br />

ማገልገል ይፈልጋል የማንኛዉም ሰዉ<br />

ሀሳብና አመለካከት የሚስተናገድበትና<br />

የሚንሸራሸርበት እንዲሆን እንሻለን ሰፊና<br />

ረዝም የሚዲያ ሽፋን ያለዉ <strong>ኢህአዴግ</strong>ም<br />

በዚህ ሚዲያ አቋሙንና ፖሊሲዉን<br />

ለማቅረብ ቢፈልግ ክፍት ነዉ<br />

ዋና አዘጋጅ፡-<br />

አንዳርጌ መሥፍን<br />

አድራሻ፡-<br />

የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12<br />

የቤ.ቁ አዲስ<br />

አዘጋጆች፡-<br />

ብዙአየሁ ወንድሙ<br />

ብስራት ወ/ሚካኤል<br />

አምደኞች፡- ዶ/ር ኃይሉ አርዓያ<br />

ኢ/ር ዘለቀ ረዲ<br />

አንዱዓለም አራጌ<br />

ግርማ ሠይፉ<br />

ዳምጠው አለማየሁ<br />

ተስፋዬ ደጉ<br />

በላይ ፍቃደ<br />

ወንድሙ ኢብሳ<br />

ኮምፒውተር ጽሑፍ፡-<br />

የሺ ሃብቴ<br />

ብርትኳን መንገሻ<br />

አከፋፋይ፡-<br />

ነብዩ ሞገስ<br />

አሣታሚው፡-<br />

አንድነት ለዴሞክሲና ለፍትህ ፓርቲ(አንድነት)<br />

አድራሻ፡- አራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 07 የቤ.ቁ አዲስ<br />

አታሚ፡- ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት<br />

አራዳ ክ/ከተማ ቀበሌ 07 የቤ.ቁ 984<br />

የዝግጅት ክፍሉ<br />

ስልክ +251 922 11 17 62<br />

+251 913 05 69 42<br />

+251 118-44 08 40<br />

ፖ.ሳ.ቁ፡ 4222<br />

ኢሜይል፡- udjparty@gmail.com<br />

andinet@andinet.org<br />

ፋክስ ቁጥር፡- +251-111226288<br />

www.andinet.org.et<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

ርዕሰ አንቀፅ<br />

ማሰር መፍትሄ<br />

አይሆንም<br />

ከጥቂት ወራት ወዲህ ገዢው ፓርቲ ስርዓቱ ላይ የሠላ ሂስ በመሠንዘር የሚታወቁ የፖለቲካ ፓርቲ<br />

መሪዎችና ጋዜጠኞችን የማሠር ዘመቻውን ጀምሯል፡፡ የእስራት ዘመቻው ማቆሚያ የት ጋ እንደሆነ<br />

የታወቀ ነገር እስካሁን የለም፡፡ የእስር ዘመቻው ያነጣጠረው ግን ከ<strong>ኢህአዴግ</strong> አቋም በተቃራኒው<br />

የቆሙ ግለሰቦች ላይ መሆኑ የአገራችንን የ<strong>ወደ</strong>ፊቱን የፖለቲካ አቅጣጫ አሳሳቢ አድርጎታል፡፡<br />

ከታሪክ እንደምንማረው በዓለም ላይ በርካታ <strong>አምባገነን</strong> መንግስታት ኖረው አልፈዋል፡፡<br />

አውሮፓን ሲያምሱት የነበሩት አምባገነኖቹ ሂትለርና ሙሶሊኒ የሚቃወሟቸውን በሙሉ አስረዋል፣<br />

አሣድደዋል ሲከፋም ገድለዋል፡፡ ሕጋዊና ሠላማዊ ተቃውሞን በጉልበት አፍኖ ማቆየት ስለማይቻል<br />

እነዚያ አምባገነኖች ከሚወዱት ወንበራቸው በኃይል ተባረዋል፡፡ በታሪክም በነውረኛ ድርጊታቸው<br />

ሲታወሱ ይኖራሉ፡፡ ከዚህ የታሪክ ሃቅ የምንማረው ቁምነገር ቢኖር አመፅ ሌላ አመፅን የሚወልድ<br />

መሆኑን እንጂ፣ በጭራሽ ህዝብን ዝም ለማሠኘት የማይቻል መሆኑን ነው፡፡ አመጽ ደግሞ የልማትና<br />

የዕድገት ፀር ነው፡፡ ስለዚህ ይወገዛል፡፡<br />

በአገራችን የእስር ፖለቲካ አዲስ አይደለም፡፡ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት የሚቃወሙትን<br />

ከማሠር አልተመለሰም፡፡ ለአስራ ሠባት ዓመታት አገራችንን በጠመንጃ ኃይል ያስተዳደረው የደርግ<br />

ወታደራዊው መንግስትም ስልጣኑን በጉልበት ለማቆየት የቻለው ለተወሰኑ ዓመታት ብቻ ነበር፡፡<br />

በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የደርግን ያህል የተቃወሙትን ዜጎች በማሳደድ ብዙ ሰው ያሠረና በጭካኔ<br />

ህዝብን የፈጀ አንድም ስርዓት አልነበረም፡፡<br />

የተለያየ ስም እየተሠጣቸው በርካታ እስረኞች <strong>ወደ</strong> ወህኒ ይጣሉ ነበር፡፡ “ስርዓት አልበኝነትን<br />

ለማስወገድ” በሚል ደርግ <strong>ወደ</strong> ሥልጣን በመጣበት ሠሞን ከፍተኛ የእስር ዘመቻዎችን አካሂዶ ነበር፡<br />

፡ በዚህ ህጋዊ በሚመስል አካሄድ የተጀመረው የጅምላ እስር <strong>ወደ</strong> “አብዮታዊ ርምጃ” ተሸጋግሮ<br />

እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ እንደሚታወቀው ግን የተወሰደው “ርምጃ” በሙሉ የደርግን ስልጣን<br />

ዘላቂ ሊያደርገው አልቻለም፡፡ የጉልበት አማራጭ ሊሠራ የሚችለው እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ ብቻ<br />

በመሆኑ ስልጣኑን ለማጣት ተገዷል፡፡ የደርግም ዘመን እንደ ሄትለርና እንደ ሙሶሊኒ ዘመን በአሳሪነቱ<br />

ከዚያም አልፎ በጨፍጫፊነቱ ሲዘከር ይኖራል፡፡<br />

ከደርግ መውደቅ በኋላ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች የስልጣን ሽግግር በሠላማዊ መንገድ<br />

መሆን እንዳለበት በማመን በአገር ውስጥ በመደራጀትና ሠላማዊ ትግል በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡<br />

፡ እነዚህ የፖለቲካ ኃይሎች በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ በሥልጣን ላይ ያለውን ፓርቲና የአገዛዝ<br />

ሥርዓቱን መከታተልና ችግሮች ካሉ እንዲስተካከሉ መገዳደራቸው አይቀሬ ነው፡፡ አሁን ኢሕአዴግ<br />

የሚገጥሙትን ተግዳሮቶች ለመቋቋም በሽብርተኝነት ስም እየወሰደ ያለው የማሰር ዘመቻ ለአገራችን<br />

የፖለቲካ ሁኔታ የማይጠቀም ከዚያም አልፎ አደገኛ በመሆኑ ከአሁኑ መታረም አለበት፡፡ በመጀመሪያ<br />

ደረጃ ለሠላማዊ ትግል ቆመው በአገር ውስጥ እየተንቀሳቀሱ ባሉ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የሠላማዊ<br />

ትግል አራማጆች ላይ ከፍተኛ ስጋትን የሚፈጥር ነው፡፡ ሠላማዊ ዜጎችም ሆኑ ድርጅቶች በአገራቸው<br />

የሕግ ሥርዓት እንዳይተማመኑና የሕግ ከለላ አለን ለማለት እንዳይችሉ ያደርጋቸዋል፡፡ ይህም<br />

በአገራችን የሕግ ሥርዓት ላይ መጥፎ ጥላ የሚያጠላ መሆኑ አያጠራጥርም፡፡<br />

በዚህ ዘመን የምናያቸው የመንግሥት የማሠር ርምጃዎችን ተከትለው በተለይ በፖለቲካ<br />

ተቀናቃኞቹ ላይ የሚነሱ የፍርድ ቤት ክሶች እጅግ የተጋነኑ ሆነው ይገኛሉ፡፡ ቀደም ብሎ ይነሱ<br />

የነበሩ ክሶች “የአገር ክህደት፣ የዘር ማጥፋት” የሚሉ ነበሩ፡፡ የእነዚህ ዓይነት ከባድ ክሶች በተቀናቃኝ<br />

ፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችና ጋዜጠኞች ላይ መከፈታቸው አሳዛኝ ነበር፡፡<br />

ምርጫ 97ን ተከትሎ የወጣው የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ደግሞ ጠንካራ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን<br />

የሚያደርጉ ፓርቲዎችን ወንጀለኛ የሚያደርግ ነው፡፡ የፀረ ሽብርተኝነት አዋጁ ዲሞክራሲያዊ<br />

ስርዓት እንዳይስፋፋ ከማገዱም በላይ ገዢው ፓርቲ አዋጁን እንዳሻው በመተርጎም ለራሱ ፍላጐት<br />

ማራመጃነት እንዲጠቀምበት ዕድል ይሠጠዋል፡፡ ይህን አዋጅ በመጠቀም አሁን የተጀመረው የእስርና<br />

የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ በአገራችን ላለው የፖለቲካ ችግር መፍትሄ መሆን አይችልም፡፡የአገራችን<br />

የፖለቲካ ችግሮች ሊፈቱ የሚችሉት በቅድሚያ ከበጎ መንፈስ በመነሳትና ከዚያም በመነጋገር፣<br />

በመደራደርና በመወያየት እንጂ አሁን በተያዘው የእስርና የፕሮፓጋንዳ መንገድ አይደለም፡፡ ዛሬም<br />

ቢሆን ከታሪክ መማር አለብን፡፡ ቀደም ሲል እንደተገለጸው በአገራችን ውስጥ እንኳ የቅርብ ጊዜ<br />

ታሪካችን እንዳሣየን ከደርግ በላይ ብዙ ያሠረና የገደለ አልነበረም፡፡ የጅምላ ግድያውና እስራቱ ግን<br />

ደርግን ከስልጣኑ ከመውረድ አላዳኑትም፡፡ አሁንም ቢሆን አበክረን የምናሳስበው ነገር የተጀመረው<br />

እስር ለሁላችንም የማይበጀን መሆኑን ነው፤ ለኢሕአዴግን ጨምሮ፡፡<br />

በተደጋጋሚ እንደምንመለከተው ኢሕአዴግ ይናገራል፤ ስለተናገረው ነገር ጥሩነት ራሱ<br />

ይመሰክራል፡፡ ሌላውን ለማድመጥ ፍቃደኛ አይደለም፡፡ የህዝብ ርሃብ፣ ሥራ አጥነት፣ የመልካም<br />

አስተዳደር እጦት፣ ሙስና፣ እየተገነባ ያለው ኢ-ዲሞክራሲያዊና ኢ-ሰብአዊ ሥርዓት አይታየውም፡፡<br />

በ<strong>ኢህአዴግ</strong> እይታ ይህንን ማወቅ፤ ይህንን መናገር፤ ይህንን ማውገዝ በ<strong>ኢህአዴግ</strong> ሽብርተኝነት ነው፡<br />

፡ ዛሬ በአገሪቱ ላይ ያለውን የፍትህ እጦት፣ የሰፈነውን ሙስና ማውገዝ የተጫነብንን የመሣሪያ አገዛዝ<br />

ማውገዝ ሽብርተኝነት አይደለም፡፡ ትግሉ የነጻነት ትግል ነው፡፡ በሕግ ጽንሰ ሐሳብ “ህጐች ሁሉ<br />

ፍትሐዊ አይደሉም” ይባላል፡፡ አንድ ሕግ ሕግ ስለተባለ ብቻ ሕግ አይደለም፡፡ ሂትለርም የሚገዛበት<br />

ህግ ነበረው፡፡ ቦካሳም፣ ኢዲያሚንም ህግ ነበራቸው፡፡ የደቡብ አፍሪካ አፓርታይድም ሕግ ነበረው፡፡<br />

በዓለማችን በቅለው የከሰሙ አማባገነኖች ሁሉ ህግ ነበራቸው፡፡ ህጎቻቸው ግን ፍትሐዊ አልነበሩም፡<br />

፡ በአገራችን ካሉት ህጐች ውስጥ የሽብርተኝነት ህግ ፍትሐዊ ህግ አይደለም፡፡ ህጉን ከረቂቁ ጀምረው<br />

ምሁራን፣ የሕግ ባለሙያዎች፣ አዛውንትና ፖለቲከኞች ለዚች ሀገር እንደማይበጃትና ራሱ ሽብር ፈጣሪ<br />

በመሆኑ እንዲሻሻል በወቅቱ መክረዋል የምክራቸው ስጋት ዛሬ ገሀድ እየወጣ ነው፡፡ ንፁሀን ዜጎች<br />

በሽብርተኝነት ህግ ለእስር እየተዳረጉ ነው፡፡ ይህ ርምጃ መፍትሔ አይሆንም፡፡ ማሰር፣ መግደል፣<br />

ማሳደድ ማዋከብ መፍትሔ ቢሆን ኖሮ አምባገነኖች ለዘላለም በኖሩ ነበር፡፡ መፍትሔው በመጀመሪያ<br />

<strong>ወደ</strong> ህሊና መመለስ ነው፤ መፍትሔው ተቀምጦ መወያየት ነው፡፡ መፍትሔው ያለው በጠረጴዛ ዙሪያ<br />

ነው፡፡ መፍትሔው ህዝብን ማድመጥ ነው፡፡ መፍትሔው ከጠመንጃ አፈሙዝ መላቀቅና ለሕዝብ<br />

ፍላጎት ተገዥ መሆን ነው፡፡ ደግመን ደጋግመን ኢሕአዴግን ለማሳሰብ የምንፈልገው <strong>ወደ</strong> ሕሊናው<br />

ተመልሶ በሰከነ መልኩ የመጣበትን መንገድ እንዲያስብ ነው፡፡ በደርግ ጊዜ ኢሕአዴግ ላይ ይሰነዘሩ<br />

የነበሩትን በርካታ ተለጣፊ ስሞች ማስታወስ የግድ ይላል፡፡ ሕዝብን ማስጨነቅ፣ ሕዝብን ማሰቃየት<br />

ሽብርተኝነትን እዋጋለሁ እያሉ በሕዝብ አእምሮ ውስጥ ሽብር መልቀቅ ለጊዜው የሠራ ሊመስል<br />

ይችላል፡፡ አሳሳች ነው፡፡ አሁን <strong>ኢህአዴግ</strong> እየወሰደ ያለው ርምጃ ስህተት ብቻ ሳይሆን ታሪክ ይቅር<br />

የማይለው ጥፋት ነው፡፡ ይዘገያል እንጂ ለውጥ መምጣቱ አይቀሬ ነው፡፡ ኢሕአዴግ ርምጃውን አስክኖ<br />

ለውጥ በሰላማዊ መንገድ እንዲመጣ መሥራት አለበት፡፡ መፍትሄው ይኸ ብቻ ነው፡፡ በማንኛውም<br />

መመዘኛ ማሠርና ንፁሀን ዜጎችን እያዋከቡ ጥላሸት መቀባት መፍትሄ አይሆንም፡፡ የምናከብረው<br />

መንግሥት እንዲኖረን እንፈልጋለን፡፡<br />

ነፃ አስተያት<br />

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

Melotica: Terrorism <strong>Ethiopia</strong>n Style<br />

(አሸባሪ ያልሆናችሁ እጃችሁን<br />

አውጡ? መሎቲካ!)<br />

You are a terrorist or potential<br />

terrorist till proven innocent!<br />

መስፍን ነጋሽ<br />

በደንበኛው የሕግ ፍልስፍና ማንም ሰው በሕግ<br />

እና በተገቢው የሕግ ተርጓሚ አካል (ፍርድ ቤት)<br />

እስካልተረጋገጠበት ድረስ ወንጀለኛ እንዳልሆነ ይቆጠራል።<br />

እንዲህ ያለውን፣ ሕግ በንጹሕነቱ የሚያውቀውን ሰው<br />

መጠርጠር ብቻ የሰውየውን ንጹሕነት አያሳጣውም።<br />

የተጠረጠረውን ሰው ወንጀለኝነት፣ ከጥርጣሬ በላይ ሊያስረዳ<br />

በሚችል ማስረጃ የማረጋገጥ ሸክሙ የሚወድቀውም በከሳሽ<br />

ላይ ነው። ስለዚህ ዜጎች ያለፍርሐት፣ ያለስጋት ሕይታቸውን<br />

ይገፋሉ። የሚፈሩት፣ የሚሰጉት ጥቂት ወንጀለኞች ናቸው።<br />

ይህ ግን በሁሉም ቦታና ጊዜ የሚሠራበት መርሕ<br />

አይደለም። በአንዳንድ አገሮች መርሑ የሚሠራው<br />

በተገላቢጦሽ ነው። “ማንኛውም ሰው ንጹሕ መሆኑን፣ ወንጀል<br />

አለመፈጸሙን ከጥርጣሬ በላይ ሊያስረዳ በሚችል ማስረጃ<br />

እስካላስረዳ ድረስ ወንጀለኛ ነው” እንደማለት። በዚህ መርሕ<br />

በሚተዳደር ማኅበረሰብ ዜጎች በወንጀለኝነትና በንጹሕነት<br />

መካከል ያለውን መስመር በእርግጠኝነት አያውቁትም፤<br />

ስለሆነም ዘወትር በሰቀቀን፣ በፍርሃት ይኖራሉ። ሲብስም<br />

መኖር በራሱ የወንጀለኝነት ምንጭ/መነሻ ሆኖ ይሰማቸዋል።<br />

ብልቃጥ ውስጥ እንዳለች አይጥ መኖራቸውን ከብልቃጡ<br />

ለመውጣት ካላቸው እድል ጋራ ብቻ ለማቆራኘት ይገደዳሉ።<br />

አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ በዋናነት በሥራ ላይ የሚገኘው ይህ<br />

የኋለኛው መርሕ ይመስላል።<br />

ዛሬ ዛሬ “አሸባሪው ማነው?” ብሎ ከመፈለግ ይልቅ<br />

“አሸባሪ ያልሆነው ማነው?” ብሎ መጠየቅ የሚቀል ሆኗል።<br />

አንድ ወዳጄ ሕይወት “አንድ እግር መርካቶ፣ አንድ እግር<br />

ቃሊቲ” ሆኗል ሲል የዘመኑን ኑሮ ገልጾልኛል። ዜጎች እንዲህ<br />

ብለው እንዲተርቱ የሚያደርጋቸው የሕይወት እውነታቸው<br />

ነው። ብዙ ዜጎቹ ወንጀሎች የሆኑበት ወይም “ወንጀለኞች<br />

ናቸው” ተብሎ የሚታሰብበት ማኅበረሰብ ጤናማ ማኅበረሰብ<br />

ሊሆን አይችልም። በዚህ ሞድ (አንድ እግር መርካቶ፣ አንድ<br />

እግር ቃሊቲ) የሚኖር ዜጋ በነጻነት ሥራው ማከናወን፣<br />

መፍጠር ወዘተ አይችልም።<br />

ምን ሆንን? አንድም ማኅበረሰቡ ትልቅ ቀውስ ውስጥ<br />

ነው፤ አለዚያም ለወንጀል የተሰጠው የሕግና የፖለቲካ<br />

ትርጉም ከመሠረታዊ የሰውል ልጅ መብት፣ ፍላጎትና ባሕርይ<br />

ጋራ የሚቃረን ነው። የኢትዮጵያው ቀውስ ምክንያት ወንጀል<br />

በዘፈቀደ የሚተረጎም ከመሆኑ የሚመነጭ ነው። ጋዜጠኛ፣<br />

የሰብአዊ መብት ተሟጋች፣ የሕጋዊ የፖለቲካ ፓርቲ አባል፣<br />

የ“ሕገ” ወጥ ፓርቲ አባል፣ ከገዢው ቡድን ጋራ ጥቂት<br />

እንኳን የሐሳብ ልዩነት ያለውና ይህ “ወንጀሉ” የተደረሰበት፣<br />

የኢሕአዴግ አባል አልሆንም ያለ፣ አዋጣ የተባለውን ገንዘብ<br />

ያላዋጣ፣ ውጭ ሆኖ በተቃውሞ የሚጽፍ ወይም የሚናገር<br />

ወዘተ. ሁሉ እንደወንጀል የሚያስከስስ ሆኗል፤ ወይም ብዙዎች<br />

እንደዚያ እንዲያምኑ የሚያስገድድ ሁኔታ ተፈጥሯል። ይህ<br />

ምን አይነት ፖለቲካ ነው? ምን አይነት ዴሞክራሲ ነው? ምን<br />

አይነት አገር ነው? ፖለቲካው “መሎቲካ” ይባላል (መልቲ<br />

ፖለቲከ ወይም የመለስ ፖለቲካ)፤ ዴሞክራሲው “አብዮታዊ<br />

ዴሞክራሲ”። አገሩን ታውቁታላችሁ::<br />

የስታትስቲክስ ባለሥልጣን ወንጀለኛ ያልሆኑት<br />

ኢትዮጵያውያን ቁጥር ስንት እንደሆነ ሊነግረን ይችላል?<br />

(ለመቁጠር እንዲቀለን) እስቲ ወንጀለኛ፣ አሸባሪ ያልሆናችሁ<br />

ወይም አሸባሪ/ወንጀለኛ ልትባሉ እንደማትችሉ በእርግጠኝነት<br />

የምታምኑ እጃችሁን አውጡ! You are a terrorist or<br />

potential terrorist till proven innocent!


2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

ኢ/ር ዘለቀ ረዲ<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

ታጋይና ሚስማር ሲመቱት ይጠብቃል!<br />

የፈለጉትን ጽፈው፤ የፈለጉትን ተናግረው፣<br />

ፕሬዚዳንትም ያጥፋ ጠቅላይ ሚኒስትር ሲያጠፋ<br />

አጥፍተሀል ተብሎ የሚጠየቅበት ሀገር በእጅጉ<br />

ይናፍቀኛል፡፡ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት<br />

ጠቅላይ ሚኒስትርም ያቅርበው ፕሬዚዳንት<br />

አቅራቢውን ሳይሆን የቀረበውን ጉዳይ ተመልክቶ<br />

በአንድ ድምጽ ተቃውሞ ብቻ ሳይሆን በበርካታ<br />

ድምጽ ድጋፍና ተቃውሞ ለሀገር የሚበጀውንና<br />

የማይበጀውን ለይቶ የሚወስኑበት ዴሞክራሲ<br />

የሰፈነባት ሀገር ማየት ይናፍቀኛል፡፡<br />

በሀገራችን አሁን ባለው ሁኔታ በየትኛውም ክፍል<br />

በአንድ ሰው ሳንባ የሚተነፈስበት የግለሰብን<br />

እንጂ ሀሳብ የማይታይበት ሁኔታ በእጅጉ እየሰፋ<br />

ሄዷል፡፡ አንዳንድ ግለሰቦች ሀሳባቸው ላይ<br />

ተቃውሞ እየመጣ ቢሄድም ተቃውሞ የመጣው<br />

በሀሳባቸው ላይ ሳይሆን በማንነታቸው ላይ<br />

እየመሰላቸው የመጣውን የተቃውሞ ሀሳብ<br />

በአግባቡ ከማጤን ይልቅ ከማንነታቸው ጋር<br />

በማቆራኘት ሀሳባቸውን የተቃወሙትን ሰዎች<br />

በተለያየ መልኩ ሲያሳድዷቸው ይታያል፡፡<br />

እኔ በሰሞኑ በፀረ-ሽብር ህጉ የተቃዋሚ ፓርቲ<br />

አባላት <strong>ወደ</strong> እስር ቤት ሲወረወሩ ማየቴና የሁሉን<br />

ታሳሪዎች ክስ አይነት “የሽብር ተግባር ሊፈጽሙ<br />

ሲሉ ደርስንባቸው” እየተባለ ሲወነጀሉ ባየሁ<br />

ጊዜ ዴሞክራሲ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ወይ<br />

ትርጉሙን አላወኩትም፤ ወይንም ዴሞክራሲ<br />

ፈጽሞ የለም በማለት ራሴን እየጠየኩ ነው፡፡<br />

በዴሞክራሲ መቻቻል ማለት በሃሳብ ሳይግባቡ<br />

ተግባብቶ መኖር ማለት ነው፡፡ ሰው ያሰበውን<br />

ትክክልም ይሁን ስህተት የመናገር መብት አለው፡<br />

፡ በዚህች አገር ሰውዬው የተናገረው ስህተትም<br />

ይሁን፤ ጥፋት እንዲሁም ትክክል ቢሆን ነገሮችን<br />

ከተናጋሪው ማንነት ጋር ማያያዙ በእርግጥ<br />

እየበዛ ሄዷል፡፡ መብዛት ብቻም እይደል እየከፋ<br />

መጥቷል፡፡<br />

የዛሬዎቹ ዴሞራሲ የሰፈነባቸው አገራት ለረጅም<br />

አመታት በዴሞክራሲ እጦት ሲንገላቱ እንደነበረ<br />

እሙን ነው፡፡ በሰለጠኑትና በአደጉት አገራት<br />

አሜሪካንን ጨምሮ ጥቁር መሆን ኃጢያት<br />

እንደነበረ በጥቁሮች ላይ ይደርስ የነበረው<br />

ግፍ ማስታወሱ በቂ ነው፡፡ በሕዝብ ማመላለሻ<br />

አውቶብሶች ጥቁሮች የመቆም እንጂ የመቀመጥ<br />

መብት አልነበራቸውም፡፡ ቆሞ የመሄድም እድል<br />

ቢሆን የሚገኙ አውቶቡስ በነጮች እስካልተሞላ<br />

ድረስ ብቻ ነበር፡፡ በተለይ በአሁኗ ዴሞክራቲክ<br />

ሀገር በአሜሪካ ይደረግ የነበረው ግፍ ዘግናኝ<br />

እንደነበረ የሚታወቅ ነው፡፡ በነበረው ሂደት<br />

ጥቁሮችን በፖለቲካው ረገድ ከማሳተፍ ይልቅ<br />

በተለያየ እስፖርታዊ ጨዋታዎች፣የሆሊውድ<br />

ፊልሞች፣ ዘፈኖች፣ ነፃ ትግልና ቦክስ የመሳሰሉት<br />

ጉዳዮች ላይ ብቻ እንዲያተኩሩ መደረጉ ፈጽሞ<br />

ጥቁሮችን ከፖለቲካው ዓለም ሊለያቸው<br />

አልቻለም፡፡ በዚህም አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ<br />

ከላይ የጠቀስናቸው እስፖርታዊ ጨዋታዎችና<br />

ሙዚቃዎች ባለቤት ጥቁሮች ሲሆኑ ወቅቱ ሆነና<br />

በፖለቲካው እረገድ የተሻሉ እየሆኑ መጥተዋል፡<br />

፡ በዚያን ወቅት ጥቁሮችን የበለጠ እንዲጠነክሩ<br />

ያደረጋቸው በነጮች ይደርስባቸው የነበረው<br />

ኢ-ዴሞክራሲያዊ አሠራር ነው፡፡<br />

ነፍሱን ይማረውና የነፃት ታጋዩ ማርቲን<br />

ሉተርኪንግ ይህን አስቸጋሪ የዘር ልዩነት<br />

በተመለከተ እድሜ ዘመኑን ሁሉ ታግሏል፡<br />

፡ ይህም አድልኦ በጽናት ትግል አንድ ቀን<br />

እንደሚጠፋና የቀለም ልዩነት ሳይኖር የነጭና<br />

የጥቁር ልጆች አብረው አንድ ትምህርት ቤት<br />

ውስጥ አንድ ክፍል እንደሚማሩ፣ በአንድ<br />

መንገድ አብረው እንደሚሄዱ ህልም እንዳለው<br />

ይታገል የነበረው ታዋቂው የፖለቲካ አቀንቃኝ<br />

የተገደለው ይታገልላቸው ከነበረው ጥቁሮች<br />

በአንዱ ነው፡፡ በዴሞክራሲ ትግል ውስጥ ጫና<br />

የሚደርሰው ከሚታገሏቸው ባላንጣዎች ብቻ<br />

ሣይሆን ከሚታገሉላቸውም ታጋዮች ሊሆን<br />

ስለሚችል በዴሞክራሲ ትግል ውስጥ የያዙትን<br />

ጨብጦ ሌላውን ለመያዝ <strong>ወደ</strong> ቀጣዩ ከመሄድ<br />

ውጭ <strong>ወደ</strong> ኋላ መመለስ ትግሉን ያዳክመዋል፡<br />

፡ ለነፃነት መታገል ሞቶም ህያው ሆኖ መኖር<br />

ነውና! የነፃነት ትግል ታጋይን ቢገሉትም<br />

ትግሉ ሊቆም አይችልም፡፡ ማርቲን ሉተርኪንግ<br />

ቢገደል አንድ ታጋይ ሞተ ፤ ስሙ እና አላማው<br />

ግን ህያው ሆነ፤ ትግሉም ቀጠለ፤ ከብዙ ትግል<br />

በኋላ ህልሙ እውነት ሆኖ አንድ ትምህርት ቤት<br />

መማር ብቻ ሳይሆን ጥቁሮች መንበረ ስልጣንን<br />

እስከመቆናጠጥ ደረሱ፡፡<br />

ለዴሞክራሲ የሚታገሉ ሰዎችን ጥያቄ በማጤን<br />

ዴሞክራሲያዊ መሆን በእጅጉ የተሻለ ነው፡<br />

፡ ነገሮችን በአንድ አቅጣጫ ብቻ ማየትና በጎ<br />

ባልሆነው አቅጣጫ ብቻ መገምገም <strong>ወደ</strong> ስህተት<br />

ይደርሳል፡፡ ፕሬዚዳንት ኦባማ በተመረጡበት<br />

ዓመት አንድ ታዋቂ ጥቁር በራቸው አልከፈት<br />

ሲላቸው ፖሊሱ ህገ-ወጥ ያለውን ድርጊት<br />

በማድረጋቸው በፖሊስ ይታሰራሉ፡፡ እኒህ ሰው<br />

ግን ባራክ ኦባማን የሚቀርቡ ሰው በመሆናቸው<br />

ለኦባማ ደውለው የታሰሩት ስላጠፉ ሳይሆን<br />

ጥቁር በመሆናቸው እንዲታሰሩ በማድረግ<br />

ለኦባማ ስለነገሯቸው ኦባማ ግራ ቀኙን ሳያዩ ያንን<br />

መንግሥት ብዙ ኃላፊነት አለበት፡፡<br />

አንድ ሰው ያለጥፋቱ ተጠርጥሮ ቢከሰስና ሲታሰር ጉዳዩ ሲረጋገጥ ጥፋተኛ ባይሆን<br />

ያለጥፋቱ የተከሰሰው ሰው አላግባብ በመታሰሩ ሊካስ ይገባዋል፡፡ ጳውሎስ ኞኞ የአፄ<br />

ሚኒሊክ ደብዳቤዎች ጥርቅም ውስጥ 1489ኛ ደብዳቤ ገጽ 4ዐ1 ላይ አንድ ሰው<br />

ያለ ጥፋቱ እንደተወነጀለ እሱ በተወነጀለበት ጥፋት ፈፃሚው ሌላ እንደነበረ ነገር ግን<br />

አካባቢው ያለአግባብ ያንን ሰው እንዳገለሉት እና ንብረቱንም ተወስዶበት እንደነበረ<br />

ለአፄ ሚኒሊክ አመልክቷል፡፡ አፄ ሚኒሊክም የደረሳቸውን ቅሬታ ተመልክተው ለራስ<br />

ቢት<strong>ወደ</strong>ድ መንገሻ በላኩት ደብዳቤ ሰውዬው ያለጥፋቱ በመወንጀሉ የነፍስ ዋጋ ካሳ<br />

እንዲከፈለው መፃፋቸው ይስተዋላል፡፡ በተጨማሪ ተይዞበት የነበረው ሁሉ እንዲመለስለት<br />

አዘዋል፡፡ በዚያን ጊዜ ንጉሱ ያደረጉት ነገር ያለ ጥፋቱ የተከሰሰ ሰው ጥፋተኛ ካልሆነ<br />

ሊካስ እንደሚገባው ከመቶ ዓመት በፊት የነበረ ጽሁፍ ያስረዳል፡፡<br />

ከመቶ አመት በኋላ በአሁኑ ጊዜ ካሳ ብቻ ሳይሆን ያለ ጥፋት<br />

መከሰስም አልነበረበትም<br />

ታዋቂ ግለሰብ የነገራቸውን ብቻ በማመን ጉዳዩን<br />

ከዘረኝነት ጋር ለማያያዝ በመሞከር ፖሊሱን<br />

እንደ ስህተተኛ በመቁጠራቸው እንዲቀጣ<br />

አደረጉ፡፡ ያ! ተራ ነጭ ፖሊስ ግን የኦባማን<br />

አመለካከት ስህተት እንደሆነ እና ጥፋተኛ<br />

በጥፋቱ ሲቀጣ ከቀለም ልዩነት ጋር ያገናኙት<br />

ፕሬዚዳንቱ ሲመረጡ “እኔ ነጭ የአሜሪካን<br />

ፖሊስ ነኝ ግን ኦባማን ጥቁር እንደሆኑ እያወኩኝ<br />

መርጫቸው ነበር፡፡ ቢሆንም ዴሞክራሲ ነውና<br />

እሳቸውም የመሰላቸውን መናገር ይችላሉ፡<br />

፡ እኔም ጥፋታቸውን እነግራቸዋለሁኝ አለ፡፡<br />

” ያ ፖሊሲ ግን የተቃወመው ኦባማን ሳይሆን<br />

ሃሳባቸውን ነውና በኦባማም ቢሆን የበቀል<br />

እርምጃ አልተወሰደበትም፡፡<br />

እዚህ ላይ አንድ ማየት የሚገባን ነገር አለ፡<br />

፡ ኦባማን አስተዋይነታቸውን ነገርን በጥሞና<br />

መመልከትና ረጋ ያለ ባህሪያቸውን ያሳጣቸው<br />

አንድ የአሜሪካን ተራ ፖሊስ አባል እና<br />

የአንድ ታዋቂ ግለሰብ ግጭት <strong>ወደ</strong> ዘረኝነት<br />

እንዲሄድ ያደረጉት ለባራክ ኦባማ የተነገራቸው<br />

የኢንፎርሜሽን ስህተትና ባራክ ኦባማ ለሰውየው<br />

የሰጡአቸው ትልቅ ግምት ነው፡፡ ነገር ግን ብዙ<br />

ጊዜ ከተናጋሪው ማንነት ጋር ከመለካት ይልቅ<br />

ወረድ ብሎ መገንዘቡ ከትችት ያድናል፡፡ በአሁኑ<br />

ሰዓት በተለያዩ ምክንያት የሚታሰሩ ሰዎች<br />

“ሽብርተኛ” ናቸው መባሉ ምን አልባት የነገሩን<br />

ሁኔታ በጥልቀት ከማጥናት ይልቅ የተናጋሪዎችን<br />

ማንነት አብልጦ የያዘ ይመስላል፡፡ የዚህ ፀሐፊ<br />

ሃሳብ አንዳንድ ግለሰቦችን በተለይ በአሁኑ<br />

ሰዓት ከሽብርተኘነት ጋር ሰዎችን እያገናኙ<br />

የሚያሳስሩትን ሊያበሳጫቸው ይችል ይሆናል፡፡<br />

ግን ከሀገር ጉዳይ አይበልጥምና ፀሐፊው ይጽፈው<br />

ዘንድ ግድ ይላል፡፡ በርግጥ የዘንድሮውን የሕዝብ<br />

ተወካዮች ወይም የፖርላማ አባላትን ስብጥር<br />

<strong>ኢህአዴግ</strong>ም ቢሆን የ<strong>ወደ</strong>ደው አይመስለኝም፡<br />

፡ ምክንያቱም በዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እና<br />

በመደብለ ፓርቲ ሕግ 96.4% በላይ ድምጽ<br />

ሊኖር አይችልምና ነው፡፡ ይህ ሆኖ ቢሆን<br />

በሀገሪቱ ዴሞክራሲ ሳይሆን ያለው አንድ ልብ<br />

አሳቢ፤ አንድ ቃል ተናጋሪ ሕዝብ አለ ማለት<br />

ነው፡፡<br />

ይህ ደግሞ አሁን ባለው የሕዝብ ተወካዮች<br />

የስብሰባ ሥርዓት ነገሮች በአንድ ድምጽ<br />

ተቃውሞ ብቻ እንዲፀድቁ እያደረጋቸው ነው፡፡<br />

ሁል ጊዜ ከአንድ ሁለት እንደሚሻል ይታወቃል፡<br />

፡ በፖርላማው ውስጥ ከአንድ በላይ ተቃዋሚ<br />

ቢኖር ኖሮ ለመንግሥትም ይሁን ለህዝብ የተሻለ<br />

ሃሳብ መፍለቅ በሃሳብ ልዩነቶች መፋጨት<br />

በተቻለም ነበር፡፡ ግን አልሆነም፡፡ በአሁኑ<br />

ሰዓት በአንድ ት/ቤት አይማሩም የነበረ በአንድ<br />

ክፍል ውስጥ አብረው ተቀምጠው እየተማሩ፣<br />

የመሰላቸውን ያለ ተጽእኖ እየተናገሩ ይገኛሉ፡፡<br />

ይህም የዴሞክራሲ ውጤት ነው፡፡ እኛ ሀገር ግን<br />

ዴሞክብሲን አሻግረው እያዩ ከመናፈቅ ውጭ<br />

የተገኘ ነገር የለም፡፡ በሌላ መልኩ አንዳንድ<br />

ሁኔታዎች ግር ያሰኛሉ፡፡ ተቃዋሚ (ተቀናቃኝ)<br />

ማለት ተፎካካሪ ማለት ነው፡፡ ከተቀናቃኝ<br />

ደግሞ ውደሳና ሙገሳ መጠበቅ ሞኝነት<br />

ነው፡፡ አንድ ተቀናቃኝ ወገን ያልመሰለውን<br />

ይቃወማል፡፡ ይህን የተቃወመውን ነገር<br />

አይቶ ተቃውሞው ትክክል ካልሆነ ትክክል<br />

ያለመሆኑን በዴሞክራሲያዊ መንገድ አስረድቶ<br />

ተቃዋሚውን መመለስ ይቻላል፡፡ እሱም ብቻ<br />

ሳይሆን ተከታዮቹንም የሚከተሉት ሰው ትክክል<br />

ያለመሆኑን እንዲገነዘቡት ማድረግ ይቻላል፡<br />

፡ ይህን ማድረግ ሳይቻል ቀርቶ ያንንም ያንንም<br />

አሸባሪ እያሉ መፈረጁ መንግሥትን ከበርካታ<br />

ሰዎች ጋር ማጋጨትና ቅያሜ ውስጥ ከመክተት<br />

እንዲሁም ታሳሪዎችን ከማግነን የዘለለ ምንም<br />

ፋይዳ የለውም፡፡<br />

አሁን ባለው ሁኔታ ጉዳዩን በጥልቀት ያየው<br />

ሰው ካለ ማንም አጥፍቶ እንኳን ቢታሰር<br />

ዲፕሎማቶችን ጨምሮ የሚሉት መንግሥትን<br />

በሃሳብ ስለበለጡት እንጂ አጥፍተው<br />

ነው የታሰሩት የማይባልበት ደረጃ ላይ<br />

እየተደረሰ ነው፡፡ ይህም የሆነው አጥኝው<br />

ምድብ “ሽብርተኛ” እያለ አጥንቻለሁ እያለ<br />

የሚያቀርበው ሁኔታ ሁልጊዜ በህዝቡ ዘንድ<br />

እየታየ ያለው በተቃራኒው ስለሆነ ህዝብ ደግሞ<br />

ሁሉን ስለሚያውቅ መንግሥትን ከመጥቀም<br />

ይልቅ ችግር ውስጥ ይከተዋል፡፡ ይህን አስተያየት<br />

በመስጠቱ ይህ ፀሐፊም “አሸባሪ” ላለመባል<br />

ዋስትና የለውም፡፡ እዚህ አገር ውስጥ በዚህ<br />

ሰዓት ማን ምን እንደሚባል ማወቅ አይቻልም፡<br />

፡ ሃሳብን መግለጽ ሁሉ በአንዳንዶቹ ዘንድ እንደ<br />

ስህተት ስለሚቆጠር፡፡ ይህ በራሱ ሽብር ነው፡፡<br />

ጠንካራ የፖለቲካ ፓርቲ እንዲኖር እፈልጋለሁ<br />

የሚለው ኢህአደግ ከልብ እንዳልሆነና<br />

ለኢሕአዴግ ጠንካራ የፖለቲካ ፓርቲ ማለት<br />

እሱን አጅቦ የሚጓዝ ማለት እንደሆነ ከ97 ዓ.ም<br />

ወዲህ እየገባን ነው፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ ግን<br />

የተናገረውን ተግባራዊ ማድረግ ነበረበት፡፡ ይህን<br />

ቢያደርግ ደግሞ <strong>ኢህአዴግ</strong> ስሙ ከመቃብር በላይ<br />

ዋለ ማለት ነው፡፡ በዚህ በአሁኑ ሰዓት ዴሞክራት<br />

መስለው መንግሥትን የረዱ እየመሰላቸው ነገር<br />

ግን በእውቀትም ይሁን ያለእውቀት መንግሥትን<br />

5<br />

ችግር ውስጥ እንዲገባ የሚያደርጉ ግለሰቦች፣<br />

ካድሬዎች፣ የህትመትና የኤክትሮኒክስ ሚዲያዎች<br />

ሊያስቡበት ይገባል፡፡ ከመንግሥትም ወገን ብዙ<br />

ጊዜ እየተሳሳተ የሚደግፉትን በቅጡ ማየት ተገቢ<br />

ነው፡፡ ምክንያቱም ከጥቅማቸው ጉዳታቸው<br />

ይበልጣልና፡፡ እንደነዚህ ያሉት የውጭ<br />

አልጋ የቤት ቀጋ (እሾህ) የሚባሉት ናቸው፡<br />

፡ ሲታዩ መልካም ይመስላሉ፡፡ ተግባራቸው<br />

ግን ያልሆነውን ሆኗል ብሎ በማቅረብ ስህተት<br />

እንዲፈጠር ያደርጋሉ፡፡ ፊት ለፊት የሚናገር<br />

ጠላት፣ እየተንሾካሾከ የሚያወራ ወዳጅ ማለቱ<br />

ትክክል አይደለም፡፡ ፊት ለፊት ይህ ትክክል<br />

ያልሆነውን ይህ ትክክል አይደለም ብሎ የተናገረ<br />

ነገሮች እንዲስተካከሉ ይጠቅማል፡፡ ሁሉን<br />

ትክክል ነው የሚል ግን ይዞ <strong>ወደ</strong> ገደል ይገባል፡<br />

፡ በርካቶችን ጠላቶቻቸው ካጠፏቸው ይልቅ<br />

ወዳጆቻቸው የገደሏቸው የበልጣሉ፡፡ ታላቁን<br />

ህልመኛ ኪንግንም ቢሆን የገደለው ወገን መስሎ<br />

የታየው ጥቁር ነው፡፡<br />

አሁን አብዛኛው እውነተኛ ተቃዋሚ ግራ<br />

ተጋብቷል፡፡ ሁሉም ነገር ጨለማ ነው፡፡ እዚህ<br />

ላይ አንዲት እንዳሁኑ እንደኛ ግራ የተጋባች ሴት<br />

ያለችውን ላቅርብ ‹‹ ባሰጣው ሰው አየው<br />

ብፍጨው ለዘዘ<br />

ባምሰው ተንጣጣ<br />

ብጋግረው ነጣ<br />

እንዴት እሆናለሁ ሰው ነገር አያጣ›› እኔ ደግሞ<br />

መንግሥት “መክሰሻ አያጣ” ብዬዋለሁ፡፡ ይህ<br />

ግን በተለያየ ጊዜ በተለያየ ምክንያት መክሰስ<br />

ሁል ጊዜ ቀበሮ ሳይመጣበት ቀበሮ መጣብኝ<br />

እያለ በጩኸቱ ሲያውክ ይኖር የነበረ እረኛ እና<br />

ሰዎች ሲደርሱለት ውሸቴን ነው እያለ ሲያቧልት<br />

እንደነበረው በመጨረሻ የእውነት ቀበሮ<br />

የመጣበት እለት ቢጮኸም ልማዱ ነው ተብሎ<br />

ቀበሮ በጎቹን እንደጨረሰበት እረኛ አይነት<br />

ያደርጋል፡፡ መንግሥት ብዙ ኃላፊነት አለበት፡<br />

፡ አንድ ሰው ያለጥፋቱ ተጠርጥሮ ቢከሰስና<br />

ሲታሰር ጉዳዩ ሲረጋገጥ ጥፋተኛ ባይሆን<br />

ያለጥፋቱ የተከሰሰው ሰው አላግባብ በመታሰሩ<br />

ሊካስ ይገባዋል፡፡ ጳውሎስ ኞኞ የአፄ ሚኒሊክ<br />

ደብዳቤዎች ጥርቅም ውስጥ 1489ኛ ደብዳቤ<br />

ገጽ 4ዐ1 ላይ አንድ ሰው ያለ ጥፋቱ እንደተወነጀለ<br />

እሱ በተወነጀለበት ጥፋት ፈፃሚው ሌላ<br />

እንደነበረ ነገር ግን አካባቢው ያለአግባብ ያንን<br />

ሰው እንዳገለሉት እና ንብረቱንም ተወስዶበት<br />

እንደነበረ ለአፄ ሚኒሊክ አመልክቷል፡፡ አፄ<br />

ሚኒሊክም የደረሳቸውን ቅሬታ ተመልክተው<br />

ለራስ ቢት<strong>ወደ</strong>ድ መንገሻ በላኩት ደብዳቤ<br />

ሰውዬው ያለጥፋቱ በመወንጀሉ የነፍስ ዋጋ<br />

ካሳ እንዲከፈለው መፃፋቸው ይስተዋላል፡<br />

፡ በተጨማሪ ተይዞበት የነበረው ሁሉ<br />

እንዲመለስለት አዘዋል፡፡ በዚያን ጊዜ ንጉሱ<br />

ያደረጉት ነገር ያለ ጥፋቱ የተከሰሰ ሰው ጥፋተኛ<br />

ካልሆነ ሊካስ እንደሚገባው ከመቶ ዓመት<br />

በፊት የነበረ ጽሁፍ ያስረዳል፡፡ ከመቶ አመት<br />

በኋላ በአሁኑ ጊዜ ካሳ ብቻ ሳይሆን ያለ ጥፋት<br />

መከሰስም አልነበረበትም፡፡<br />

በመጨረሻም ነገሮችን ሁሉ እርምጃ በመውሰድ<br />

ይስተካከላል ብሎ መገመት ሞኝነት ነው፡<br />

፡ በዚሁ ከላይ በጠቀስኩት መጽሐፍ ራስ<br />

ተሰማ የቤኒሻንጉል ሰው ግብር አልገብርም<br />

በማለቱ እንዲጠፋ ወይንም ጦሩ እንዲቀጣ ሰው<br />

መላካቸውን አፄ ሚኒሊክ ሲሰሙ ይህ ትክክል<br />

አይደለም፡፡ ግብር እንዲገብሩ ማድረግ በማባበል<br />

እንጂ በጦርነት መሄድ ጭራሹኑ ያጠፋዋል፡<br />

፡ ስለዚህ ከጦርነት ይልቅ ማግባባት አለብህ<br />

በማለት እርምጃም መውሰድ ከማግባባት<br />

የተሻለ መፍትሔ እንዳልሆነ ከመቶ አመት በፊት<br />

የነበረ መሪ ይህንን አስቧል፡፡ አሁን እኔ በበኩሌ<br />

ዴሞክራሲያዊ ነኝ የሚል መሪ የሚቃወሙትን<br />

በየምክንያቱ ማሰሩ መፍትሔ ሊሆን አይችልም፡<br />

፡ <strong>ኢህአዴግ</strong>ም ቢሆን አባላቱ በደርግ መንግሥት<br />

ሲገደሉበትና ሲታሰሩበት የበለጠ እየጠነከረ<br />

አሁን ያለበት ደረጃ ላይ ደረሰ እንጂ ሊጠፋ<br />

አልቻለም እና፡፡ ታጋይና ሚስማር ሲመቱት<br />

ስለሚጠብቅ ከመምታት አለመምታት፣ ከማሰር<br />

መግባባት የተሻለ ዘዴ ነው፡፡ ቸር ይግጠመን፡፡<br />

www.andinet.org.et


6<br />

www.andinet.org.et<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

አንዱዓለም አራጌ ማነው?<br />

አንዱዓለም አራጌ ማነው? ለሚለው ጥያቄ<br />

ላንባቢያንና ለውጥ ለማምጣት ለሚታገልለት የኢትዮጵያ<br />

ሕዝብ ከሕይወት ታሪኩ ትንሽ ጨለፍ አድርገን<br />

ለመፈንጠቅ እንሞክራለን <strong>ወደ</strong> ፊት እንደ አስፈላጊነቱና<br />

እንደ አግባብነቱ በስፋትና በጥልቀት እናቀርባለን፡፡<br />

የትውልድ አካባቢና የልጅነት ጊዜ<br />

አቶ አንዱዓለም አራጌ በጎንደር ክ/ሀገር በደብረታቦር<br />

አውራጃ በፋርጣ ወረዳ ጉና ተራራ ሥር ወይንም ግርጌ<br />

ክምር ድንጋይ ከተባለ ቦታ በ65 ዓ.ም ጥቅምት 25 ቀን<br />

ተወለደ፡፡ የኢትዮጵያ አብዮት ሊፈነዳ ሁለት ዓመት<br />

ሲቀረው በምጥ ዋዜማ ማለት ነው፡፡<br />

“ሰው አካባቢውን ይመስላል” እንደሚባለው<br />

አንዱዓለም አራጌ በክ/ሀገሩ ከራስ ዳሽን ተራራ ቀጥሎ<br />

በሁለተኛ ደረጃነት ከሚጠቀሰው ጉና ተራራ ስር<br />

በመወለዱ ለኢሕአዴግ እንደ ጉና ተራራ ኮርቶና<br />

ከብዶ ታይቶታል፡፡ እናም አስሮ በሽብርተኝነት<br />

በመወንጀልአሞቱን ያፈሰሰ መስሎታል፡፡ አንዱዓለም<br />

አራጌ ግን እንዲህ በቀላሉ የሚፈታ አይደለም፡፡ ለምንም<br />

ነገር የማይበገር፣ ችግር የማይፈታው፣ ለቆመለት ዓላማ<br />

<strong>ወደ</strong> ኋላ የማይል፣ ከሁሉም በላይ ቅጥፈትንና እብለትን<br />

አጥብቆ ይጠየፋል፡፡ ባጭሩ ትክለ ሰውነቱ ወይንም<br />

ስብእናው በቁም ነገር የታነፀ ነው ማለት ይቻላል፡<br />

፡ ለቆመለት ዓላማና<br />

ላመነበት ነገር<br />

ያላንዳች ይሉኝታና<br />

ፍርሃት ሽንጡን ገትሮ<br />

ይከራከራል፡፡ በዚህ<br />

አቋሙና ፅናቱም ነው<br />

ገና በለጋ እድሜው<br />

ሩጦ ሳይጠግብ፣ ሠርቶ<br />

ሣይደክም በተደጋጋሚ<br />

የእሥር ሰለባ ለመሆን<br />

የበቃው፡፡<br />

አ ን ዱ ዓ ለ ም<br />

አራጌ አሥራ አንድ<br />

ዓመት እስከሚሞላው<br />

ድረስ ክምር ድንጋይ<br />

ከወላጆቹ ጋር ቆይቷል፡<br />

፡ አባቱ የቤተ ክህነት<br />

ሰው በመሆናቸው<br />

ልጃቸው በፅኑ<br />

የግብረገብ ሥነ ምግባር<br />

ኮትኩተውና ገርተው<br />

ከማሣደጋቸውም በላይ<br />

የቤተክህነት ትምህርት<br />

እንዲማርላቸው በመሻት<br />

ካንድ ከታወቁ መርጌታ<br />

ልከውት በተመላላሽነት<br />

እየተማረ እንዳለ አዲስ<br />

አበባ የሚኖሩ አያቱ<br />

ክምር ድንጋይ ይሄዳሉ፡፡<br />

እሳቸውም የቤተክህነት<br />

ሰው ነበሩና ንቃቱን፣ ጨዋነቱን፣ ትህትናውንና አርቆ<br />

አስተዋይነቱን በዚያች አጭር ጊዜ ቆይታቸው አስተዋሉና<br />

“ይኸ ልጅ ዘመናዊ ትምህርት መማር አለበት” ብለው<br />

<strong>ወደ</strong> አዲስ አበባ ይዘውት ይመጣሉ፡፡<br />

በ1997 ዓ.ም ኢዴፓ /ቅንጅትን<br />

ወክሎ በተወለደበት ክ/ሀገር ፋርጣ<br />

ወረዳ ለተወካዮች ም/ቤት ተወዳድሯልለ፡<br />

፡ በምርጫው ውጤት ቅንጅት ቢያሽንፍም<br />

ከፍተኛ አመራሩና አባላቱ በተለያዩ እስር<br />

ቤቶች ሲታሰሩ እሱም አብሮ ቃልቲ እስር<br />

ቤት ለሁለት ዓመታት ቆይቷል፡፡ በሁለት<br />

ዓመት ቆይታውም የብረት ግድግዳ በመሆን<br />

ፅናቱን አስመስክሯል፡፡ ከእስር ቢለቀቅም<br />

ከፖለቲካው <strong>ወደ</strong> ኋላ አላፈገፈገም፡፡<br />

አንድነት ፓርቲን በመቀላቀል የብሔራዊ ም/<br />

ቤትና የሥራ አሥፈፃሚ አባል በመሆን ለዋና<br />

ጸሐፊነት ተመርጦ ላንድ ዓመት በቆራጥነት<br />

አገልግሏል፡፡ ብቃቱን በማስመስከሩም በም/<br />

ሊቀመንበርነት የሕዝብ ግንኙነት ሐላፊ<br />

ሆኖ ተመርጦ በማገልገል ላይ እንዳለ ነው<br />

ርምጃው ያልጣመው ገዥው ፓርቲ ከግንቦት<br />

7 ጋር በማገናኘት የሽብርተኝነት ጥላሸት<br />

በመቀባት መስከረም 3 ቀን 10 ሰዓት<br />

ላይ ከመንገድ የታጠቁ ኃይሎች ከመኪና<br />

አስወርደው ይዘውት የሄዱት፡፡<br />

ሕይወት በአዲስ አበባ<br />

አንዱዓለም አራጌ ካያቱ ጋር አዲስ አበባ ከመጣ<br />

በኋላ መስከረም መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት<br />

በመግባት ከ1-8ኛ ክፍል ድረስ ሁለት ጊዜ ደብል ወይንም<br />

አጥፎ በማለፍ በ6 ዓመት ውስጥ ስምንተኛ ክፍልን<br />

አጠናቀቀ፡፡ ዘጠንኛና አሥርኛ ክፍልን የተማረው ኮከበ<br />

ጽባህ ሲሆን የደረጃ ተማሪ ስለነበር 11ኛና 12ኛ ክፍልን<br />

የተማረውና ከፍተኛ ውጤት አምጥቶ <strong>ወደ</strong> አዲስ አበባ<br />

ዩኒቨርስቲ ለመግባት የበቃው በሳንጅ ዮሴፍ ት/ቤት<br />

በመማር ነበር፡፡<br />

አንዱዓለም አራጌ በከፍተኛ ውጤት አ.አ.ዩ<br />

በመግባት በታሪክ የመጀመሪያ ዲግሪውን አግኝቷል፡<br />

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

አንዱዓለም አራጌ<br />

፡ በዩኒቨርስቲ ቆይታውም በተለያዩ ክበባት በመግባት<br />

በኃላፊነትም ሆነ በአባልነት ካንድ ንቁ ተማሪ<br />

የሚጠበቅበትን ግዴታ ተወጥቷል፡፡ በዩኒቨርስቲው<br />

ውስጥ በአራት ዓመት ቆይታው የት/ቤት ጓደኞቹ<br />

በሚያደርጋቸው ክርክሮችና በአቋሙ ፅናት እጅግ<br />

አድርገው ያደንቁት እንደነበር ዛሬ በቅርብ የሚያውቁት<br />

ይናገራሉ፡፡ አንዱዓለም አራጌ ከሚታወቅባቸው ቁም<br />

ነገሮች መሀከል ባገራችን ገና የሰላማዊ ትግል ፅንስ<br />

ሐሳብ በቅጡ ባልታወቀበት ወቅት እሱ ሰለሰላማዊ<br />

ትግል ይሰብክ ነበር፡፡ ይህንንም ሲያደርግ የአንጋፋ<br />

ሰላማዊ ታጋዮችን አርማ በማንሳትና መርሃቸውን እንደ<br />

ምርኩዝ በመጠቀም ነው፡፡ ማርቲን ኪንግ፣ ማንዴላ፣<br />

ማኅተመ ጋንዲን ታሪካቸውን በማጥናትና የሄዱበትን<br />

መንገድ በመከተል በዩኒቨርስቲ ቆይታው መርሃቸውን<br />

መርሁ በማድረግ የትግል ብቃቱን እንዳዳበረ በቅርብ<br />

የሚያውቁት በአጽንኦት ይናገራሉ፡፡<br />

የአንዱዓለም አራጌ ልዩ ባህሪውና ተሰጥኦው<br />

ወይንም ትክለ ሰውነት ከላይ ለመጥቀስ እንደሞከርነው<br />

በሰላማዊ ትግል ገና ከወጣትነቱ ዕድሜው ጀምሮ ቆርቦ<br />

እያለ ገዥው ፓርቲ “ሽብር አራማጅ” ብሎ በመወንጀል<br />

ጥላሸት ሲቀባው ማየትና መስማት ያለንበትን ዘመንና<br />

ሥርዓት ምን ያህል አስጨናቂና አስከፊ እንደሆነ<br />

መገመቱ ከባድ አይሆንም፡፡ እያንዳንዳችንም ውለን<br />

ስለመግባታችን ዋስትና የለንም፡፡ ሁላችንም የሱ እጣ<br />

እንደሚጠብቀንና ጥላሸት እንደምንቀባም በርግጠኝነት<br />

መናገር እንችላለን፡፡<br />

የሥራ ዓለም<br />

አንዱዓለም አራጌ ከአ.አ.ዩ ትምህርቱን ጨርሶ<br />

ከወጣ በኋላ በተለያዩ ድርጅቶች ውስጥ እየተቀጠረ<br />

ሠርቷል፡፡ ከነዚህ ውስጥ የዓለም ባንክና የኢትዮጵያ<br />

ኢኮኖሚክስ ባለሙያዎች መኅበር በግንባር ቀደምትነት<br />

የሚጠቀሱ ናቸው፡፡<br />

የፖለቲካ ሕይወቱ<br />

አቶ አንዱዓለም አራጌ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ<br />

ቆይታው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የፖለቲካ<br />

ሀሁን ከመቁጠር ጀምሮ በማዳበር ብስለቱን ያስመስከረ<br />

ቢሆንም በድርጅት ውስጥ ታቅፎ መታገል የጀመረው<br />

ግን በ1992 ዓ.ም የኢዴፓ መሥራች አባል በመሆን<br />

ነበር፡፡ በኢዴፓ ውስጥ በቆየባቸው ዓመታትም ከቋሚ<br />

ኮሚቴ አባልነት ጀምሮ ደረጃ በደረጃ አድጎ ም/ዋና<br />

ጸሐፊ በመሆን በከፍተኛ ኃላፊነት ሠርቷል፡፡ በመሆኑም<br />

በ1997 ዓ.ም ኢዴፓ /ቅንጅትን ወክሎ በተወለደበት ክ/<br />

ሀገር ፋርጣ ወረዳ ለተወካዮች ም/ቤት ተወዳድሯልለ<br />

፡፡ በምርጫው ውጤት ቅንጅት ቢያሽንፍም ከፍተኛ<br />

አመራሩና አባላቱ በተለያዩ እስር ቤቶች ሲታሰሩ እሱም<br />

አብሮ ቃልቲ እስር ቤት ለሁለት ዓመታት ቆይቷል፡፡<br />

በሁለት ዓመት ቆይታውም የብረት ግድግዳ በመሆን<br />

ፅናቱን አስመስክሯል፡፡ ከእስር ቢለቀቅም ከፖለቲካው<br />

<strong>ወደ</strong> ኋላ አላፈገፈገም፡፡ አንድነት ፓርቲን በመቀላቀል<br />

የብሔራዊ ም/ቤትና የሥራ አሥፈፃሚ አባል በመሆን<br />

ለዋና ጸሐፊነት ተመርጦ ላንድ ዓመት በቆራጥነት<br />

አገልግሏል፡፡ ብቃቱን በማስመስከሩም በም/<br />

ሊቀመንበርነት የሕዝብ ግንኙነት ሐላፊ ሆኖ ተመርጦ<br />

በማገልገል ላይ እንዳለ ነው ርምጃው ያልጣመው<br />

ገዥው ፓርቲ ከግንቦት 7 ጋር በማገናኘት የሽብርተኝነት<br />

ጥላሸት በመቀባት መስከረም 3 ቀን 10 ሰዓት ላይ<br />

ከመንገድ የታጠቁ ኃይሎች ከመኪና አስወርደው<br />

ይዘውት የሄዱት፡፡<br />

የቤተሰብ ሁኔታ<br />

ወጣቱ ፖለቲካኛ አንዱዓለም አራጌ ባለትዳርና<br />

የሁለት ህፃናት አባት ነው፡፡ አንዱዓለም አራጌ ትዳር<br />

የመሠረተው ከእስር ከተፈታ በኋላ በ2000ዓ.ም<br />

ከዶ/ር ሰላም አስቻለው ጋር በሥርዓተ ተክሊል ነው፡<br />

፡ እንግዲህ ስለሱ ባጭሩ ይህን ያህል ካልን በመጨረሻ<br />

ፍ/ቤት ቀርቦ ቃሉን ሲሰጥ በተናገረው ሀሳባችንን<br />

እንቋጫለን “መንግሥት ለኢትዮጵያ ሕዝብ የአፋና ሥራ<br />

እየሠራ ነው፡፡ እኔም አንዱ የዚህ ሰለባ ነኝ፡፡ ፍ/ቤት<br />

ነፃ ሆኖ የራሱን ሂደት ያያል የሚል እምነት ስለሌለኝ<br />

እስከመጨረሻው የሞት ፍርድ ድረስ ቢደርስብኝም<br />

ከመቀበል ሌላ የምከራከረውም ሆነ የምናገረው ነገር<br />

የለኝም” አንዱዓለም አራጌ መስከረም 4 ቀን 2004<br />

ዓ.ም፡፡


2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

አሣምነው ብርሃኑ<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

አሣምነው ብርሃኑ ተወልዶ ያደገው ከዚሁ አዲስ አበባ ነው፡፡<br />

የትምህርት ደረጃው በፊዚክስ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ አለው፡፡ ባሁኑ<br />

ጊዜ በኢኮኖሚክስ በዲግሪ መርሃ ግብር አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ<br />

እየተማረ ነበር፡፡ መደበኛ ሥራውም መምህር ነው፡፡<br />

የቤተሰብ አቋም<br />

አሣምነው ብርሃኑ ገና ወጣት በመሆኑ ለሥራና ለትምህርት<br />

እንዲሁም ለነፃነት ተግቶ ከመሥራት ውጭ ትዳር ለመመሥረት<br />

አስቦ እንደማያውቅ ቤተሰቦቹ ገልፀውልናል፡፡<br />

የፖለቲካ አቋም<br />

አሳምነው ብርሃኑ አንድነት ፓርቲን ከመቀላቀሉ በፊት የፖለቲካ<br />

እንቅስቃሴው ብዙም የጎላ አልነበረም፡፡ ገና ወጣት በመሆኑና<br />

ሁለንተናዊ ቀልቡን ከትምህርቱ ላይ ነበር የሚያተኩረው<br />

ይላሉ ቤተሰቦቹ፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪውን ይዞ የአንድነት<br />

ፓርቲ አባል ከሆነ በኋላ ግን ባሰየው የነቃ ተሳትፎ ለብሔራዊ<br />

ም/ቤት አባል ለመሆን የበቃ ወጣት ታጋይ ነው፡፡<br />

አሣምነው ብርሃኑ ጭምት፣ ለቁም ነገር ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር<br />

ከመናገር ሲበዛ ቁጥብ ነው፡፡ ባጭሩ የተግባር ሰው ነው፡<br />

፡ ኢሕአዴግ ይህንን የረጋና የሰከነ ወጣት በሽብርተኝነት<br />

እጠረጥረዋለሁ ብሎ ማነቁ ሁሉንም አስገርሟል፡፡ እንዴት<br />

እንደያዙት ቤተሰቦቹ እንደሚከተለው ይገልፁታል፡፡<br />

“መስከረም 3 ቀን 2004 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት አካባቢ<br />

ከቤታችን የታጠቁ ኃይሎች መጡ፡፡ በዚህ ወቅት አሳምነው<br />

ከቤቱ ውስጥ ነበር፡፡ ወታደሮች ቤታችንን ሲከቡት የሠፈራችን<br />

ሰው የምን መዓት መጣብን በሚል በሽብር ተዋጠ፡፡ <strong>ወደ</strong><br />

ቤት ውስጥ ገብተው እሱን ከያዙት በኋላ እጆቹን አጣምረው<br />

በካቴና አሠሯቸው፡፡ ያን ጊዜ እኛ ግድግዳ አስደግፈው<br />

የሚረሸኑት ሰለመሰለን የምንይዘውን የምንጨብጠውን<br />

አጥተን ተብረከረክን፡፡ ቁም ብድግ በል እያሉ በቪዲዮ<br />

ካሜራ ይቀርፁት ነበር፡፡ ይህን ካደረጉ በኋላ እሱን <strong>ወደ</strong><br />

ጥግ አስቀምጠው ቤቱን መፈተሽ ጀመሩ፡፡ ሁኔታቸው<br />

ሁሉ እንደ ቀማኛ አይነት ነበር፡፡ ሥርዓት አልነበራቸውም፡<br />

፡ የቤቱን እቃ ግልብጥብጥ አድርገውታል፡፡ ሽንት ቤት<br />

ሳይቀር ፈትሸዋል፡፡ ላፕቶፕ ኮምፒዩተሩን፣ ሞባይሉን፣<br />

ፍላሽ ላይቱን፣ ሲዲዎችን፣ የኛን 3 ሞባይሎች፣ የኤቲኤም<br />

ካርድ፣ አንዳንድ ጥናት ያጠናባቸው የነበሩ ጥራዝ ወረቀቶችን<br />

እነዚህን ሁሉ ሲወስዱ እሱን አብረው በፊልም አየቀረፁ ነው፡<br />

፡ እነዚህን ሁሉ መዝግበዋል፡፡ አይፓዱን እስከነ ኤርፎኑን ግን<br />

አልመዘገቡትም፡፡ ሌሎቹንም ምን ያህሉን እንዳልመዘገቧቸው<br />

አላየንም፡፡ ደንግጠን ስለነበር ምን ያህል እቃ ይዘው እንደሄዱ<br />

ዛሬም ቢሆን ገና ለይተን ማወቅ አልቻልንም፡፡ ይህንን ሁሉ<br />

አተራምሰው <strong>ወደ</strong>የትም ስልክ እንዳንደውል አስጠንቅቀውን<br />

እስከነንብረቱ ይዘውት ሄዱ ሲሉ ቤተሰቦቹ ገልፀውልናል፡፡<br />

አርቲስት<br />

ደበበ እሸቱ<br />

ናትናኤል<br />

መኮንን<br />

ማነው?<br />

የትውልድ ቦታ አዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት አካባቢ<br />

የትምህርት ደረጃ<br />

- በልጅነቱ መንፈሳዊ ትምህርት<br />

- የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተፈሪ መኮንን<br />

- በቴአትሪካል አርት ሀንጋሪ ቡዳፔስት ከተማ ከሚገኘው ተቋም<br />

የመጀመሪያ ዲግሪ (BA) አግኝቷል<br />

የቤተሰብ ሁኔታ<br />

-ባለትዳር (39ኛ ዓመት በትዳር ላይ)<br />

- ወ/ሮ አልማዝ ደጀኔ ባለቤት<br />

- የአራት ልጆች አባት<br />

- የአምስት የልጅ ልጆች አባት<br />

መተዳደሪያ ሙያ (ሥራ)<br />

-የባህር ኃይል አባል የነበረ<br />

- ተዋናይ፣ ጋዜጠኛ፣ ተርጓሚ እና አዘጋጅ<br />

- በተለይም በራስ ቴአትር ሥራ አስኪያጅ፣ በሀገር ፍቅር<br />

የኪነጥበብ ኃላፊ፣ በብሔራዊ ቴአትር የመርሃ ግብርና ዝግጅት<br />

ኃላፊና በኢትዮጵያ ሬዲዮ ዜና አንባቢነት አገልግሏል፡፡<br />

ማህበራዊ ህይወት<br />

ከሥራ ባልደረቦቹም ሆነ ከቤተሰቦቹ እንዲሁም ከቅርብ ጓደኞቹ<br />

ተግባቢ፣ ተጫዋች እና ካዘኑት ጋር አብሮ የሚያዝን ከሚደሰቱት<br />

ጋር አብሮ የሚደሰት ተግባቢ መሆኑ ይነገራል፡፡ በተለይም አርቲስት<br />

ወጋየሁ ንጋቱ፣ ሎሬት አርቲስት ፀጋዬ ገ/መድህን እና አርቲስት<br />

ክቡር ዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ (ነፍሣቸውን ይማረውና) የልብ ጓደኛው<br />

እንደነበሩ ይነገራል፡፡<br />

የፖለቲካ ህይወት፡- 1997 ዓ.ም የቀስተደመና ፓርቲ በኋላም<br />

የቅንጅት ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ በመሆን አገልግሏል፡፡ ከጥቅምት<br />

1998 ዓ.ም ሐምሌ 1999 ዓ.ም ምርጫ 97 ተከትሎ በእስር<br />

ቆይቷል፡፡ አሁን ደግሞ በ “ሽብር” ተጠርጥሮ ይህ ታላቅና አንጋፋ<br />

አርቲስት በማዕከላዊ እስር ቤት ይገኛል፡፡ እ.ኤ.አ. ህዳር 4 በሰሜን<br />

አሜሪካ አትላንታ የ”አርቲስት ደበበ እሸቱ” ቀን በሚል በየዓመቱ<br />

በኢትዮጵያዊያን የኪነ-ጥበብ አፍቃሪዎች በተለያዩ ዝግጅቶች<br />

በስሙ ይከበራል፡፡<br />

ወጣት ናትናኤል መስከረም 3 ቀን 2004ዓ.ም ገዥው<br />

ፓርቲ በአዲስ ዓመት በከፈተው የእሥር ዘመቻ ሰለባ<br />

ከሆኑት የአንድነት ታጋዮች መሀከል አንዱ ነው፡፡<br />

በመሆኑም ላንባቢያንና ለሚታገልለት ሕዝብ ማንነቱን<br />

በትንሹ ለማሳተዋወቅ እንሞክራለን፡፡ <strong>ወደ</strong> ፊት የሱንም<br />

ሆነ የሌሎችን ያከናወኗቸውን ተግባራት በዝርዝር<br />

ለማቅረብ ጥረት እናደርጋለን፡፡<br />

የትውልድ አካባቢ፡- ናትናኤል መኮንን በጎንደር ክ/ሀገር<br />

በሊቦ አውራጃ በበለሳ ወረዳ ነው የተወለደው፡፡<br />

የትምህርት ደረጃ፡- ባሁኑ ሰዓት በኮተቤ የመምህራን<br />

ትምህርት ኮሌጅ የክረምት ኮርስ የባዮሎጂ ትምህርቱን<br />

እየተከታተለ ነበር፡፡<br />

ሥራ፡- ናትናኤል መኮንን ሲኤም ሲ አካባቢ ባንድ የግል<br />

ትምህርት ቤት ላይብረሪ (ቤተ ንባብ) ሠራተኛ ነው፡፡<br />

የቤተሰብ አቋም፡- ናትናኤል መኮንን ባለትዳርና የሁለት<br />

ወንዶች ልጆች አባት ነው፡፡<br />

የፓለቲካ አቋም፡- ናትናኤል መኮንን <strong>ወደ</strong> ፖለቲካው ጎራ<br />

የተቀላቀለው በ92 ዓ.ም ኢዴፓ ውስጥ በመግባት ነው፡<br />

፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በተለያዩ ቋሚ ኮሚቴዎች ውስጥ<br />

እየገባ ንቁ ተሳታፊ እንደነበር የትግል ጓዶቹ ይናገራሉ፡<br />

፡ ናትናኤል መኮንን በ97 ዓ.ም ኢዴፓ ከቅንጅት ጋር<br />

ሲቀናጅም ሆነ ሲዋሃድ ንቁ ተሣታፊ ነበር፡፡ በኋላም<br />

ኢዴፓ ከቅንጅቱ አፈንግጦ ሲወጣ ድርጅቱ የሄደበት<br />

መንገድ የሕዝብን ስሜት በእጅጉ የጎዳና ያሳዘነ ስለነበር<br />

እሱን ተከትሎ አልነጎደም፡፡ የታሠሩት የቅንጅት ከፍተኛ<br />

አመራሮችም ሆኑ የትግል ጓዶቹ እስከሚፈቱ ድረስ በግሉ<br />

እየታገለ ቆይቶ ከሁለት ዓመት በኋላ ከፍተኛ አመራሮች<br />

ከእስር ቤት ወጥተው አንድነትን ሲመሠርቱ እሱም<br />

ከመሥራቾች አንዱ በመሆን ባሳየው ያልተቆጠበ ጥረት<br />

ለብሔራዊ ም/ቤት የተመረጠ ወጣት ታጋይ ነው፡፡<br />

የፀጥታ ኃይሎች እንዴት እንደያዙት?<br />

ከፍ ብለን ለመግለፅ እንደሞከርነው ናትናኤል መኮንን<br />

ተቀጥሮ ይሠራ የነበረው ሲኤም ሲ ሲሆን ከሥራው<br />

ውሎ <strong>ወደ</strong> ቤቱ ሲመለስ ከሕዝብ መሀል ነው አንቀው<br />

የያዙት፡፡ ሲያዝ አብረውት የነበሩት ጓደኞቹ ሁኔታውን<br />

እንደሚከተለው ይገልፁታል፡- “መስከረም 3 ቀን 2003<br />

ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት አካባቢ ሲሆን በ79 ቁጥር አውቶብስ<br />

<strong>ወደ</strong> አራት ኪሎ ሰንጓዝ አውቶብሱ መገናኛ አደባባዩን<br />

ታጥፎ <strong>ወደ</strong> አድዋ ድልድይ የሚያዘልቀውን ጎዳና እንደያዘ<br />

በላንድ ክሮዘር የተጫኑ ወታደሮች አውቶቡሱን ቀድመው<br />

መንገዱን በመዝጋት ካስቆሙት በኋላ የጦር መሣሪያ<br />

የታጠቁ ፖሊሶች ግራቀኝ በመክበብ የአውቶብሱን<br />

የፊት በር ካስከፈቱ በኋላ <strong>ወደ</strong> ውስጥ ገብተው ይዘውት<br />

ከወረዱ በኋላ እየደጋገሙ ፎቶ ግራፍ አንስተውታል፡፡<br />

በዚህ ወቅት ተሣፋሪው ሕዝብ እጅግ አድርጎ በተሣቀቀ<br />

ሁኔታ ተሸብሮ ነበር፡፡” ሲሉ አግራሞታቸውን ገልፀዋል፡<br />

፡ እንግዲህ ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ “ሽብርተኝነትን<br />

እዋጋለሁ” እያለ በሰላም ቀጠና በየጎዳናው ዳር አውቶቡስ<br />

እያስቆመ ንፁሀን ዜጎችን እንደ ነብር እያነቀ ያስጨንቃል፤<br />

ያሸብራል፤ ናትናኤል ይታገል የነበረው ከንዲህ ዓይነቱ<br />

አሸባሪ ሥርዓት ለመገላገል ነበር፡፡<br />

ቤቱን እንዴት እንደፈተሹ<br />

የፀጥታ ኃይሎች ናትናኤልን <strong>ወደ</strong> ቤቱ በመውሰድ<br />

ሲይዙት ከፈጠሩት የበለጠና የከፋ ሽብር በቤተሰቡም<br />

ሆነ በሠፈሩ እንዴት እንደፈጠሩና እንዳተራመሱ<br />

ባለቤቱ እንዲህ ትገልፀዋለች፡- “አንከብክበው ይዘውት<br />

ሲመጡ ከቤቱ በራፍ ላይ የሚረሸኑት ይመስሉ ነበር፡፡<br />

ሁኔታቸው ሁሉ እጅግ አድርገው ያስፈራሉ፡፡ ቤታችንን<br />

በፍተሻ ምስቅልቅል አደረጉት፡፡ አልጋ እየተገለጠ ፍራሽ<br />

ሣይቀር እየተራገፈ ከጥቅም ውጭ አድርገውታል፡<br />

፡ ምን እንደሚፈልጉም አይታወቅም፡፡ የዓለማዊ ዘፈን<br />

ያለባቸውን ካሤቶች ሣይቀር ለቅመው ወስደዋል፡፡ የኔን<br />

ሞባይል ወስደውብኛል ምን ያህል ንብረት እንደወሰዱ<br />

አላውቅም፡፡ አሁንም ድረስ ቤታችንን ምስቅልቅል<br />

እንዳደረጉት ነው፡፡ ተረብሻለሁ፤ ተጨንቄለሁ፤<br />

ደንግጫለሁ፤ መረጋጋት አልቻልኩም፡፡ ሽብርን እዋጋለሁ<br />

የሚል መንግሥት እንዲህ ዓይነት ሽብር መንደር ውስጥ<br />

ገብቶ ሽብር ይፈጥራል ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር፡፡<br />

ልጆቻችን አሁንም ድረስ እንደ ደነገጡ ናቸው፡፡ ትንሹ<br />

ልጄ ሌሊት እንደበረገገና እንደ ቃዠ ነው ያነጋው፡<br />

፡ ጎረቤቶቻችን ደንግጠዋል፤ ፈርተዋል፤ ባለቤቴን<br />

እስካሁንም ድረስ አላገናኙኝም፡፡ የምወስድለትን ምግብ<br />

አልበላውም፡፡ ምን እንዳደረጉት አላውቅም፡፡ ለምን<br />

አልበላውም? ብዬ ስጠይቃቸው እሱ ጥጋበኛ ነው፡<br />

፡ ለተራቡ እንሰጣቸዋለን ብለው በፌስታል ገልብጠው<br />

በማስቀረት እቃውን ሰጥተውኛል፡፡” ስትል ምሬቷን<br />

ገልፃለች፡፡<br />

7<br />

www.andinet.org.et


8<br />

ከይነጋል በሉት<br />

www.andinet.org.et<br />

መዝናኛ አካባቢው<br />

ኸረ ቃሊቲን ጀባ<br />

ጨምሮ ሐዘንን ሲያስተናግድ ከመጪው ጋር አብሮ<br />

መንደሩን እንደ አዲብ በየጊዜው አማሯል፡፡<br />

አጥሩን ጊቢውን ጨምሮ የቤቱን እኩሊታ<br />

አስረክቧል የሞቀ ንግድ ቤቱን አጥቷል፡፡ ከለመደው<br />

ለዓመት ከተከለው ወልዶ ከሳመበት ጊቢ ዛፍና አበባ<br />

ደግሞ ላይገናኙ ተለያይቷል፡፡<br />

በተለይ የማስፋፊያ መንገዶች በተዘረጋባቸው የከተማዋ<br />

አካባቢ ያሉ አዲስ አበቤዎች ክረምት መጣሁመጣሁ<br />

ሲላቸው ፈጣሪያቸው ክረምቱን እንዲይዝላቸው<br />

ተማፅነዋል፡፡ በክረምት ጭቃና ዶፍ ዝናብ ማማና<br />

ልብሳቸው ለህመታት ተጨማልቋል፣በተራንስፖርት<br />

እጦት እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ቤታቸው ሳይገቡ<br />

ለመቆየት ተገደዋል፡፡ በዘራፊዎች በቀማኞች ተንገለተዋል<br />

ሴቶች ሊነገር በማይችል አካላዊና ሥነልቦናዊ ጥቃት<br />

ተጋልጠዋል፡፡ ብቻ ሳይሆን ደርሶባቸዋል፡፡ አንዳንድ<br />

ወንዶችና ሴቶች በዚሁ ክረምት ተለዋጭ ማማና ልብስ<br />

በመያዝ አስፋልት ድረስና ከአስፋልት በኋላ የሚል<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

“ወንድ ከሆንክ ፊልም ተመረቀ<br />

በደሪሲ እንዳልካቸው ለበታ በዳይሬክተር ሄኖክ<br />

ዮሐንስ አርት ዳይሬክተር ግሩም ኤርሚያስ<br />

የተዘጋጀው በሜርሲ ፊልም ፕሮዳክሽን የተሰራው<br />

“ወንድ ከሆንክ” የተሰኘ አዲስ በአይነቱ ለየት ያለ<br />

ልብ አንጠልጣይ የቤተሰብ ፊልም በትናትናው<br />

ዕለት ሰኞ መስከረም 8 ቀን 2004 ዓ.ም በኢትዮጵያ<br />

ብሔራዊ ቲያትር አጻፋ ታዋቂ ግለሰቦች አርቲስቶች<br />

ባለሀብቶች ጋዜጠኞች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች<br />

በተገኙበት በደመቀ ስነ-ሥርዓት ተመርቋል፡<br />

፡ ፊልሙ በተመሣሣይ በአዲስ ኣበባ በሚገኙ<br />

ሲኒማ ቤቶች ሲመረቅ መስከረም 13 ቀን በክልል<br />

ከተሞችም እንደ ሚመረቅ ፕሮዲውሰሩ በርሄ ገ/<br />

መድህን ለዝግጅት ክፍላችን ገልጿል፡፡ ፊልሙ<br />

እውቋ ድመፃዊት አስናቀች ወርቁ<br />

አረፈች<br />

በመድረክ ስፊው አንቱታን ያተረፈችው<br />

ድምፃዊትና ተወዛዋዥ ተዋናይ ሁለገብ<br />

አርቲስት አስናቀች ወርቁ በተወለደች በ78<br />

ዓመቷ ባሣለፍነው ሣምንት በሞት ተለይታለች፡<br />

፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ለረጅ ጊዜ<br />

በመስራት የምትታወቀው አርቲስት በመስራት<br />

ኸረ ተመስገን ለ”ፀሐዩ መንግሥታችን” መንግሥታችን”<br />

ምስጋና ይግባውና ሰሞኑን የመኖሪያ ቦታ በጥሩ ሁኔታ<br />

ለተለያዩ ታዋቂ ዕንቁ ዜጐች እየቀየረ ነው፡፡ ነገር ግን<br />

እኛስ ዜጋ አይደለንም?<br />

ምክንያቱም ኑሮው እጅግ በጣም<br />

ከብዶኛል፤የትራንስፖርት ዋጋ በየጊዜው በመጨመሩና<br />

በዓለም ላይ የነዳጅ ዋጋ ሲቀንስ እንኳ የኢትዮጵያ<br />

ዋጋ በ”ልማታዊ መንግሥታችን” ቀና አመለካከት<br />

ልክ እንደ ሀገራችን “እድገት” እየጨመረ እንጂ<br />

እየቀነሰ ባለመሄዱ መሮኛል፡፡ የቤት ኪራይ ዋጋ<br />

በየጊዜው መጨመር፣በሀገሬ ላይ እንደ ዜጋ ሳይሆን<br />

ባይተዋር ሆኜ በመቆጠሬ፣ሐሳቤን በነፃነት መግለፅ<br />

በ”መንግሥታችን”አመለካከትና በካድሬዎቹ “ልሂቅነት”<br />

በመታገዴ፣ በ“ፀረ-ሽብር” አዋጅ የቁም እስር ላይ<br />

በመሆኔ፣የምግብ ዋጋ ከአቅሜ ብቻ ሳይሆን ከሐሳቤም<br />

በላይ ስለሆነብኝ “ፀሐዩ መንግሥታችን” ለእኔም ልክ<br />

አንደ ታዋቂ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች የመኖሪያ ቦታዬን<br />

በነካ እጃችሁ ለአዲስ አበቤም ... ከገፅ 14 የዞረ<br />

መለያ ለራሳቸው አዘጋጅተው ችግሩን ለመጋፈጥ<br />

ሞክረዋል፡፡ በኋላ የሚል መለያ ያልገባን የቤተሰብ አባል<br />

ለመቀበልም ቤተሰብ ለረዥም ጊሪያት አብሮ ተጨምሮ<br />

መከራን ተቀብሏል፡፡ በአንዳንድ መንደር እንደ ቅቤ<br />

ቀልጦ በሚያዳልጠው ጭቃ አያሌ አዲስ አበቤዎች<br />

አካላቸውና ንብረታቸው ተጐድቷል፣ ተሰብሯል፣<br />

ጠፍቷል፡፡<br />

ከነዚህ ውጭም በተለይም በአድሜ የገፉት አዲስ<br />

አበቤዎች ከነበሃብት ቀዮ ሲፈናቀሉ ከጠንካራው<br />

ማህበራዊ ትስስራቸው ከመራቃቸው አብዛኛዎቹ ለስነ-<br />

ልቦና ቀውስ ከመጋለጣቸውም በላይ ይህው ችግር<br />

በፈጠረባቸው ንዴትና ተስፋ መቁረጥ ሕይወታቸውን<br />

ያጡ ጥቂት አይደሉም፡፡<br />

ይህ ከበርካታዎቹ የትውልድ አንዱና ሌላው ዘርፍ<br />

መስዋእትነቶች ክብሩ የሰው ልጅ ብቻ አይደለም<br />

መስዋእትነቱን የከፈሉት፡፡ የቤት እንስሳተም<br />

አልቀረላቸውም በተለይ የሰው ልጅ እውነተኛ ወዳጅ<br />

ልብ አንጠልጣይ የቤተሰብ ፊልም ነው፡፡ ተዋንያን<br />

እንዳልካቸው ለበታ አዜብ ወንድወሰን፣ትንቢት ገ/<br />

ኪዳን፣አስራት ታደሰ ወንድወሰን አለማየሁ እንግዱ<br />

በላቸው፣እምነት ይስሃቅ ኤልያስ ሀይሉ ሌሎችም<br />

ከሀያ አምስት በላይ ወጣትና አንጋፋ ተዋንያኖች<br />

ተውነውበታል፡፡ የፊልሙ ረዝመት 1፡45 ደቂቃ<br />

ሲወስድ ፊልሙን ሰርቶ ለማጠናቀቅ ከ550 ሺህ<br />

ብር በላይ ወስዷል፡፡ አንድ አመት ከስድስት<br />

ወር ጊዜ ስርቶ ለማጠናቀቅ ፈጅቷል የፊልሙ<br />

ታረቀ በእውነትኛ መንገድ ይዞ የሚሄድን ሰፊ<br />

የሚያጋጥመውን የህይወት ውጣ ውረድ ትግልን<br />

የሚያሳይ ፊልም መሆኑ ለማወቅ ችለናል፡፡<br />

የምታወቀ አርቲስቷ አንደ የኑስ ፊልም በሚለው<br />

ዘፈኗ አና ብክራር ደርዳሪነት የመደመሪያዋ ሴት<br />

ተዋንያን በመሆኑ አንቱታን አትርፋልች፡፡ በ25<br />

ሣንቲም በገላቸው ክራር እራሷን አለማምን<br />

<strong>ወደ</strong> መርምሮ ብቅ ያለችው አርቲስትና ለረጅም<br />

ዓመታት በሕመም ስትሰቃይ ቆይታለች፡፡<br />

ቢቀይርልኝ በተለይም ቃሊቲን ጀባ ቢለኝ ከዚህ ሁሉ<br />

ጭንቀትና ሐሳብ በተገላገልኩ፡፡<br />

ይህን ለምን አልክ? የምትሉኝ ከሆነ እንደ 10ኛ ዜጋ<br />

ደረጃ ብገኝም ያው እኔስ ዜጋም አይደለሁ? በሚል<br />

እሳቤ ነው፡፡ በተለይም ይህች ግንቦት ወር ለኢትዮጵያ<br />

ያላት ዋጋ ምን ይሆን? ስያሜውስ ከየት መጣ?<br />

ኑሮ እየኖረብንና ኗሪ ካድሬዎችንና “ገዥዎቻችንን”<br />

እያኗኗርን ከታዋቂ ሰዎችን ከግንቦት 20 ቡድን ጋር<br />

በማያያዝ ይቅርታ ግንቦት 7 በሚለው ይስተካከልልኝና<br />

እኔን ደግሞ ከግንቦት 15 ጋር አዳብሉኝና ልገላገል፡<br />

፡ ከዚህ የጭንቀት ኑሮ ጣፈጠ፣መረረ፤ ጨመረ ቀነሰ<br />

ከሚል ስቃይ እፎይ እንድል ዕውቅና ባይኖረኝም<br />

ለእኔም የዜግነቴን “ፀሐዩ መንግሥታችን” ኸረ<br />

ቃሊቲን ጀባ በለኝ ብዬ ለ”ልማታዊ መንግሥታችን”<br />

በማይመጥን ኮስማና ድምፅ እማፀናለሁ፡፡ ይህን ስል<br />

ግን “ሽብርን ስለምቃወምና ስለምጠላ የቃሊቲ ስጦታ<br />

ስያሜ ግን በሌላ ይቀየርልኝ ከተማው ውስጥስ በቁም<br />

ነው የማባለው ውሻ ዋነኛው ተጠቃሽ ነው፡፡<br />

የሌላውን እንኳን ተተን በልደታ መልስ መገንባት<br />

በተባለው በ26 ሔክታር ይዞታ ላይ ይኖሩ የነበሩ<br />

ነዋሪዎች በመነሳታቸው ከነዋሪዎቹ ጋር በየኮንደሚኒየው<br />

ሆነ በሚከራዩት ግለሰብ በቶች አብረው መሔድ ያልቻሉ<br />

በማታ ውሾች መግቢያ መውጫ በማጣት በየጐረቤት<br />

ቀበሌዎች ለመከላከል በጋራ ያደርጉት የነበረው<br />

እንቅስቃሴ ቆሻሻ ምግብና ውሃ ባለመድፈራቸው<br />

በረሃብና ውሃ ጥም ሲሰቃዩ በመጠለያ እጦት ጐዳና<br />

በሕብረት ሲዟዟሩ፣አጥር በሌላቸው ቤቶች በረንዳና<br />

ግድግዳ ሥር እየተለጠፉ (እየተኙ) የጥገኝነት ጥያቄ<br />

በእንስሳኛ ቋንቋ ምልክት ሲያቀርቡ ለተመለከተ<br />

በሚሊዮን ዶላር የሚቆጠር ገንዘብ ለሚወርሱ የራሳቸው<br />

ሆቴልና ምግብ፣ ሳሙና ያላቸው እነሱን መልሶ ውሾች<br />

ሕይወት አውቀው ቢሆን ኖሮ ምነ ይሰማቸው ይሆን<br />

ስል አስቤያለሁ፡፡<br />

ይህም ብቻ አይደለም በአንድ ወቅት ለሰው ልጅ የጤና<br />

የአደባባይ ምስጢሮች<br />

አያ ሙሄ እንዳለው<br />

ዴሞክራሲ<br />

ዴሞክራሲ ነው<br />

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

አንድ ገጠር መንደር ነው፡፡ የዘመኑ<br />

የአካባቢው ገዢ ሕዝቡን ሰብስቦ ሲናገር ይውላል፡<br />

፡ ሕዝቡም ዝም ብሎ ያዳምጣል፤ ያወራል<br />

ያዳምጣል፤ ያወራል ያዳምጣል መናገር ሲስለቸው<br />

አሁን ተራው የእናንተ ነው ሐሳብ መስጠት<br />

ትችላላችሁ ይላቸዋል፡፡ ሁሉም ዝም ይላል፡፡ ተናገሩ<br />

ይላል አሁንም በመደጋገም አሁንም ዝም ይላሉ፡፡<br />

“ጊዜው የዴሞክራሲ ነው የፈለጋችሁትን መናገር<br />

ትችላላችሁ፡፡ ተርበን፣ ሞተን፣ ቆስለን፣ ጓደኞቻችን<br />

ሞተው እዚህ ያደረስነው ለእናንተ ለዴሞክራሲ<br />

መብት ነው፡፡ ምንም ሳትፈሩ ተናገሩ” ይላል፡፡<br />

ከተሰብሳቢዎቹ ከኋላ ወንበር አያ ሙሄ የሚባል<br />

እጁን ያወጣና “እኔ ልናገር” ይላል፡፡ ተናገር፤<br />

አዎ ተናገር” ቀጥል የፈለክውን ተናገር ይለዋል፡<br />

፡ “እናንተ ውሸታሞች፣ እናንተ . . . እንዲህ<br />

እያደረጋችሁን እንዲህ በደልና ግፍ እየፈፀማችሁብን<br />

ዛሬ ትዋሹናላችሁ፡፡ ውሸታችሁ፣ ማጭበርበሪያችሁ<br />

ዛሬም አይበቃም፡፡ ዛሬም አታፍሩም!” ብሎ ቁጭ<br />

ይለል፡፡ ሌላው መሐል ከተቀመጡት አንዱ<br />

እጁን ያወጣል፡፡ እህ እህ ብሎ ድምጹን አጸዳድቶ<br />

የለበሰውን ኩታ እያጣፋ ቆም ካለ በኋላ ንግግሩን<br />

ይጀምራል “መቼም ቅድም አያ ሙሄ እንዳለው”<br />

ብሎ አያ ሙሄ <strong>ወደ</strong>አለበት ቦታ ዞር ሲል አያ ሙሄ<br />

በአራት ሰው ተንጠልጥሎ ሲወሰድ ያያል፡፡ ደንግጦ<br />

<strong>ወደ</strong> ቀኝ ዞር ሲል ሁለት የሰው ልጅነታቸው<br />

<strong>ወደ</strong> አውሬነት የተቀየሩ የሚመስሉ ሁለት ሰዎች<br />

ፊታቸውን ክስክስ አድርገው ቆመዋል፡፡ እነዚህ<br />

ደግሞ ለሚቀጥለው የተዘጋጁ አይደለም፡፡ ይልና<br />

“አያ ሙሄ እንዳለው ዴሞክራሲ ዴሞክራሲ ነው”<br />

ብሎ ቁጭ አለ፡፡<br />

እስር አይደል ያለሁት ስለዚህ የቦታ ለውጥ ይደረግልኝ<br />

ዘንድ ያለመቅበጥ እጅ እነሳለሁ፡፡<br />

በተለይ ደግሞ የሕዳሴው ትሩፋት የሆኑ ልማታዊ<br />

ጋዜጠኞች”ጥጋብ፣ደስታና ጭፈራ እያሳዩ የሚነግሩን<br />

ልክ እንደ ባለሥልጣኖቻችን የ“ዕድገት ብስራት”ዜማ<br />

እኔ የምኖርባትንና የማውቃትን ኢትዮጵያ ነው<br />

ወይንስ ሌላ ፕላኔት ላይ ያለች ሀገር ትሆን እዚህ<br />

ላይ ግልፅ እንዲሆንልኝ እሻለሁ፡፡ እኔ የምኖርባት<br />

በምስራቅ አፍሪካ የምትገኘዋ ኢትዮጵያ ከሆነ ግን<br />

ወይ ተናገሪዎች እዚህች ሀገር አይደሉም አሊያም<br />

እኔ በሕይወት የለሁም፡፡ ስለዚህ ይህን ለማጣራት ጠ/<br />

ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በተለመደው ገለልተኛ ኮሚሽን<br />

ልዩ ትዕዛዝ እንዲጣራልን ስል ጐንበስ ብዬ በዓይን<br />

ለመታየትና ለመደመጥ እንዲመቸኝ የሼኩ ናኒ ሕንፃ<br />

ላይ ቆሜ በመንጠራራት እጠይቃለሁ፡፡<br />

ጣቢያ ሲከፍት ከአሜሪካ የመጣው ከአሜሪካ የመጣው<br />

ቅንጡና ወፍ ዘራሹ ኢትዮጵያዊ ጦር ኃይሎች አካባቢ<br />

በባለቤት አልባነት ጌዶ ዋጃ ተጥለው የተገኙ ሁለት<br />

ውሾችን አንጻራዊ አሜሪካ ሲያደርሳቸውና የውጭ<br />

መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡለት እነዚህ የልደታ ውሾች<br />

ቢሰሙ ምን ይሉት ይሆን ስልም አስቤያአለሁ፡፡ ለነገሩ<br />

አነሳሁት እንጂ የኔን ብጤውን አውሮፓዊ ሕይወት<br />

እያየሁና እያነበብኩ ምን አመጣሁኝ፡፡ ደግሞስ ኅድቁ<br />

ቀርቶብኝ እንደሚባለው ሆኖብኝ እንጂ የሰውነት<br />

መብቴስ በቅጡ ተረጋግጦ ይሆንን??<br />

እነዚህ መጠለያ ያጡ ውሾች መቼስ ከሰው ልጅ<br />

አይብስምና ህብረተሰቡ በእብድ ውሻ እንዳይለከፈ<br />

የሚመለከተው አካል ትኩረት እንዲሰጥበት በአንድ<br />

ወቅት አንድ ዜና ጋዜጣ ላይ መስራቴን አሳታውሳለሁ፡<br />

፡ ስለዚህ በዚህና በሌላ በርካታ ጉዳዮች አዲስ አበቤ<br />

እየከፈለ ያለውን መስዋእትነት ለማታዊው መንግሥት<br />

በነካካው እጁ እውቅና ቢሰጠው ስል ተመኘሁ፡፡


2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

ስለ እስክንድር<br />

ወ/ሮ ሰርካለም ፋሲል ይባላሉ በኢትዮጵያ የግል ሚዲያ ውስጥ በከፈሉት ዋጋ ዓለም አቀፍ ሽልማት አግኝተዋል፡፡ በ<br />

ቅርቡ “በሽብርተኝነት” ተጠርጥረው የታሠሩት የታዋቂው ጋዜጠኛና የፖለቲካ ተንታኝ እስክንድር ነጋ ባለቤት ናቸው፡፡<br />

በባለቤታቸው ዙሪያ ባልደረባችን ብዙአየሁ ወንድሙ አነጋግሮአቸዋል፡፡ መልካም ንባብ፡፡<br />

አቶ እስክንድር የት ተወለዱ ? አስተ<br />

ዳደጋቸውስ እንዴት ነበር? የትምህርታቸ<br />

ው ሁኔታ?<br />

እስክንድር የተወለደው እዚሁ አዲስ አበባ ከ<br />

ተማ ውስጥ ልዩ ሥፍራው ሽሮ ሜዳ በሚባለው አ<br />

ካባቢ ነው፡፡ ለቤተሰቦቹ ብቸኛ ልጅ ነው ቤተሰቦ<br />

ቹ በቂ የኢኮኖሚ አቅም ነበራቸው፡፡ በእንክብካ<br />

ቤና በምቾት ያደገ ልጅ ነው፡፡ የመጀመሪያ ትምህ<br />

ርቱን በእንግሊዝ ስኩል ተምሮ በውጤት አጠናቀ<br />

ቀ፡፡ ከዚያ በቀጥታ የሄደው <strong>ወደ</strong> አማሪካን አገር ነ<br />

ው፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪውንና የማስተርስ ድግሪ<br />

ውን እዚያው አሜሪካን አገር አግኝቷል፡፡ እዚያው<br />

በሥራ ላይ እያለ <strong>ኢህአዴግ</strong> አገሪቱን ሲቆጣጠር ወ<br />

ደ ኢትዮጵያ ተመለሰ፡፡<br />

<strong>ወደ</strong> አገር ውስጥ ከመጡ በኋላስ የሥ<br />

ራ ህይወታቸው ምን ይመስላል?<br />

እስክንድር <strong>ወደ</strong> አገር ቤት እንደተመለሰ በቀጥ<br />

ታ <strong>ወደ</strong> ጋዜጠኝነት የገባው፡፡ በወቅቱ ሐሳብን በነ<br />

ፃነት የመግለጽ መብት ተከብሮአል ተብሎ ነበር፡፡<br />

በዚህ ምክንያት “ኢትዮጲስ” የተባለች የመጀመሪያ<br />

ዋን ጋዜጣ ከፈተ፡፡ ኢትዮጲስ የእስክንድር ጋዜጣ<br />

ናት፡፡ በኢትዮጵያ የግል ሚዲያ ታሪክ የመጀመሪያ<br />

ውን ፍቃድ አውጥቶ የግል ጋዜጣ ማሳተም የጀመ<br />

ረው እስክንድር ነው፡፡ በጋዜጠኝነቱ ብዙ መከራ<br />

ና ሲቃይ ደርሶበታል፡፡ ሲታሰር፣ ሲፈታ፣ ሲደበደ<br />

ብ፣ ታስሮ ተገልብጦ ውስጥ እግሩን ሲቀጠቀጥ ኖ<br />

ሮአል፡፡ ከዚህ በፊት ሰባት ጊዜ ታስሮ ተፈቷል፡፡ አ<br />

ሁን ያሠሩት ለ8 ጊዜ መሆኑ ነው፡፡ እሱም ተስፋ አ<br />

ይቆርጥም፡፡ ያመነበትን ነገር ይሠራል፡፡ በዚህ ሁኔ<br />

ታ አሁን እስካለንበት ደረጃ ድረስ ደርሰናል፡፡<br />

ከዚህ በፊት ሰባት ጊዜ በምን በምንድ<br />

ነው የተከሰሱት? ፍ/ቤት ቀርበውስ ስንት<br />

ጊዜ ተፈረደባቸው? ስንቴ በነፃ ወጣ? ክ<br />

ስ ሳይከፈትባቸው የተለቀቁበትስ ጊዜ ይ<br />

ኖራል?<br />

ቀደም ሲል በነበሩት ክሶች እንደአሁኑ ምንም<br />

የማይገናኝ ጉዳይን አንስቶ ስም የመለጠፍ ሞያ አ<br />

ልነበራቸውም፡፡ ለምን ይህንን ፃፍክ፡፡ ለምን ይህ<br />

ንን አጋለጥክ የሚል ነው፡፡ ይህንን የምትጽፈው እ<br />

ንዴት ብትንቀን ነው፡፡ ከሚል አያልፍም፡፡ በየጊዜ<br />

ው ከሰው ፍ/ቤት ያቀርቡታል፡፡ ላቀረቡት ክስ በ<br />

ቂ ማስረጃም ባለማቅረባቸው ፍ/ቤቱ በየጊዜው በ<br />

ነፃ ይለቀዋል፡፡ አንድ ዓመት ከስምንት ወር ታስሮ<br />

በነፃ ወጥቶአል፡፡ 8 ወር ታስሮ በተመሳሳይ ወጥቶ<br />

አል፡፡ በ97 ምርጫ ደግሞ የቅንጅት ማዕከላዊ ም/<br />

ቤት አባል ነው ብለው ከሰሱት ማስረጃ ማቅረብ<br />

ባለመቻላቸው ፍ/ቤቱ በነፃ ከለቀቃቸው ሰዎች አ<br />

ንዱ ነው እሱ የቅንጅት አባል አልነበረም፡፡ ዛሬም<br />

እስክንድር በእምነቱ በባህርዩ የህቡዕ ሥራ አይሠ<br />

ራም፡፡ ያነባል ይጽፋል፡፡ ያሳትማል፡፡<br />

“እስክንድር ነጋ የሚባል ጋዜጠኛ አና<br />

ውቅም፡፡ እስክንድር ጋዜጠኛ አይደለም፡፡”<br />

የሚባል ነገር እየሰማን ነው? ይህንን አባባ<br />

ል እንዴት ትረጂዋለሽ?<br />

ቀደም ብዬ እንደገለጽኩልህ እስክንድር አገር<br />

ቤት ከገባበት ጊዜ ጀምሮ የተሰማራበት ሥራ ጋዜ<br />

ጠኝነት ነው፡፡ እስከ ምርጫ 97 ድረስ በጋዜጠኝነ<br />

ት በአምደኝነት በመሳሰሉት ሲሰራ ቆይቷል፡፡ ለሁ<br />

ለት ዓመት እስር ቤት ቆይቶ ሲወጣ በ2000ዓ.ም<br />

ሥራውን ለመጀመር ፍቃድ ስጠይቅ ተከለከለ፡፡ ከ<br />

ህግ አግባብነት ሠርተህ እንድትኖር አንፈቅድልህ<br />

ም አሉት፡፡ በዚህ በሦስትና አራት ዓመታት በወር<br />

የሚከፈለው ገንዘብ ባይኖርም ዛሬም ያነባል፡፡ ይ<br />

ጽፋል፡፡ በጋዜጦችም በድህረ ገጽም በይፋ ይሳተ<br />

ፋል፡፡ ዛሬም የሚሰራው የጋዜጠኝነት ሥራ ነው፡፡<br />

የኢትዮጵያ ህዝብ ይቅርና እስክንድርን ዓለም በጋ<br />

ዜጠኝነት ያውቀዋል፡፡ ዓለም አቀፍ የጋዜጣኛ ማህ<br />

በራትም ይሁኑ ዓለም አቀፍ የጋዜጠና ተሟጋች ድ<br />

ርጅቶች የእስክንድርን ጋዜጠኝነት አሳምረው ያው<br />

9<br />

ቁታል፡፡ እስክንድር ነጋ ጋዜጠኛ አይደለም የሚሉ<br />

ት የራሳቸውን ችግር የሸፈኑ እየመሰላቸው ነው፡፡<br />

በአገር ውስጥ በጋዜጣ ላይ እንዳይሰራ ቢከለክሉ<br />

ትም በዓለም አቀፍ ሚዲያ ይሠራል፡፡ ከጋዜጠኝነ<br />

ት ሞያው የተነጠለበት ወቅትም የለም፡፡<br />

እስቲ የእስክንድር ማህበራዊ ህይወት<br />

ምን ይመስላል?<br />

በእውነት ለመናገር የእስክንድርን ተፈጥሮ እን<br />

ዴት እንደምገልፀው አላውቅም፡፡ ለካስ እንዲህ ዓ<br />

ይነት ሰውም አለ እንዴ የምትለው ሰው ነው፡፡ ሩ<br />

ህሩህ፣ የዋህ፣ አዛኝ የሰውን ሐሳብና ፍላጐት መረ<br />

ዳት የሚችል፡፡ የችግር ሰው ሳይሆን የመፍትሔ ሰ<br />

ው ነው፡፡ ስለ እስክንድር ለመናገር ቃላት ያንሰኛ<br />

ል፡፡ ቀደም ብዬ እንደነገርኩህ የእስክንድር አስተ<br />

ዳደግ በችግር አይደለም፡፡ በቅንጦት ነው፡፡ በእን<br />

ክብካቤ ነው፡፡ ተቸግሮ መኖርንም ያውቅበታል፡<br />

፡ መሬት መተኛት አይቸግረውም፡፡ መራብን መ<br />

ጠማትን የሚያውቅ መንከራተትን የሚውቅ ነው፡<br />

፡ በጥሩ ቤተሰብ በድሎት እንዳደገ ጥሩ ት/ቤት እ<br />

ንደተማረ የሚቆጥር አይደለም፡፡ እንደሌላው እጁ<br />

ን ኪሱ አድርጐ ደረቱን ነፍቶ የሚሄድ አይደለም፡<br />

፡ አንገቱን አቀርቅሮ ያለውን ለሌላው ሰጥቶ ባዶ እ<br />

ጁን <strong>ወደ</strong>ቤቱ የሚመለስ ነው፡፡ ማህበራዊ ህይወቱ<br />

ጭቁኑን ህዝብ የሚመስል ካጣ ከተቸገረ ጋር ነው፡<br />

፡ የጥሩ ኢትዮጵያዊ ባህልና ጨዋነትን የተላበሰ ነ<br />

ው፡፡ ኑሮው አስተሳሰቡ ከዝቅተኛው ህብረተሰብ<br />

ጋር ነው፡፡ ያለውን ለነገ ሳይል በትኖ ባዶ እጁን ወ<br />

ደ ቤቱ የሚመለስ ሰው ነው ከዛነው አዝኖ ከተቸገ<br />

ረው ተቸግሮ ያሳልፋል፡፡ እንዲህ ዓይነት ማህበራ<br />

ዊ ኑሮን ከየት እንደተማረው አንዳንድ ጊዜ ግራ ይ<br />

ገባኛል፡፡ በቤተሰቦቹ ውስጥ እንዲህ ዓይነት ህይወ<br />

ት የለም፡፡ የተንደላቀቀ ኑሮን ህይወት ነው ያለው፡<br />

፡ የቅንጦትና የተቀማጠለ አኗኗር የሚኖረው፡፡ እ<br />

ሱ ብቻ ነው፡፡ ለኢትዮጵያ ህዝብ ሲል የሚጐሳቆለ<br />

ው የሚንከራተተው፡፡ ባህሪው ሩህሩህ፣ አዛኝ ለተ<br />

በደለ ለተጨቆነ ሰው የሚንገበገብ ህሊናው የሚነካ<br />

ልጅ ነው፡፡ ለተጐዳ የሚወግን ነው፡፡ እንደተማረ<br />

እንዳለው አለኝ አለኝ ሳይል የሚኖር ነው፡፡<br />

በሚዲያ እንደሰማነው እስክንድር የታ<br />

ሰረው “በአሸባሪነት” ተጣርጥሮ ነው፡፡ የአ<br />

ሸባሪዎች ሥነ ልቦና ደግሞ የተጠና ነው፡<br />

፡ ለስብአዊ ፍጡር ርህራሄ የሌላቸው ጨ<br />

ካኝ ናቸው፡፡ ለህዝብ ሀብትና ንብረት ደ<br />

ንታ የላቸውም፡፡ ለሞራል ለባህል ለታሪ<br />

ክ አይጨነቁም፡፡ ከህብረተሰብ የተገለሉ ና<br />

ቸው፡፡ ሱሳኛና የግል ጥቅም ፈላጊዎች ና<br />

ቸው፡፡ ወዘተ እስክንድር ከዚህ ጋር ሊያያ<br />

ዝ ይችላል?<br />

እኔ እውነቱን ነው የምልህ፡፡ ስለ እስክንድር<br />

ስብዕና ለመናገር የቅዱስ ቃሉን ጥቅስ ልጥቀስል፡<br />

፡ “ግራህን ሲመቱህ ቀኝህን ስጥ” ይላል፡፡ እስክን<br />

ድር ይህንን ቅዱስ ቃል አምኖ የተቀበለ ነው፡፡ ቤ<br />

ተሰቡንም ደጋግሞ ለማስጨበጥ የሚፈልገው ይህ<br />

ንኑ ነው፡፡ ግራውን ብትመታው ቀኙን ይሰጥሃል፡<br />

፡ በቃላት ሰው እንዳያስቀይም የሚጠነቀቅ ልጅ ነ<br />

ው፡፡ እስቲ ስለ እውነት ከአፉ ክፉ አንደበት ወይ<br />

ም ስድብ ሰማሁ የሚል ካለ በአደባባይ ይናገር አ<br />

ንድም ቀን ክፉ ነገር ሲናገር ሰምቼ አላውቅም፡፡ እ<br />

ንኳን የሽብርተኛ ቡድን አባል ሊሆን ቀርቶ ሊያስ<br />

በውም አይችልም፡፡ በየትኛው ተፈጥሮው በየትኛ<br />

ው ህሊናው ነው አሸባሪ የሚሆነው? ኢትዮጵያዊ<br />

ነት፤ ሩህ ሩህነት፤ ለህዝብና ለአገር መቆርቆር፣ መ<br />

ጨነቅ መጠበብ መከራከር ማስተማር የሠላም አ<br />

ማባሳደር መሆን የመልካም ነገር ምሳሌነት አሸባሪ<br />

ነት ከሆነ አላውቅም፡፡<br />

በጊዜው በየጋዜጣው በሚጽፈው እምነቱን ይ<br />

ገልጻል፡፡ ሠላማዊ ትግልን የሚቀበል ብቻ ሳይሆን<br />

ሠላማዊ ትግልን እንደ ሃይማኖቱ አምኖ የተቀበለ<br />

ነው፡፡ ሲጽፍም ሲናገርም ህጋዊና ሠላማዊ ትግልን<br />

የሚጠቅስ ነው፡፡ ለሰላማዊ ትግል የሚከፈለውን<br />

<strong>ወደ</strong> 9 የዞሯል<br />

www.andinet.org.et


10<br />

የአ/አቄራዎች ድርጅት ሠራተኞች<br />

በብሩክ ከበደ<br />

የአ/አቄራዎች ድርጅት ቋሚ ሠራተኞች<br />

ሜክሺኮ በሚገኘው የተግባርዕድ<br />

ቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ት/ቤት አዳራሽ<br />

ከመስከረም 2/1/2004 ዓ.ም ከጧቱ 2፡<br />

30 – 8፡30 (ከሰዓት በኋላ) እስከ 8፡30<br />

ድረስ ቁጥሩ 1,200 የሚጠጋ ቋሚ ሠራተኛ<br />

ስልጠናና ግምገማ ሲያካሄድ ሰንብቷል፡፡<br />

በተከታታይ ቀናት በነበሩት የሥራ<br />

ግምገማዎች ድርጅቱ በ2004 ዓ.ም<br />

አተርፈዋለሁ ብሎ ያስቀመጠው ከ30<br />

ሚሊዮን ብር በላይ ዕቅድን እንዴት<br />

ማሣካት ይቻላል በሚሉና በድርጅቱ<br />

የተለያዩ የሥራ እንቅፋቶች፣ ዝርክርክ<br />

አሠራሮችና፣ ሙስናዎች ዙሪያ ሠራተኛው<br />

ለማኔጅመንቱና ከቦርዱ ጋር በሰፊው<br />

እንደተወያየ ውስጥ አዋቂ ምንጮቻችን<br />

ገልፀዋል፡፡<br />

እነዚሁ ውስጥ አዋቂ ምንጮቻችን<br />

በዚሁ ግልጥልጥ ባለና የግለሰቦችን ስም<br />

እየጠሩ እንዲህ አድርገሀል እስከ ማለት<br />

በደረሰ የሠራተኛው ብሶትና ግምገማ<br />

በርካታ ችግሮች የተነሱ ሲሆን በዋነኝነት<br />

ግን ሠራተኛው ያነሣቸው ጥየቄዎች<br />

የሚከተሉት ነበሩ ሲሉ ያስቀምጧቸዋል፡፡<br />

ሀ) የእርድ፣ የቆዳ፣ የመኖና የመሳሰሉ<br />

ተዛማጅ አገልግሎቶችንና ምርቶችን<br />

ለተጠቃሚው የሚያቀርበው ድርጅት<br />

በዚህ ከፍተኛ የግዢና ሽያጭ ጥያቄዎች<br />

በሚጐፍርበት በአዲስ ዓመት መግቢያ<br />

ዋዜማ ስድስት ቀን ሙሉ ቢሮዎችን ዘግቶ<br />

ስብሰባ ማካሄድ ትክክል እንዳልነበርና፤<br />

ቢሆን እንኳን በፍልሰታ አሊያም<br />

በሁዳዴ ቢሆን የበለጠ ተመራጭ ነበር<br />

www.andinet.org.et<br />

በማለት ድርጅቱ በዚህ ስድስት ቀን<br />

ሊያገኝ ይገባ የነበረውን ከፍተኛ ትርፍ<br />

በሰበብ አስባብ እንድናጣ ተደርገናል<br />

በማለት በማኔጅመንቱ የጊዜ ሠሌዳ ክፉኛ<br />

አማረዋል፡፡<br />

ለ) አመቱን ሙሉ በጊቢው የተለያዩ<br />

አቅጣጫዎች ግንባታ በሚል ሰበብ<br />

ማፍረስ፤ መቆፈር በደመናና ካፊያ<br />

ቀለም ቅብ ወ.ዘ.ተ የመሣሰሉት ሥራዎች<br />

በተከታታይ ሲሰሩ መታየታቸው<br />

ሐ) ድርጅቱ አንድ ማዳበሪያ ፋብሪካ<br />

አቋቁማለሁ ከሚል የግል ኩባንያ ስለገዛው<br />

የአክሲዮን ድርሻ ውጤት ከምን እንደደረሰ<br />

አለመነገሩ፡፡<br />

መ) ድርጅቱ አስጠናሁት ባለው አዲሱ<br />

የሥራ ሂደት (BPR) ችሎታን ያላመጣጠነና<br />

ያላገናዘበ ምደባና ድልድል ከመፈጠሩም<br />

በላይ ለማኔጅመንቱ ቅርብ ለሆኑ ከፍተኛ<br />

የደሞዝ ጭማሪ ሲደረግ አምራቹና<br />

የድርጅቱ የጀርባ አጥንት የሆነው ላብአደር<br />

ግን አነስተኛ ጭማሪ ተደርጐለታል<br />

የሚሉት ውስጥ አዋቂዎች ያለብቃት<br />

የሥራ ምደባን በተመለከተም ምሣሌ<br />

ሲያስቀምጡ በነርስነት ዲፕሎማ ተመርቆ<br />

የሙያ ማረጋገጫ ብቃት ያላቀረበን ግለሰብ<br />

በድርጅቱ ክሊኒክ እንዲሠራ ተደርጓል ካሉ<br />

በኋላ “የድርጅቱ ላብአደር ከመጥረቢያ<br />

ቢላዋና እንዲሁም ከስለታማ ማሽኖች<br />

ጋር በተገናኘ ሥራውን እንደሚያከናውን<br />

እየታወቀና ድርጅቱ የህክምና ዶክተር<br />

የመቅጠር አቅም እያለው ይህን ለማሣካት<br />

አለመቻሉን መንሣቱን ይገልፃሉ፡፡<br />

ሠ) በኮንትራት ለድርጅቱ ሕገ ወጥ ርድ<br />

ቁጥጥርን በተመለከተ የሚቀጠሩት<br />

ሠራተኞች በአንዳንድ ምክንያት ከድርጅቱ<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

ሽብርተኛ ተብለን ስማችን ተለጥፏል!<br />

ገበያ በሚሞቅበት ጊዜ ስብሰባ ጠርተውናል !<br />

ስለ እስክንድር ...<br />

ዋጋ ጠንቅቆ የሚረዳ በዚህ በሰለጠነ ዘመን ከሰላማዊ<br />

ትግል ውጪ ማንም ሰው አንድም እርምጃ እንዳይን<br />

ቀሳቀስ አጥብቆ የሚሰብክ ሰው ነው በሰላማዊ ትግል<br />

የቆረበ ነው፡፡ አመጽን አበክሮ የሚያወግዝ ነው፡፡ ፍ<br />

ጡር እንደሞት እንዲሰቃይ ማየት የማይፈልግ ሰብዕ<br />

ና ያለው ነው በእርግጠኝነት ልነግርህ የምችለው እስ<br />

ክንድር ሽብርተኛ አይደለም፡፡ እስክንድር ንጹህ ኢት<br />

ዮጵያዊ ነው፡፡ ለአገሩና ለህዝቡ ነፃነት የቆመ ጠበቃ<br />

ነው፡፡ ለአገርና ለህዝብ መቆርቆር በኢትዮጵያዊነት<br />

ጨዋነት መገንባት ሽብርተኛ አያስብልም፡፡<br />

በተደጋጋሚ እንደገለጽሺው እስክንድር<br />

ሽብርተኝነትን አጥብቆ የሚቃወምና የሚጠየ<br />

ፍ ነው ብለሻል፡፡ በሠላማዊ ትግል የቆረበ ከ<br />

ሆነ እንዲህ ዓይነት ሰብአዊና ስብዕና ካለው<br />

ሽብርተኛ የሚለው ጥርጣሬ ከየት መጣ?<br />

“አያጅቦ ሳታመሐኝ ብላኝ” እንደተባለው መሆኑ<br />

ነው፡፡ ወይም ደግሞ “ሊበሏት የፈለጓትን አሞራ ጅግ<br />

ራ ይሏታል” እንደሚባለው ነው፡፡ በተደጋጋሚ እንዳ<br />

የነው የእስክንድር ብዕር <strong>ኢህአዴግ</strong>ን ሁሉ እንዳሸበረ<br />

ው ነው፡፡ እስክንድር በሚጽፋቸው ጽሑፎች ምን ጊ<br />

ዜም ደስተኛ አይደለም፡፡ ሰባት ጊዜም ሲያስረው ጽ<br />

ሑፎቹ ስለሚያበሳጫቸው ነው፡፡ እስክንድርን አሁን<br />

በፃፋቸው ጽሑፎች ወይም በጋዜጠኝነት ያዝነው ለ<br />

ማለት ሽብርተኛ የሚል ታፔላ ለጠፉለት፡፡ የዓለም<br />

ጋዜጠኛ ማህበራት ጠንቅቀው የሚያውቁትን ጋዜጠ<br />

ኛ እስክንድር የዓለም ጋዜጠኛ መብት ተከራካሪ ድር<br />

ጅቶች የሚያውቁትና በተደጋጋሚ ሲከራከሩለት እስ<br />

ክንድር ዛሬ ጋዜጠኛ መሆኑን አናውቅም፡፡ በሽብርተ<br />

ኝነት ያዝነው ቢሉ አያስገርመኝም፡፡ እውነት መናገር<br />

ባለመቻላቸው ክብርና ደረጃቸውን የሚያወርዱት ተ<br />

ናጋሪዎቹ ናቸው፡፡ ሽብርተኝነት ለእስክንድር አይወ<br />

ክለውም፡፡ ቢሉም የሚያሳምናቸው ራሳቸውን እንጂ<br />

ማንንም ሊሆን አይችልም፡፡ የተለጠፈበት ታርጋ ነ<br />

ው፡፡ እስክንድር የሚጽፋቸውን ነገሮች ጠንቅቆ የሚ<br />

ያውቅ በማስረጃ የተደገፈ ነው፡፡ በሚጽፋቸው ጽሑ<br />

ፋቸው ቢከሱ እንደሚያፍሩበት እንደሚሸነፉበት ያ<br />

ሲባረሩ መታወቂያ የሚቀበላቸው አካል<br />

ስለሌለ ለህገ ወጥ ጥቅም አነፍናፊዎች<br />

በሩን የሚከፍትላቸው ከመሆኑም በላይ<br />

የድርጅቱን ሥም እየጐዳ መገኘቱንና<br />

እንዲሁም ድርጅቱ በቀን 35 ብር<br />

በቀን ሠራተኛነት የሚቀጥራቸውን<br />

የሚቆጣጠራቸው አካል ስለሌለ ድርጅቱ <br />

ለተጨማሪ ብክነት መዳረጉ፡፡<br />

ረ) የድርጅቱ የጥበቃ ሥራ በኤጀንሲ<br />

በኩል መከናወኑ ጠቀሜታውና እምነቱ<br />

ምን ያህል ነው የሚሉት ጥያቄዎች<br />

ከበርካታዎቹ ዋንኞቹ እንደሆኑ ውስጥ<br />

አዋቂ ምንጮቻችን ገልፀዋል፡፡<br />

እነዚህ ውስጥ አዋቂ ምንጮቻችን <br />

አያይዘውም ከሁሉ የሚያሣዝነውና<br />

መንግስት ራሱ አሸባሪ ለሚለው ቃል<br />

ትክክለኛ ፍቺ እንዳላገኘለት በግልጽ<br />

ከሚያስረዳው ነገር መሀል የድርጅቱ <br />

17 ላብአደሮች በግልጽና ሊታይ<br />

በሚችል የድርጅቱ የውስጥ ማስታወቂያ<br />

መለጠፊያ ቦርድ ላይ ሰማቸውን<br />

በመዘርዘር “አሸባሪዎች” እና ሌላም ቅጥያ<br />

በመቀጠል የተለጠፈው ወረቀት ጉዳይ<br />

እንደ መነጋገሪያ ቢነሣም ላብአደሮቹ<br />

ግን ጉዳያቸውን ይዘው <strong>ወደ</strong> ፍ/ቤት <br />

ማምራታቸውን ገልፀዋል፡፡<br />

በመጨረሻም ሠራተኛው ለቦርዱና<br />

ለማኔጅመንቱ ላቀረበው የተለያዩ<br />

ጥያቄዎች መልስ ነው የተባለው<br />

ቢሰጠውም ሠራተኛው ግን በመልሱ <br />

ያልተደሰተና እንዲያውም በስብሰባው<br />

ላይ የድርጅቱን ችግሮች አፍረጥርጠው<br />

በተናገሩት ላይ በቀል እንደወሰደባቸው<br />

አንዳንድ ሠራተኞች ሥጋት እንዳይገባቸው<br />

ለማወቅ ተችሏል፡፡<br />

ከገፅ 8 የዞረ<br />

ውቁታል፡፡ ስለዚህ የሐሰት ወንጀል ፈጥረው ለመክ<br />

ሰስ ነው፡፡ በዚህ ባወጣነው አዲስ ህግ ብንከሰው የ<br />

ዋስትና መብት ከልክለን እስር ቤት ለማቆየት ይመቸ<br />

ናል ብለው የሠሩት ሥራ ነው፡፡ ሰሞኑን እንደ ፋሽን<br />

የጀመሩት ዘመቻ በዚህ ነው፡፡ ገና ለገና ህዝቡ መብ<br />

ቱን እንዳይጠይቅ በብሶት ገንፍሎ እንዳይወጣ የተወ<br />

ሰኑ በህዝብ የታወቁና ለህዝብ የሚሟገቱ ግለሰቦችን<br />

ይዘን ብናስር ፈርቶ ይቀመጣል ብለው የሚሰሩት ሥ<br />

ራ ነው፡፡ ሌሎችን ለማሸማቀቅ የተሸረበ ሴራ ነው ብ<br />

ዬ አስባለሁ፡፡<br />

ከእስክንድር ጋር ስንት ልጅ አላችሁ?<br />

እስክንድር ለወላጆቹ አንድ ነው፡፡ እኛም የወለ<br />

ድነው አንድ ልጅ ነው፡፡ ልጁንም የወለድኩት በምር<br />

ጫ 97 ታስሬ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ነው፡፡<br />

እስክንድር በመታሰሩ በኑሮአችሁ ወይም<br />

በልጃችሁ ላይ ይፈጠራል ብለሽ የምትፈሪው<br />

ጫና ይኖራል?<br />

በእኔ በኩል ለጊዜው ተደናግጬ ተናድጄም ነበ<br />

ር፡፡ አሁን ተረጋግቼአለሁ፡፡ በሌላ በኩል የሚፈጠረ<br />

ው ማህበራዊ ችግር ቀላል ነው ማለት አይቻልም፡<br />

፡ እስክንድር በንጽህናው በኢትዮጵያዊነቱ ለህዝብና<br />

ለአገር ሲሟገት ለህዝብ ነፃነት እየጮኸ መታሰሩ ያኮ<br />

ራኛል፡፡ እስክንድር በተደጋጋሚ እንደሚለው “ ለአ<br />

ገርና ለህዝብ መታሰር ለህዝብ እየታገሉ መሞት ጻዲ<br />

ቅነት” ነው ይላል፡፡ በዚህ እኔም አምንበታለሁ፡፡ በ<br />

ጣም የሚያሳዝነው በልጃችን ላይ የተፈጠረው ተጽ<br />

ኖ ነው፡፡<br />

እኛ የምንኖረው ቤታችንን አከራይተን ሌላ ቦታ<br />

ተከራይተን ነው፡፡ እስክንድር የተያዘው የቤት ኪራይ<br />

ተቀብሎ ልጃችን ከት/ቤት ይዞ <strong>ወደ</strong> ቤት በሚመጣበ<br />

ት ወቅት ጠብቀው ነው፡፡ ልጃችን 6 ዓመቱ ነው፡፡<br />

ሲይዙት አብሮት ነበር፡፡ ልጁን ቤት አድርሶ የተቀበ<br />

ለውን የቤት ኪራይ አምጥቶ የተከራየንበትን ቤት እ<br />

ንድንከፍል ጊዜ አልሰጡትም፡፡ ህፃን ልጁን ከእጁ መ<br />

ንጭቀውና ወርውረው እጁን በካቴና አስረው ቪዲዮ<br />

ይቀርጹታል፡፡ ህፃኑ ይህንን እያየ ወድቆ እየተንከባለ<br />

ለ ሲያለቅስ ፎቶ ያነሱታል፡፡ ካሜራ ይቀርፃሉ፡፡ ምን<br />

ዓይነት ስብዕና እንዳላቸው አስበው እውነት ለመናገ<br />

ር ሽብርተኛው ማነው እስክንድር ወይስ በዜጐችና በ<br />

ታዳጊ ህፃን ላይ እንዲህ ዓይነት ድርጊት የሚፈጽሙ?<br />

ይህ ሁሉ ግርግር ካሜራ ፎቶ ምን አመጣው፡፡ ይህ<br />

<br />

ንን ስለአደረጉ ታመኑ ማለት ነው? ልጃችን ዛሬ ወሬ<br />

ው ሁሉ ፖሊስ ነው፡፡ ፖሊስ እንዲህ አድርጐ ፖሊስ<br />

እንዲህ ብሎ ፖሊስ እንዳይመጣ ይላል? ፖሊስ አባ<br />

ቴን እንዲህ አድርጐ አስረው አባቴን ፖሊስ ወስደው<br />

ይላል፡፡ ለሊት ለሊት ይቃዣል፡፡ እጅግ አሳዛኝ ድር<br />

ጊት ፈፀሙብን፡፡ ህፃን ፊት አባትንና እናትን ማንገላ<br />

ታት ሊፈጥር የሚችለውን የሥነ-ልቦና ተጽኖ አይታ<br />

ወቅም፡፡ ምን ዓይነት የጭካኔ ተግባር ነው፡፡ እኔ በወ<br />

ቅቱ ድንጋጤ የፈጠረብኝ የልጃችን ጉዳይ ነው፡፡ በእ<br />

ስክንድር መታሰር የምጠብቀው ስለሆነ አዲስ አልሆ<br />

ነብኝም፡፡ እስክንድር ውሎ ሲገባ እንደውም ይገርመ<br />

ኛል፡፡ እስክንድር ከቤት ሲወጣ ላልመለስ እችላለሁ፡<br />

፡ ደህና ዋሉ ብሎ ነው የሚወጣው፡፡ ቀጠሮ አይዝም<br />

ጉዳዩን ሲጨርስ ተመልሶ ይመጣል፡፡ እኛም በሰላም<br />

ሲመጣ መጣህ እያልን ስቀን እንቀበለዋለን፡፡<br />

ወንጀል እየፈፀመ ካልሆነ ለምን ላልመለ<br />

ስ እችላለሁ ይላል? እናንተስ ተመልሶ ሲመ<br />

ጣ ለምን ይገርማችኋል?<br />

ሁልጊዜ ከቤት ሲወጣ ደህንነቶችና ስቪል የለበ<br />

ሱ ታጣቂዎች ቤታችን አካባቢ ተቀምጠው ይጠብቁ<br />

ታል፡፡ ሆቴል ቢገባ ሆቴል ይገባሉ፡፡ ካፌ ቢገባ በአን<br />

ዴ ቤቱን ይሞሉታ፡፡ እሱ ሲዞር በዋለበት ሁሉ እየተ<br />

ለዋወጡ አብረውት ይዞራሉ፡፡ ከሰው ጋር ሲቆም ይ<br />

ቆማል ታክሲ ውስጥ ሲገባ ተከትለውት ይገባሉ፡፡ በ<br />

ሳምንት ቅዳሜ ቅዳሜ ህፃኑን መዝናኛ ይዞ ሲሄድ ህፃ<br />

ናት መዝናኛ ተከትለው ይገባሉ እሁድ እሁድ የመንግ<br />

ስት መ/ቤት ዝግ ነው፡፡ እነሱ ግን አይቀሩም፡፡ እንዲ<br />

ያውም ሠላምታ የለንም እንጂ ከብዙዎቹ በአይን እን<br />

ተዋወቃለን ዛሬ ደግሞ እንዲህ ዓይነት ለብሶ ያውልህ<br />

እንባባላለን ከጥፋት እስከ ማታ በክትትል ሥር ነው፡<br />

<br />

<br />

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

<br />

፡ ለዚህ ነው ላልመለስ እችላለሁ የሚለው፡፡ እኛም እ<br />

<br />

ንደዚያ ታጅቦ ሄዶ በሰላም ውሎ ቤቱ ሲመለስ ይገር<br />

መናል፡፡ ላልመጣ እችላለሁ ልጁን ጠብቂው ብሎኝ <br />

ይወጣል፡፡ ረጂም የህይወት እቅድ የለንም፡፡ <br />

<br />

እንዲህ ቢሆን ኖሮ ብሎ የሚቆጭሽ ነገ<br />

ር ይኖራል?<br />

ቅድም እንደነገርኩህ ፖሊስ በህፃን ልጃችን የፈፀ<br />

መው ድርጊት ያሳዝነኛል፡፡ ማንነታቸውን በግልጽ ያ<br />

ሳዩበት ነው፡፡ ከዚያ ውጪ የሚቆጨኝ ነገር የለም፡፡<br />

እስክንድር ያደረገው የማነበትን እየተናገረ ነው፡፡ ለአ<br />

ገሬና ለወገኖች እየታገልኩ የመጣውን ሁሉ እቀበላለ<br />

ሁ፡፡ ስለ እውነት ስለነጻነት እጽፋለሁ ብሎ እየጻፈ ነ<br />

ው የታሰረው፡፡ እስክንድር በስሜት ተነሳስቶ በጭ<br />

ብጨባ ተገፋፍቶ የፈፀመው ድርጊት ቢሆን ኖሮ ይ<br />

ቆጨኝ ነበር፡፡ ጥቅም ለማግኘት ብሎ ያደረገው ቢ<br />

ሆን እከፋ ነበር፡፡<br />

እስክንድር ረጅም ጊዜ በማንበብ ጊዜውን የሚያ<br />

ሳልፍ ነው፡፡ ለተወሰነ ጊዜ ደግሞ ይጽፋል፡፡ እስክን<br />

ድር ለእኔ አንድ ትልቅ ቤተመጽሐፍ ነው፡፡ 24 ሰዓት<br />

በተከታታይ ያነባል፡፡ በአንድ እጁ እየበላ በአንድ እ<br />

ጁ የሚጽፍ ልጅ ነው፡፡ ማንበብ ማንበብ ማንበብ ጥ<br />

ልቅ ውቀት አለው፡፡ አንድ ላይበረሪ ነወ የተዘጋው፡፡<br />

በጭንቅላቱ የፈለገውን ነገር መሥራት ይችል ነበር፡፡<br />

እንደ ጓደኞቹ ከአገር ወጥቶ የራሱን ነገር መስራት ማ<br />

ንም አልከለከለውም፡፡ ወይም ከአገር ወጥቶ በውጪ<br />

ሆኖ ትግሉን መቀጠል ይችል ነበር፡፡ እሱ ግን ከአገሬ<br />

አልወጣም፡፡ እዚሁ የህዝቡን ኑሮ እየኖርኩ ህጋዊ በ<br />

ሆነ አካሄድ በሠላማዊ ትግል እየታገልኩ ለነፃነቴ እሞ<br />

ታሁ ብሎ አምኖበት እየታገለ ነው የታሠረው፡፡ ለህ<br />

ሊናውና ለህዝብ የገባውን ቃሉን ነው ያከበረው፡፡ በ<br />

ቃ የሚገኝ ቃሉን የሚያከብር ሰው ደግሞ ትልቅ ሰው<br />

ነው፡፡ ለግል ጥቅሙ ወይም ህሊናውን አቆሽሾ እራሱ<br />

ን አዋርዶ ቤተሰቡን አላዋረደም፡፡ እምነቱን እኔም አ<br />

ምንበታለሁ፡፡ በተፈፀመበት ድርጊት አዝናለሁ እንጂ<br />

አልደነግጥም፡፡ አይቆጨኝም፡፡


2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

ብስራት ወ/ሚካኤል<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

በሽብርተኝነት ስም የታሰሩ<br />

ዜጐች እንዲፈቱ ተጠየቀ<br />

አንድነት ፓርቲ መስከረም 3 ቀን 2004 ዓ.ም<br />

በ “ሽብር” ተግባር ተጠርጥረው የታሰሩ ዜጎችን<br />

አስመልክቶ መስከረም 5 ቀን 2003 ዓ.ም በጽ/<br />

ቤቱ አዳራሽ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫውም<br />

የአንድነት ፓርቲ ም/ሊቀመንበርና የህዝብ<br />

ግንኙነት ኃላፊ፣ የመድረክ ስራ አስፈፃሚ<br />

አባልና ም/የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ<br />

አንዱዓለም አራጌ፣ የፓርቲው ብሔራዊ ም/<br />

ቤት አባላት የሆኑት አቶ ናትናኤል መኮንንና<br />

አቶ አሳምነው ብርሃኑ የፖለቲካ እስረኞች እንጂ<br />

አሸባሪዎች አይደሉም ብሏል፡፡ በተጨማሪም<br />

ታዋቂው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋም የህሊና<br />

እስረኛ መሆናቸውን ከመግለፁም በላይ<br />

የመላው ኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ<br />

(መኢዴፓ) ዋና ፀሐፊ አቶ ዘመኑ ሞላም<br />

የፖለቲካ እስረኛ ስለሆኑ በአስቸኳይ እንዲፈቱ<br />

ሲል ጠይቋል፡፡<br />

በተለይም አቶ አንዱዓለም አራጌ መስከረም 3<br />

ቀን 2004 ዓ.ም ጠዋት ለመጀመሪያ ጊዜ ህፃን<br />

ልጁን <strong>ወደ</strong> አፀደ ህፃናት ት/ቤት አድርሶ <strong>ወደ</strong><br />

ፓርቱው ጽ/ቤት እንደመጣና ማታ ከሥራ መልስ<br />

ልጁ የት/ቤት ውሎው የሚነግረውን ለመስማት<br />

እየጓጓ እንደነበረ የሥራ ባልደረቦቹ ተናግረዋል፡<br />

፡ ነገር ግን የልጁን የፍቅር ቃል መስማት እየጓጓ<br />

ሳለ ከሰዓት በኋላ የፖሊስ ልብስ በለበሱና ሲቭል<br />

በለበሱ የደህንነት ኃይሎች ተይዞ <strong>ወደ</strong> እስር ቤት<br />

በመሄዱ የተመኘውን የልጁን የፍቅር ጨዋታና<br />

ወሬ መስማት ሳይታደል በመቅረቱ ያሳዝናል<br />

ሲሉ አዘኔታቸውን ገልፀዋል፡፡ ሰላማዊ ትግልን<br />

እንደ ኃይማኖት ተቀብሎ በሚንቀሳቀስ ወጣት<br />

ላይ ይህ ዓይነት እርምጃ መወሰዱ ደግሞ ተገቢ<br />

አይደለም ብለዋል፡፡<br />

አንድነት በመግለጫው ፓርቲው ሽብርን<br />

የሚያወግዝና የማይቀበል ከመሆኑም በተጨማሪ<br />

በኢትዮጵያ ሽብር እንዳይፈጠር ትናንትም ሆነ<br />

ዛሬ እንደሚታገል ገልጾ <strong>ወደ</strong>ፊትም “በሀገራችን<br />

ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር እንዲኖር እንጂ<br />

የሽብር ተግባር እንዲኖር አንሻም፤ ፓርቲውም<br />

የአሸባሪዎች መደበቂያም አይደለም አባሎቹም<br />

በሰላማዊ መንገድ አምነው <strong>ወደ</strong> ትግሉ ጐራ<br />

የተቀላቀሉ ናቸው እንጂ አሸባሪዎች አይደለም፡<br />

፡ ይህም ስያሜ ስለተሰጠ የፓርቲው አባላት<br />

እንደማይፈሩና ይልቁንም ሰላማዊ ትግላችንን<br />

አጠናክረን እስከመጨረሻው እንቀጥላለን” ሲል<br />

መግለጫው ያትታል፡፡<br />

መግለጫውን ተከትሎ በተለያዩ የሀገር ውስጥ<br />

እና የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች ጥያቄ ያነሱ ሲሆን<br />

ከፓርቲው አመራሮችም ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡<br />

በተለይም ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ “ሽብርተኝነት<br />

በእናንተ እይታ እንዴት ነው?” ለሚለው ጥያቄ<br />

ከፓርቲው አመራሮች “ሽብርተኝነት ማለት<br />

አንድ ሰው በሰላም ወጥቶ እንዳይገባ የሚያደርግ<br />

ተግባር ነው፣ የሰዎች ህይወት፣ አካል ላይና<br />

ንብረት ላይ እንዲሁም በሀገር ደህንነት ላይ<br />

አደጋ የሚያስከትል ተግባር ነው፡፡” ሲሉ ምላሽ<br />

ሰጥተዋል፡፡ በተጨማሪም በጋዜጠኞች ከተነሱ<br />

ጥያቄዎች መካከል “እናንተስ በሽብር ተግባር ላይ<br />

ያላችሁ አቋም ምንድነው?” ለሚለው “እኛ የሽብር<br />

ተግባርን በኢትዮጵያም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ<br />

አጥብቀን እንቃወማለን፡፡ ከሽብር ተግባር የሚገኝ<br />

ጥቅም እንደሌለ ከአፍጋኒስታን፣ ከፓኪስታን፣<br />

ከህንድ እንዲሁም በቅርቡ ከናይጄሪያ ያየነው<br />

ውጤት ይናገራል፡፡ በዚህም ጉዳት እንጂ ጥቅም<br />

እንደሌለው ጠንቅቀን ስለምናውቅ በምንም<br />

መልኩ ሽብርን አንደግፍም፡፡ ነገር ግን በሽብር<br />

ስም ንፁሃን ዜጐችን ማሰር፣ ማንገላታት፣<br />

ማስፈራራት፣ መግደልና ማሸበርን አጥብቀን<br />

እንቃወማለን፡፡” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡<br />

ይህ በእንዲህ እንዳለ ከአመራሮቹ “ህዝቡ በርሃብ<br />

እየተጐዳ፣ በእስርና እንግልት እየተሰቃየ፣ በኑሮ<br />

ውድነት እየማቀቀ ከመንግሥት ምላሽ ሳያገኝ<br />

ቀርቶ <strong>ወደ</strong> ሰላማዊ ሰልፍ እንቅስቃሴ ከገባ <strong>ወደ</strong><br />

ቤትህ ተመለስ ብለን መግለጫ ልናወጣ አንችልም፡<br />

፡ ምክንያቱም መልሱ የሚገኘው ከእኛ ሳይሆን<br />

ህዝቡ መርጦኛል ከሚለው ከኢሕአዴግ ነው፡<br />

፡ ይህንንም ለመፍታት ገዥው መንግሥት ራሱን<br />

ለውይይት ቢያዘጋጅ ይሻለዋል፡፡ በሀገራችንም<br />

የሰሜን አፍሪካና መካከለኛው ምስራቅ ሀገሮች<br />

ያለው እንቅስቃሴ እንዲደገም አንፈልግም”<br />

ብለዋል፡፡<br />

አያይዘውም መድረክ /አንድነት ፓርቲ አመፅን<br />

አጥብቆ የሚጠላና የሚታገል በመሆኑ ከሽብር<br />

ተግባር ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የለውም፡<br />

፡ የህዝቡን ብሶትና የልብ ትርታ መንግሥት<br />

ማዳመጥ ካልቻለ በእኛ ፍላጐትና ፍቃድ ሳይሆን<br />

በራሱ በህዝቡ የህልውና የመኖርና ያለመኖር<br />

ጥያቄ መልስ በማጣት ምክንያት አመፅ ሊቀሰቀስ<br />

ይችላል፡፡ እዚህ ላይ መንግሥት ከአስከፊው የኑሮ<br />

ሁኔታ በተጨማሪ እየወሰደ ያለው አላስፈላጊ<br />

እርምጃ ምክንያት ሊሆን ስለሚችል ኢሕአዴግ<br />

ህዝብን ከማስፈራራትና ከማሸበር ይልቅ<br />

ቆም ብሎ ሊያስብ ይገባል የሚል ምክራችንን<br />

እንደቀድሞ ዛሬም እንለግሳለን፤ አሁን እየተወሰደ<br />

ያለው እርምጃ ለኢሕአዴግም ሆነ ለኢትዮጵያ<br />

ሀገራችን የሚበጅ አይደለም ሲሉ ደምድመዋል፡፡<br />

የታዋቂ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ በ “ሽብር” ተግባር<br />

በመርጠር በቁጥጥር ስር የዋለው የደህንነት<br />

ኃይሎች ህፃን ልጁን ከት/ቤት <strong>ወደ</strong> መኖሪያ ቤት<br />

እየወሰደ ሳለ ነበር፡፡ ከዚህ በፊት በምርጫ 97<br />

ምክንያት ከነባለቤቱ ታስረው ማረሚያ ቤት<br />

እያሉ የተወለደው የ5 ዓመቱ ህፃን ልጁ ፊት በብዙ<br />

የቪዲዮ ካሜራ በመቅረጽ በካቴና ሲያስሩት ልጁ<br />

የእሮሮ ልቅሶውን እያሰማ ይጮህ ነበር፡፡ በዕለቱም<br />

መተዳደሪያቸው የነበረውን የቤት ኪራይ 25<br />

ሺህ ብር ይዞ እየሄደ ሳለ በተለምዶ ራስ መኮንን<br />

ድልድይ በሚባለው ቦታ አስቁመውት በቁጥጥር<br />

ሥር አውለውታል፡፡ ይህም የህፃኑ ስነ ልቦና ላይ<br />

ትልቅ ተፅዕኖ እንዳሳደረና በነጋታው መስከረም<br />

4 ቀን 2003 ዓ.ም “ት/ቤት አልሄድም አባዬን<br />

የከበቡና ያሰሩ ፖሊሶች አሉ” እያለ በፍርሃት ላይ<br />

እንዳለና ወላጅ አባቱ ከታሰረበት ዕለት ጀምሮ<br />

እየባነነና እያለቀሰ እንቅልፍ ሳይተኛ እንዳለ ወላጅ<br />

እናቱና የጋዜጠኛው ባለቤት ጋዜጠኛ ሰርክዓም<br />

ፋሲል ተናግራለች፡፡ በተጨማሪም በዕለቱ<br />

ጋዜጠኛው እያሽከረከራት የነበረችውን የግል<br />

የቤት መኪናውን እና ይዞት የነበረውን 25 ሺህ<br />

ብር እንዲመለስላት ባለቤቱ የታሰረበት ማዕከላዊ<br />

እስር ቤት ሄዳ ብትጠይቅም የተሰጣት ምላሽ<br />

“እኛ ስለንብረቱ የምናቀው ነገር የለም” መባሏን<br />

ገልፃለች፡፡ ማተሚያ ቤት እስከገባንበት ጊዜ ድረስ<br />

ንብረቶቹ እንዳልተመለሱላት ለማወቅ ችለናል፡፡<br />

መስከረም 4 ቀን 2004 ዓ.ም አምስቱ<br />

ተጠርጣሪዎች ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ አቶ<br />

ናትናኤል መኮንን፣ አቶ አሳምነው ብርሃኑና<br />

አቶ ዘመኑ ሞላ (የመኢዴፓ ዋና ፀሐፊ) አራዳ<br />

የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ከሰዓት በኋላ የቀረቡ<br />

ሲሆን “ሊያሸብሩ ሲሉ መረጃ አግኝቼባቸዋለሁ”<br />

ያለው የመረጃና ደህንነት ፀረ-ሽብር ግብረ ኃይል<br />

መርማሪ ፖሊስ መረጃ ለማሰባሰብ ተጨማሪ<br />

የ28 ቀናት ቀነ ቀጠሮ ይሰጠኝ በማለቱ ፍ/ቤቱ<br />

ተቀብሎ ለጥቅምት 2 ቀን 2004 ዓ.ም ቀጠሮ<br />

ሰጥቷል፡፡ በተመሳሳይም አቶ አንዱዓለም አራጌ<br />

በዕለቱ ከቀኑ 11፡10 ሰዓት ላይ ቀረበዋል፡፡ በፍ/<br />

ቤቱ ዳኞች ጽ/ቤት ለአቶ አንዱዓለም “የሚናገሩት<br />

ነገር አለ?” ብለው ላቀረቡላቸው ጥያቄ መልስ<br />

ሲሰጡ “መንግሥት በኢትዮጵያ ውስጥ የአፈና<br />

ስራ እየሰራ ነው፡፡ እኔም አንዱ የዚህ ሰለባ ነኝ፡<br />

፡ ፍርድ ቤቱም ነፃ ሆኖ የክሱን ሂደት ያያል<br />

የሚል እምነት ስለሌለኝ እስከ መጨረሻው የሞት<br />

ፍርድ ድረስ ብትፈርዱብኝም ከመቀበል ሌላ<br />

የምከራከረውም ሆነ የምናገረው ነገር የለኝም፡<br />

፡” በማለት መልስ ሰጥተዋል፡፡ በተመሣሣይም<br />

ፖሊስ በጠየቀው መሠረት እሳቸውም ላይ የ28<br />

ቀናት የምርመራ ጊዜ ተሰጥቶቷል፡፡ በዕለቱም<br />

የተጠርጣሪዎቹ ቤተሰብና ጋዜጠኞች በፍ/<br />

ቤቱ ክቡር ዳኛ ጽ/ቤት ጉዳዩን ለመከታተል<br />

እንዳይገቡ በፖሊስ የተከለከሉ ሲሆን ከጋዜጠኛ<br />

እስክንድር ነጋ በኋላ ግን ጥቂት ጋዜጠኞች <strong>ወደ</strong><br />

ዳኛው በመቅረብ ቅሬታቸውን በማቅረባቸው<br />

የቀሪዎቹን ጉዳይ እንዲከታተሉ በክቡር ዳኛው<br />

ሊፈቀድ ችሏል፡፡<br />

በሽብርተኝነት ተጠርጥረው የታሰሩትን መጠየቅ አለመቻሉ ተገለፀ<br />

ቤተሰብና የትግል አጋሮቻቸው መጠየቅ አለመቻላቸው<br />

በቅርቡ “በሽብርተኝነት”ተጠርጥረው የታሠሩትን<br />

እስረኞች በምን ሁኔታ ላይ አንደሚገኙ ማወቅ<br />

አልቻልንም ሲሉ ቤተሰተቻቸውና የሥራ<br />

ባልደረቦቻቸው ለዝግጅት ክፍላችን ገለጹ፡<br />

፡ የአንድነት ፓርቲ ም/ሊቀመንበርና የሕዝብ<br />

ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት የአቶ አንዱዓለም አራጌ<br />

ወንድም ወጣት አብርሃም አራጌ እንደሚለው<br />

“ወንድሜ የታሠረበትን የእስር አያያዝ ማወቅ<br />

አልቻልኩም፡፡ በተደጋጋሚ ለመጠየቅ ሄጄ<br />

ምግብ ተቀብለው ዕቃ ከመመለስ ውጪ በአካል<br />

አግኝቼው አላውቅም”፡፡ ብሏል፡፡ የፓርቲው<br />

ማዕከላዊ ም/ቤት አባላት የሆኑት የመ/ር ናትናኤል<br />

መኮንን ባለቤት ወ/ሮ ፍቅርተ እንደሚሉት<br />

“ባለቤቴ ለመጠየቅ በየዕለቱ እመላለሳለሁ<br />

ምግብ ተቀብለው ይመልሱኛል፡፡ አንዳንድ ቀን<br />

ምግቡ አንዳለ ተመልሶ ሲደፋ አይቿለሁ፡፡ ለምን<br />

አልበላም ስላቸው ተያቸው አነሱ ጥጋበኛ ናቸው<br />

ምግቡ አምጡት ሌሎች ይበሉታል ሲል ጥበቃው<br />

ላይ ያለ ፖሊስ መልስ ሰጥቶኛል፡፡” በማለሕት<br />

ቅሬታዋን ገልጻለች፡፡ የመ/ር አሳምነው ብርሃኑ<br />

አህት ወ/ሪት መሳይ ብርሃኑ በተመሳሳይ ሁኔታ<br />

“ወንድሜ ከታሠረ ቀን ጀምሮ ለማግኘት ሞክሬ<br />

አላገኘሁትም፡፡” ብላለች<br />

የታዋቂው ጋዜጠኛና የፖለቲካ ተንታኝ እስቅንድር<br />

ነጋ ባለቤት ወ/ሮ ሰርካለም ነጋ አንደምትለው<br />

“ለመጠየቅ በየጊዜው ብሄድም ምግብ ተቀብለው<br />

ዕቃ ከመመለስ ውጪ ያለበትን ሁኔታ ማወቅ<br />

አልቻልኩም፡፡ የአገሪቱ ሕገ-መንግሥት አንድ<br />

እስረኛ ሲታሰር በቤተሰቦቹ በሕግ አማካሪው<br />

በጓደኞቹ የመጐብኘት መብት አለው ይላል፡፡<br />

ፖሊስ ግን ለህግ ቆሜአለሁ ሕግ አስከብራለሁ<br />

አያለ ራሱ ሕግ አያከብርም፡፡ አስረኛው ከማንም<br />

ሰው እንዳይገናኝ አድርገዋል፡፡” ብላለች<br />

የአርቲስት ደበበ እሸቱ ባለቤት ወ/ሮ አልማዝ<br />

ደጀኔ በተመሳሳይ ሁኔታ “ባለቤቴን ለመጠየቅ<br />

ሞክሬ ከልክለውኛል፡፡ በጽ/ቤት በኩል ሄጄ<br />

አገናኙኝ ብላቸውም ሥራ ላይ ስለሆንን አንችልም<br />

ብለውኛል” በማለት ተናግረዋል፡፡ የጋዜጠኛ<br />

ስለሺ ሀጐስ ቤተሰቦችም እንደገለጹት ልንጠይቅ<br />

ሞክረን ተከልክለናል ሲሉ ተናግረዋል፡፡<br />

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ም/<br />

ሊቀመንበርና የውጪ ጉዳይ ኃላፊ እ/ር ግዛቸው<br />

ሽፈራው የፓርቲው የፓርቲው ዋና ፀሐፊ አቶ<br />

ዳዊት አስራደ የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚና የሕግና<br />

የሰብአዊ መብት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ሽመልስ ሀብቴና<br />

ሌሎች የትግል አጋሮቻቸው ለመጠየቅ ሄደው<br />

መከልከላቸውን የፓርቲው ጽ/ቤት ለዝግጅት<br />

ክፍላችን ገልፀዋል፡፡<br />

“በሽብርተኝነት ስም<br />

በሠላማዊ ዜጐች ላይ<br />

የሚፈፀመው<br />

ጥቃት ይቁም”<br />

መኦሕዴፓ<br />

“ገዢው ፓርቲ <strong>ኢህአዴግ</strong> በሽበርተኝነት ስም በሠላማዊ<br />

መንገድ የሚንቀሳቀሱትን የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችን ለማጥቃት<br />

የጀመረውን ዘመቻ እንዲያቆምና የታሠሩትም በአስቸኳይ<br />

እንዲፈቱ እንጠይቃለን” ሲል የመላው ኦሮሞ ሕዝብ<br />

ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ /መኦሕዴፓ/ ጠየቀ፡፡ ፓርቲው ጳጉሜ 4<br />

ቀን 2003 ዓ.ም በቁጥር 6/OPTO/11 ባወጣው መግለጫ ነው፡<br />

፡ የፓርቲው ጽ/ቤት ለዝግጅት ክፍላችን በላከልን በዚህ መግለጫ<br />

እንደ ዘረዘረው፤ ከሆነ፡ -<br />

“ገዢው ፓርቲ የዲሞክራሲን መርህ እከተላለሁ በመድብለ ፓርቲ<br />

ሥርዓት አምናለሁ እያለ በቲዎሪ ቢለፍፍም በተግባር ግን ፀረ<br />

ዲሞክራሲ እርምጃን በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በሽብርተኝነት<br />

ስም በአስተሳሰባቸው <strong>ኢህአዴግ</strong>ን የሚታገሉትን ተቃዋሚዎች<br />

እያሰረ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ /ኢብኦፓ/<br />

ፕሬዝዳንት አቶ ዘሪሁን ገ/እግዚ፣ የኦፍዴን ም/ሊቀመንበርና<br />

የውጪ ጉዳይ ኃላፊ አቶ በቀለ ገርባ የኦህኦ የቢሮ ኃላፊ አቶ ኦልባና<br />

ሌሊሳ እና ሌሎች ተቃዋሚዎችን አስሮአል፡፡ ይህ ዘመቻ <strong>ኢህአዴግ</strong><br />

ሥልጣን ላይ ለመቆየት ከሚያደርገው የትራንስፎርሜሽን እቅድ<br />

አካል ነው፡፡” በማለት ፓርቲው ያብራራል፡፡ በመቀጠልም<br />

መግለጫው ሲተነትን “በመላው ኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ<br />

ፓርቲ እይታ <strong>ኢህአዴግ</strong> የሽብርተኝነትን አዋጅ ያወጣው በትክክል<br />

ሽብርተኛ ተብለው የተፈረጁ ድርጅቶችን ሣይሆን በሠላማዊና<br />

በህጋዊ መንገድ ተደራጅተው ሠላማዊ የፖለቲካ ፓርቲዎችን<br />

ለማስፈራራትና ለማጨማደድ እየተጠቀመበት ያለ ዘዴ<br />

መሆኑን ይገልጻል፡፡ ዲሞክራሲያዊና ሰብአዊ መብትን በማፈን<br />

የ<strong>ኢህአዴግ</strong>ን አማባገነንነትን በማስፈን ላይ ይገኛል፡፡” ብሎአል<br />

“በሽብርተኝነት አዋጅ ስም የፖለቲካ ፓርቲዎችን በማሠር<br />

ዕድሜውን ለማራዘም የሚደረገው ዘመቻ እንዲቆም ጥሪያችንን<br />

እናቀርባለን” ሲል ፓርቲው ጥሪውን አቅርቧል፡፡ ቀደም ሲል<br />

“የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሽመልስ<br />

ከማል እንዳስታወቁት “የታሠሩበት በፖለቲካ አመለካከታቸው<br />

ሳይሆን ፖሊስ በሽብር ተግባር ሲንቀሳቀሱ ማስረጃ አግኝቼአለሁ<br />

በማለት ነው፡፡ የህግ ሥርዓቱ በሚፈቅደው መሠረት የፍ/ቤት<br />

የማሰሪያ ትዕዛዝ ወጥቶ ነው” ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል አቶ ዘሪሁን<br />

ገ/እግዚሐብሄር ፍ/ቤት ክስ ተመስርቶባቸው በማረሚያ እንዲቆዩ<br />

ፍ/ቤቱ ማዘዙን ያገኘነው መረጃ ይገልጻል፡፡<br />

የተከበሩ አቶ<br />

ግርማ ሠይፉ በአቶ<br />

አንዱዓለም አራጌ ቦታ<br />

ተመደቡ<br />

በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ የም/ቤቱ<br />

አባል የሆኑት የተከበሩ አቶ ግርማ ሰይፉ በቅርቡ የታሰሩት የአንድነት<br />

ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/ ም/ሊቀመንበርና የህዝብ<br />

ግንኙነት ኃላፊ በሆኑት በአቶ አንዱዓለም አራጌ ቦታ በጊዜያዊነት<br />

መመደባቸውን የፓርቲው ህዝብ ግንኙነት ክፍል ለዝግጅት ክፍላችን<br />

አስታወቀ፡፡ ከህዝብ ግንኙነት ክፍሉ አንዱ ኃላፊ እንደገለጹልን<br />

“የህዝብ ግንኙነት ኃላፊው የዕለት ተዕለት የፓርቲውን እንቅስቃሴ<br />

እየተከታተሉ የሚያስተባብሩ በመሆኑ ጊዜ የሚሰጥ ቦታ አይደለም፡<br />

፡ በምትካቸው ሰው መመደብ ደግሞ የብሔራዊ ም/ቤቱ ሥልጣን<br />

ነው፡፡ ብሔራዊ ም/ቤቱ እስኪሰበሰብ ድረስ ደግሞ ቦታው ክፍት<br />

ሆኖ ሥራው ሊስተጓጐል አይገባም፡፡ በዚህ ምክንያት የፓርቲው<br />

ሥራ አስፈጻሚው ተሰብስቦ የተከበሩ አቶ ግርማ ሰይፉ በጊዜያዊነት<br />

ቦታውን ሸፍነው እንዲሰሩ ተመድበዋል” ብለዋል፡፡<br />

አቶ አንዱዓለም በመታሰራቸው በህዝብ ግንኙነት ሥራውም<br />

ይሁን በፓርቲው እንቅስቃሴ ላይ የሚፈጥረው ችግር አይኖርም<br />

ወይ? በማለት የጠየቅናቸው ኃላፊው ሲመልሱ “አንድ ጠንካራ<br />

ሰው ዝግጅት ሳይደረግበትና ተኪውን ሳያዘጋጅ በድንገት ከቦታው<br />

ሲነሳ መጉዳቱ ወይም ክፍተት መፍጠሩ አይቀርም ይሁን እንጂ<br />

አንዱዓለም ቢታሰር ሺ አንዱዓለሞች ይፈጠራሉ፡፡ ስለዚህ ትግሉ<br />

ይቀጥላል፡፡ ስለዚህ የፓርቲው እንቅስቃሴ ይዳከማል የህዝብ<br />

ግንኙነት ሥራው ይቋረጣል ተብሎ አይታሰብም” በማለት መልስ<br />

ሰጥተውናል፡፡<br />

11<br />

www.andinet.org.et


12<br />

www.andinet.org.et<br />

አዲስ አበባ<br />

ከአቶ ሙሉጌታ በሪሁን ዓሊ<br />

ክቡር ጠ/ሚንስትር የሰው ልጅ የአገሩን የአስተዳደ<br />

ር መረጃ ካለማጤን ስህተት መፈጠሩ አይቀሬ ቢሆ<br />

ንም በተጓደኝ የተፈፀመውንና የተደረውን በማስታ<br />

ወስ የተሠራ ጥፋት መታረም ይቻላል፡፡ ከዚህ አንፃ<br />

ር ባገራችን የሚታየውንና እየተፈፀመ ያለውን ግዙ<br />

ፍ ስህተት ቅኝ ገዥዎች እንኳን ይሠሩታል ብሎ ለ<br />

መናገር የሚከብድ ይመስለኛል፡፡ ይህንን ጽሑፍ ለ<br />

መዳፍ ያነሳሳኝ ሀገራዊ ስሜትና ፍቅር እየቆጠቆጠኝ<br />

አላስቆም አላስቀምጥ ስላለኝ ሰሚ ባይኖርም ይድር<br />

ሻዬን ልወጣ በሚል ነው፡፡<br />

ኢሕዴግ ሥልጣን ከተቆናጠጠበት ጀምሮ የአገራች<br />

ን ሕዝቦች የተረጋጋ ማኀበራዊ ሰላም የላቸውም፡፡<br />

ሁሉም ዜጎች የሚኖሩት በሥጋት እየበረገጉ ነው፡፡ የ<br />

የታሪክ አጋጣሚ ሆኖ የርስዎ ሲኔሮች ቢ<br />

ሆኑም ያንድ ዘመን ወጣቶች በመሆናች<br />

ሁ ግንዛቤው እንዳለዎ እረዳለሁ፡፡ በመ<br />

ሆኑም ጥላሁን ግዛው፣ ዋለልኝ መኮንን፣<br />

ማርታ መብራቱ፣ እና የሌሎቹም ሕይወ<br />

ት የተቀጠፈው “መሬት ላራሹ !” እያሉ<br />

በመጮህ መሬት የሌለው ዜጋ የሚያደር<br />

ሰው መሬት እንዲኖረው፣ ከተሜው እን<br />

ዳቅሙ የሚኖርበት የጎጆ መቀለሻ ቁራ<br />

ጭ መሬት እንዲያገኝ ነበር፡፡ ከዚህ ባለ<br />

ፈም ዘውዳዊው ፈላጭ ቆራጭ ሥርዓት<br />

አክትሞ በእኩልነት የሚኖርበትን ሥርዓት<br />

በማምጣት እንጂ ድሆች ቤት ንብረታቸ<br />

ው እየፈረሰ ከሚኖሩበት ቀየ እየተፈናቀ<br />

ሉ ለውጭ ኢንቬስረሮች ለ99 ዓመት የ<br />

ሚቸበችብ ሥርዓትና መንግሥት እንዲመ<br />

ጣ አልነበረም፡፡ ይህ ድርጊትም መንግ<br />

ሥተዎንና ሥርዓተዎን በከፋ መልኩ <strong>ወደ</strong><br />

ፊት ሲያስወቅስ የሚኖር ነው፡፡<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

ለክቡር ጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊ<br />

ኑሮ ዋስትና የላቸውም፡፡ የኔ የሚሉት ቁራጭ መሬ<br />

ት የላቸውም፡፡ የከተማም ሆነ የገጠር መሬት በመን<br />

ግሥት ቁጥጥር ሥር ነው፡፡ መንግሥት በጥርጣሬ የ<br />

ሚያያቸውን ይነቅላል፤ የኔ የሚላቸውን ደግሞ ይተ<br />

ክላል፡፡ ከዚህ በከፋ መልኩ ደግሞ የከተማንም ሆነ<br />

የገጠርን መሬት ለኢንቬስተር ተብየዎች ለ99 ዓመ<br />

ት በኮንትራት እየቸበቸበ ይገኛል፡፡ ይህ ድርጊት በእ<br />

ጅጉ አሳሳቢ ነው፡፡ ባንድ በኩል “ሕዝብ ለአምስት<br />

ዓመት መርጦ ኮንትራት ፈርሞ አገር እንዳስተዳድር<br />

ሰጥቶኛል” የሚለው ኢሕአዴግ በሌላ በኩል ደግሞ<br />

ከሥልጣኑና ከውክልናው ውጭ ለ99 ዓመት ለው<br />

ጭ ዜጎች መሬት የመሸጡ ጉዳይ አጠያያቂ ነው፡፡ ዛ<br />

ሬ ለኢሕአዴግ መንግሥት መሬት ከእንቁ የበለጠ ሸ<br />

ቀጥ ሆኗል፡፡ ዜጎች ከቀያቸውና ለረጅም ጊዜ ከኖሩ<br />

በት ሠፈር እየተፈናቀሉ መሬት በሊዝ እየተቸበቸበ<br />

ነው፡፡ አራት ኪሎንና ልደታን የሚመለከት ዜጋ ም<br />

ን ስሜት እንደሚፈጠርበት መገመቱ ከባድ አይሆን<br />

ም፡፡ የዜግነት ትልቁና ዋና መለኪያው ያፈሩ፣ የቀየ<br />

ው ያገሩ፣ እኩል ተጠቃሚና የመብት ባለቤት ሲሆን<br />

ነው፡፡ ዜጎችን ከመኗሪያቸው እያፈናቀሉ የውጭ ዜ<br />

ጎችን በኢንቬስተር ስም ለ99 ዓመት ማስፈር ግን ለ<br />

ሕሊና የሚከብድ ጉዳይ ነው፡፡<br />

<strong>ወደ</strong>ፊት የሕዝብ ቁጥር እየጨመረ ሲሄድና የተማረ<br />

የሰው ኃይል እየተበራከተ ሲመጣ እጣ ፈንታው ም<br />

ን ሊሆን ነው? በገዛ ሀገሩ ለነዚህ የባዕዳን ኢንቬስተ<br />

ሮች ተቀጣሪ አገልጋይ ሊሆን ነው? ይህም ቢሆን እ<br />

ነሱ ፈቅደው የሚቀጥሩት ከሆነ ነው፡፡<br />

ክቡር ጠ/ሚንስትር<br />

በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን መንግሥት የዚችን አ<br />

ገር ዕድገት ለማፋጠን የጊዜው ንቃተ ሕሊና በሚ<br />

ፈቅደው መጠን ቤት ሠርቶ ማከራየት፣ በንግዱ ክ<br />

ፍለ ኢኮኖሚ እንዳቅምና እንደ ገቢው መጠን ነግ<br />

ዶ ማትረፍ ተገቢ ስለነበር ዜጎች የተነቃቁበት ዘመ<br />

ን ነበር ማለት ይቻላል፡፡ ከዜጎች ጎን ለጎንም ዘመና<br />

ዊውን የንግድ ሥርዓት ያስተዋወቀ የውጭ ዜጎች ነ<br />

በሩ፡፡ እነሱም፡-<br />

ዐረቦች፣ ግሪኮች፣ አርመኖች፣ ሕንዶች፣ ባንያኖች ነበ<br />

ሩ፡፡ ክቡር አቶ መኮንን ሀብተወልድ የአገሪቱ ኢኮኖ<br />

ሚ በተለይም የንግዱ ዘርፍ ከውጭ ሰዎች ጫናና ተ<br />

ጠቃሚነት ተላቆ ሙሉ በሙሉ ባገር ሰዎች እጅ መ<br />

ያዝ አለበት በሚል ቅን ሐስተሳሰብ ተነሣስተው ለን<br />

ግዱ ክፍለ ኢኮኖሚ ቅርበት ያላቸውን የሕብረተሰ<br />

ብ ክፍሎች ማለትም ነገደ ጉራጌዎችን በሀገር ፍቅር<br />

ቲያትር አዳራሽ ሰብሰባው ሰፋ ያለ ስሜትን የሚቀሰ<br />

ቅስ ንግግር ካደረጉ በኋላ የገንዘብ አሰባሰብ ዘዴ በ<br />

መቀየስ ያኑ እለት ኮሚቴ አቋቁመው የገንዘብ አቅ<br />

ም የሌላቸውን ለማገዝ ሲባል እቁብ፣ እድር የመሳሰ<br />

ሉትን በመመሥረት አቅማቸውን ማጎልበታቸውን የ<br />

ዚህ ጽሁፍ አዘጋጅ ያይን ምስክር ነበር፡፡ በርግጥም<br />

እስከ አብዮቱ ፍንዳታ ድረስ የተረጋጋ ማኀበራዊ ሕ<br />

ይወት ነበር፡፡<br />

ክቡር ጠ/ሚንስትር<br />

የታሪክ አጋጣሚ ሆኖ የርስዎ ሲኔሮች ቢሆኑም ያን<br />

ድ ዘመን ወጣቶች በመሆናችሁ ግንዛቤው እንዳለዎ<br />

እረዳለሁ፡፡ በመሆኑም ጥላሁን ግዛው፣ ዋለልኝ መኮ<br />

ንን፣ ማርታ መብራቱ፣ እና የሌሎቹም ሕይወት የተ<br />

ቀጠፈው “መሬት ላራሹ !” እያሉ በመጮህ መሬት የ<br />

ሌለው ዜጋ የሚያደርሰው መሬት እንዲኖረው፣ ከተ<br />

ሜው እንዳቅሙ የሚኖርበት የጎጆ መቀለሻ ቁራጭ<br />

መሬት እንዲያገኝ ነበር፡፡ ከዚህ ባለፈም ዘውዳዊው<br />

ፈላጭ ቆራጭ ሥርዓት አክትሞ በእኩልነት የሚኖር<br />

በትን ሥርዓት በማምጣት እንጂ ድሆች ቤት ንብረ<br />

ታቸው እየፈረሰ ከሚኖሩበት ቀየ እየተፈናቀሉ ለው<br />

ጭ ኢንቬስረሮች ለ99 ዓመት የሚቸበችብ ሥርዓት<br />

ና መንግሥት እንዲመጣ አልነበረም፡፡ ይህ ድርጊት<br />

ም መንግሥተዎንና ሥርዓተዎን በከፋ መልኩ <strong>ወደ</strong><br />

ፊት ሲያስወቅስ የሚኖር ነው፡፡<br />

የከተማ ቦታ አዋጅ ቁጥር 47/67 ንዑስ አንቀጽ 3 ይ<br />

ህ አዋጅ ከፀናበት እለት ጀምሮ የከተማ ቦታና ትርፍ<br />

ቤት የመንግሥት ሆኗል ይላል፡፡ ንዑስ ቁጥር 2/ ማ<br />

ንኛውም ቤተሰብ ግለሰብ ወይንም ድርጅት የከተማ<br />

ቦታን በግል በባለቤትነት መያዝ አይችልም፡፡ በዚህ<br />

አዋጅ አንቀጽ 8/ የከተማ ቦታ የያዘን ቤተሰብ፣ ግለ<br />

ሰብ ወይንም ድርጅት ለአገር ጥቅም አስፈላጊ ነው በ<br />

ተባለ ጊዜ መንግሥት አስፈላጊውን ካሣ ሰጥቶ (ት<br />

ክ) ይወስዳል እንጂ ቦታውን አሳልፎ እንደፈለገ ለባ<br />

እዳን ኢንቬስተሮች ይሸጣል አይልም ፡፡ እንዲሁም<br />

ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊት ሬፐፕሊክ (ኢፌዲሪ) ሕ<br />

ገ መንግሥት አንቀጽ 40 ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜ<br />

ጋ የግል ንብረት ባለቤት እንደሚኖረው ይገልፃል፡፡<br />

በዚህ አንቀፅ ቁጥር 3 የገጠርም ሆነ የከተማ ቦታ፣ የ<br />

ተፈጥሮ ሀብት ባለቤት መንግስትና ሕዝብ ብቻ ናቸ<br />

ው ይልና መሬት የማይሸጥ፣ የማይለወጥ የኢትዮጵ<br />

ያ ብሔር ብሔረሰቦች የጋራ ንብረት ነው ይላል፡፡ ይ<br />

ህንን መብት መሠረት አድርገው ይመስላል የጋምቤ<br />

ላ፣ የቤኒሻንጉል ዜጎች መሬታችን ለሕንዶች፣ ላረቦ<br />

ች፣ ለቻይናውያን አይሸጥብንም እያሉ ቅሬታቸውን<br />

በተለያዩ መንገዶች እየገለፁ ያሉት፡፡<br />

ክቡር ጠ/ሚንስትር መለስ<br />

አገርን ማልማትና ማበልጸግ እንዲሁም የታሪክ ባ<br />

ለቤት መሆን የሚቻለው ዜጎችን ከቀያቸው እያፈ<br />

ናቀሉና እያንበሳቆሉ፣ መሬትን ለውጭ ባለሀብቶች<br />

ለ99 ዓመት እየሸጡ አይደለም፡፡ ሕዝብን የአገሩ፣ የ<br />

መብቱ ባለቤት አድርጎ፣ ከሕዝብ ሣይርቁ ቀረብ ብ<br />

ሎ በመመካከርና ለእድሜ ባለጸጎች ዋጋ እየሰጡ በ<br />

መወያየት ነው፡፡ ሕዝብን አርቆ ወይንም ከሕዝብ በ<br />

ስተጀርባ አሸምቆ ለውጭ ቱጃሮች ስም የሆነውን መ<br />

ሬት በመሸጥ በምንም መመዘኛ አገርን ማልማት አይ<br />

ቻልም፡፡ ቢያንስ የድህነትን ጎዳና ይዘን እያሸቆለቆል<br />

ን ያለንበትን ሁኔታ ሊያጤኑት በተገባዎት ነበር፡፡ የ<br />

ዓባይን ድልድይና የዓባይን ግድብ እኛው በኛ እንወ<br />

ጣዋለን እየተባለ እንደሚነገረው ለም መሬታችንስ እ<br />

ዘመኑ ሞላ ተወልዶ ያደገው ከዚሁ አዲስ አበባ ሲሆን<br />

ባለትዳርና ያንዲት ሴት ልጅ አባት ነው፡፡ ልጁ ጎበዝ ተማሪ<br />

ስለሆነች በዚህ ዓመት ዩኒቬርስቲ እንደምትገባ በቅርብ<br />

የሚያውቋት ይናገራሉ፡፡ ዘመኑ ሞላ ነባር የሰላማዊ<br />

ትግል ታጋይ ሲሆን የኢዴፓ ነባር አባል በመሆኑ በ92<br />

ዓ.ም በተደረገው ሁለተኛው አገራዊ ምርጫ አ.አ ክልል<br />

ተወዳድሮ ነበር፡፡ ቆይቶ ደግሞ ኢዴፓ የሚሄድበት<br />

መንገድ ስላላማረውና ስላልጣመው ከዚያ ወጥቶ<br />

ከመሰል ጓደኞቹ ጋር በመሆን መኢዴፓን ከመሠረቱት<br />

ውስጥ አንዱ በመሆን በ97 ዓ.ም በተደረገው 3ኛው<br />

አገራዊ ምርጫ መኢዴፓን ወክሎ ለተወካዮች ም/ቤት<br />

ተወዳድሯል፡፡<br />

ዘመኑ ሞላ በቁጥጥር ሥር እስከዋለበት ድረስ የፓርቲው<br />

(የመኢዴፓ) ዋና ጸሐፊ ነበር፡፡ እንዴት በቁጥጥር ሥር<br />

እንዳዋሉት ድራማውን የትግል ጓዶች እንደሚከተለው<br />

ይገልፁታል፡-<br />

“የያዙት ከፓርቲው ጽ/ቤት በሥራ ላይ እንዳለ ነው፡<br />

፡ ከመያዙ በፊት አንዲት ወጣት እየደጋገመች ስልክ<br />

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

ኛው በኛ እንዳናለማው ምንድን ነው ችግሩ? ምን ዓ<br />

ይነት ክፋት ነው የተጠናወተን? ዜጎችን እየነቀልን የ<br />

ባእዳንን ኢንቬስተሮች የምንተክልበት ምክንያቱ ም<br />

ንድን ነው? ለምን ነገንና ከነገ ወዲያን አናስብም? የ<br />

ቀጣይ ትውልድ እጣ ፈንታ ምን ሊሆን ነው? ቢያ<br />

ንስ እየተራበ የሚኖርባት አገር ማሣጣት ታሪክ ይቅ<br />

ር የማይለው ጥፋት ነው እየተሠራ ያለው፡፡ ወጣቱ<br />

አገር አጥቶ አርፎ ይቀመጣል? አገሩ የባእዳን ቱጃሮ<br />

ች እየበለጸጉባት እያየ ትእግሥት ይኖረዋል፡፡ ትንሽ<br />

ችግር እናስወግዳለን ሲባል የከፋ ችግር እያጠመድን<br />

መሆናችንን ልብ ሊሉት ይገባል፡፡<br />

ክቡር ጠ/ሚንስትር<br />

ከላይ የዘረዘርኩለዎትን ሳስታውስ ባንድ ወቅት እስ<br />

ዎ የተናገሩት ትዝ አለኝ፡፡ “ከእንግዲህ አዲስ አበባ የ<br />

ሚኖሩት ገንዘብ ያላቸው ብቻ ናቸው፡፡ ገንዘብ የሌ<br />

ላቸው <strong>ወደ</strong> መጡበት ተመልሰው ይሄዳሉ” ነበር ያ<br />

ሉት፡፡ ለመመለስምኮ የኔ የሚሉት ይዘት ሲኖራቸው<br />

ነው፡፡ <strong>ወደ</strong> አዲስ አበባ የመጡትኮ ይዞታ አጥተው<br />

ፈልሰው ነው፡፡ በመሆኑም አዲስ አበባ ከገጠር ፈል<br />

ሰው በመጡ ዜጎች ተጨናነቀች እንጂ እስዎ እንደተ<br />

መኙት <strong>ወደ</strong> መጡበት አልተመለሱም፡፡ ምክንያቱም<br />

የኔ የሚሉት ምንም ነገር የላቸውምና፡፡<br />

ክቡር ጠ/ሚንስትር<br />

በመጨረሻም እንደ ዜግነቴና እንደ የዕድሜ ባለጸጋነ<br />

ቴ ምክሬን ቢቀበሉኝም ባይቀበሉኝም አንድ ነገር ማ<br />

ለት እወዳለሁ፡፡ ከሕዝብ ጋር ተመካክሮ የሠሩት ሥ<br />

ራ አመርቂ ውጤትን ያስገኛል፡፡ ከበሬታንና ፍቅርን<br />

ም ያጎናጽፋል፡፡ ለዜጎች መሠረታዊ ለውጥም መድ<br />

ህን ይሆናል፡፡ ከሕዝብ ርቆ፣ ከሕዝብ ተደብቆ፣ ከ<br />

ሕዝብ ጀርባ ተሁኖ፣ ሕዝብን ንቆ የሚሠራ ሥራ ግ<br />

ን መካን ነው፡፡ አድሮ ፈራሽ ነው፡፡ ሕዝብ አያውቀ<br />

ውም፤ ስላላወቀውም የኔነት ስሜት አይኖረውም፡፡<br />

ስለዚህ ይህ መሬት ለኢንቬስተሮች እየተባለ የሚሸ<br />

ጠው መቆም አለበት፡፡ ድህነታችንን ማጥፋት የም<br />

ንችለው በራሳችን ኃይል መንቀሳቀስ ስንችል ብቻ ነ<br />

ው፡፡ አለበለዚያ የምንሠራቸው ሥራዎች ሁሉ የእን<br />

ኳይ ካብ ሆነው እንደሚፈርሱ ቅንጣት አይጠራጠ<br />

ሩ፡፡ በዘመንዎ ክፉ ነገር እንዳይፈፀም ደግመው ደ<br />

ግመው ያስቡበት፡፡ ባሁኑ ሰዓት ከአጎራባች አገራት<br />

መሪዎች ትምህርት ሊወስዱ ይገባዎታል፡፡ የሚመ<br />

ጣውን ጦስ በጦር ኃይል እመክተዋለሁ የሚሉ ከሆ<br />

ነም ውጤቱ ጥፋት ብቻ ሳይሆን ለትውልድ በተለይ<br />

ም ለትግሬኛ ተናጋሪው ወገናችን ጠንክ ተክለው እ<br />

ንዳይሄዱ ክፉን ነገር አያስቡ፤ አይመኙ፡፡ በመጨረ<br />

ሻም በምትከተለው የዲያስፖራዎች እንጉርጉሮ እሰ<br />

ናበተዎታለሁ፡-<br />

እኔ በሰው አገር አገሬን ለሌላ<br />

ከሰው የበለጠ እንጀራ ላልበላ<br />

እኔ ስንከራተት ያገሬን ለም መሬት መጥቶ ሠፈረበ<br />

ት የውጭ ደላላ<br />

ዘመኑ ሞላ ማነው?<br />

በመደወል የአ.አ.ዩ የፖለቲካል ሣይንስ ተማሪ እንደሆነችና<br />

በተቃዋሚ ፓርቲዎች ዙሪያ ጥናታዊ ጽሑፍ በመጻፍ ላይ<br />

መሆኗን ገልፃለት ከመረጠቻቸው የተቃዋሚ ፓርቲዎች<br />

ውስጥ አንዱ መኢዴፓ በመሆኑ እንዲተባበራት<br />

ትለምነዋለች፡፡ 10 ሰዓት እንደሚመቻትም ትነግረዋለች፡<br />

፡ እሱም በቀናነት እንድትመጣ ፈቃደኛ ይሆናል፡፡<br />

በተጠቀሰው ሰዓት ትመጣለችና <strong>ወደ</strong> ቢሮም ትገባለች፡፡<br />

አምስት ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ አንድ ግለሰብ ይገባል፡<br />

፡ ይኸነየ ወጣቷ እየሳቀች ወጥታ ሄደች፡፡ ያግለሰብም<br />

በኋላ ጠይቀን እንዳረጋገጥነው የወረዳው የደህንነት ሰው<br />

መሆኑን ለማወቅ ችለናል፡፡<br />

“ይህ ግለሰብ በምን ምልክት እንደ ጠራቸው ባናውቅም<br />

ወዲያውኑ እሱን ተከትለው 15 የሚሆኑ ወታደሮች<br />

ተከታትለው በመግባት እጅ <strong>ወደ</strong> ላይ በማለት ይዘውት<br />

<strong>ወደ</strong> ቤቱ በመሄድ ቤቱን መፈተሻቸውን ሰምተናል፡፡<br />

አብረን ስላልሄድን ምን እንዳደረጉና ምን ንብረት ይዘው<br />

እንደ ሄዱ አላወቅንም” ሲሉ ገልፀውልናል፡፡


2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)<br />

UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ)<br />

ሕዝብን የሚያሸብር ሁሉ እርሱ ራሱ<br />

በማያቋርጥ ፍርሃትና ሽብር የተዋጠ ነው!<br />

ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ<br />

ሽብርተኝነት የንፁሀንን ሕይወት በጅምላ የሚያጠፋ፣<br />

አካልን የሚያጎድል፣ የሀገርን ሀብት፣ የልማት<br />

አውታሮችንና ተቋማትን የሚያወድም ኃላፊነት<br />

የጎደለው ተግባር በመሆኑ ፓርቲያችን በማያወላውል<br />

ቁርጠኝነት ያወግዘዋል፡፡ ሽብርተኝነት በሚያደርሰው<br />

ጉዳት ብቻ ሳይሆን ዓላማውም የራስን ፍላጎት በሌሎች<br />

ላይ መጫን በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው የእቢተኞችና<br />

የጉልበተኞች ድርጊት በመሆኑ አጥብቀን እንኮንነዋለን፡<br />

፡ በተመሳሳይ ሁኔታ በሽብርተኝነት ስም ሽብር የሚነዛ<br />

አካልን አጥብቀን እናወግዛለን፡፡<br />

የፓርቲያችን አቋምና እምነት ከላይ የተቀመጠው<br />

መሆኑንን የኢትዮጵያ ሕዝብ ጠንቅቆ ያውቀዋል፡፡<br />

በብዙ ሚሊዮኖች በጀት የሚንቀሳቀሰው የመንግሥት<br />

የደህንነት አካልም ቢሆን ይህን ያጣዋል ብለን አናምንም፡<br />

፡ ይሁን እንጂ በተደጋጋሚና በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ<br />

ግልጽ ስናደርገው እንደቆየነው ሁሉ የፀረ-ሽብርተኝነት<br />

አዋጁ በዜጎች ላይ ሽብር የሚፈጥር ከመሆን አልፎ<br />

በመንግሥት ላይ የሚነሳን ሕጋዊና ሠላማዊ ተቃውምን<br />

ማፈኛ ዋና መሣሪያና መገልገያ እየሆነ ነው፡፡ መስከረም<br />

3 ቀን 2ዐዐ4 ዓም በፓርቲያችን ከፍተኛ የአመራር<br />

አባል ም/ሊቀመንበርና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በሆኑት<br />

በአቶ አንዱዓለም አራጌ፣ በፓርቲያችን የብሔራዊ<br />

ምክር ቤት አባላት በአቶ ናትናኤል መኮንን እና በአቶ<br />

አሳምነው ብርሃኑ ላይ የተወሰደው የእስር እርምጃና<br />

መታሠራቸውን ተከትሎ ከመንግሥት የተሰጠው<br />

መግለጫ ይህንኑ ሀቅ የሚያረጋግጥ አንድ ተጨማሪ<br />

ማስረጃ ነው፡፡ እንዲህ አይነቱ የማን አለብኝነት<br />

እርምጃ የመጀመሪያው እንዳልሆነ ሁሉ የመጨረሻውም<br />

እንደማይሆን ከ<strong>ኢህአዴግ</strong> የ2ዐ ዓመታት የአገዛዝ<br />

ሥርዓት ባህሪ የምናውቀው ጉዳይ ነው፡፡<br />

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)<br />

የሽብር ድርጊት አራማጆች መሸሸጊያም ሆነ መደበቂያ<br />

አይደለም፤ አይሆንምም፡፡ ፓርቲው የሚያስተላልፋቸው<br />

ውሳኔዎችን ተከትለውም የሚወሰዱት እርምጃዎች<br />

ሆኑ እንቅስቃሴዎች በዴሞክራሲያዊ አካሄድ በግልጽ<br />

የሚከናወኑ ናቸው፡፡<br />

የሽብርተኞች መደበቂያ የሚለው ክስ መነሻውና ሀቁ ግን<br />

የፓርቲያችን እየተጠናከረና የሕዝብ አመኔታን እያተረፈ<br />

መምጣቱ መሆኑ ግልጽ ሊሆን ይገባል፡፡ ጳግሜ 4 ቀን<br />

2ዐዐ3 ዓም የወጣው የፍትሕ ጋዜጣ የዓመቱ ተጽዕኖ<br />

ፈጣሪ ተቋማትን ለማስመረጥ በአዘጋጀው መስፈርት<br />

መሠረት የሕዝብ አስተያየት ተሰብስቦ አንድነት ፓርቲ<br />

አንዱ ተመራጭ መሆኑ ማስረጃ ነው፡፡ ከፓርቲያችን<br />

በበጎ ተጽዕኖ ፈጣሪ ተቋምነት መመረጥ በስተጀርባ<br />

ደግሞ ተጽዕኖ ፈጣሪ አባላት በመኖራቸው ነው፡<br />

፡ አቶ አንዱዓለም አራጌ ደግሞ በሠላማዊ የፖለቲካ<br />

ትግሉ እየጎላና እየላቀ የመጣ ወጣት ፖለቲከኛ<br />

ነው፡፡ በመሆኑም የእሱ በሽብረተኝነት መፈረጅ<br />

የሚያስተላልፋቸው መልዕክቶች ብዙ ቢሆኑም አንዱና<br />

ዋነኛው ግን በተቃዋሚ ፓርቲዎች ውስጥ ከፍተኛውን<br />

አመራር እየያዙና ብቃታቸውን እያስመሰከሩ የመጡትና<br />

እየመጡ ያሉትን ወጣቶች ከትግል ሜዳው አስበርግጎ<br />

ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!<br />

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)<br />

መስከረም 5 ቀን 2ዐዐ4 ዓም , አዲስ አበባ<br />

ማሸሸት ነው፤ ሳያድግ በእንጭጩ ለማስቀረት፡፡<br />

ዛሬ መንግሥት እንደ ፋሽን የያዘው በሚመስል መልኩ<br />

ለዜጎች ሰብአዊና ዴሞክራሲያው መብቶች መከበር<br />

የሚታገሉ የሠላማዊ ትግል አርበኞችን በሽብርተኝነት<br />

መወንጀል ሆኗል፡፡ የታዋቂው ነፃ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ<br />

በሽብርተኝነት መታሠርም ከዚህ ተለይቶ አይታይም፡<br />

፡ በአለፉት ሣምንታት የታሠሩት የፖለቲካ ሰዎችና<br />

ጋዜጠኞችም ጉዳይ እንዲሁ፡፡<br />

በዚህ አጋጣሚ የ<strong>ኢህአዴግ</strong>ን መንግሥት ልንጠይቀው<br />

የምንፈልገው ጥያቄ አለ፡፡ ለመሆኑ ሽብርን ወይም<br />

የሽብርተኝነትን ድርጊትና ውጤቱን በትክክል<br />

ትረዱታላችሁ ወይ? እውነታን በሰከነ አዕምሮ<br />

የሚመለከት ተቋምም ሆነ ሰው ‹‹ከሽብር ይሰውረን›› ነው<br />

የሚለው፡፡ በአፍጋኒስታን፣ በፓኪስታን፣ በሱማሊያ፣<br />

በኢራቅ በሕንድ በቅርቡ ደግሞ በናይጄሪያ እየተፈፀሙ<br />

ያሉ አሰቃቂ የሽብር ድርጊቶችን የሚያውቅ ሁሉ ሽብርን<br />

አይመኝም፡፡ አቶ አንዱዓለም አራጌን በሽብርተኝነት<br />

መወንጀል በሽብር የሚሰቃዩ ሰብአዊ ፍጡራን ላይ<br />

መሳለቅ ይሆናል፡፡ የተለያዩ የፖለቲካ ጥያቄዎችን<br />

ከሚያነሱ በሕግ ታውቀው ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች<br />

ጋር ተቀራርቦና ተወያይቶ አገራዊ ችግሮችን መፍታት<br />

ሲገባ ሕገ-መንግሥታዊ እውቅና የተሰጣቸውን መብቶች<br />

ሁሉ በሽብርተኝነት ስምና በማንአለብኝነት መናድና<br />

ማሽመድመድ ለሠላማዊ ትግል ደንታቢስ ከመሆንም<br />

ባሻገር የገዥው ፓርቲ መንግሥትን የሥልጣን ደህንነት<br />

ለማረጋገጥ ከመስራት ያለፈ ሊሆን አይችልም፡፡<br />

ሕዝብን በፍርሃት ቆፈን ጠፍሮ አስሮ የነፃነት ትግሉን<br />

መቀልበስ እንደማይቻል ገዥው ሥርዓት ሊረዳው<br />

ይገባል፡፡ የነፃነት ትግል መንፈስነውና፡፡ አካልን ማሰር<br />

ቢቻልም መንፈስን አስሮ ማቆም ግን አይቻልም፡<br />

፡ የአምባገነኖች አፈና የትግልን መንፈስ ይበልጥ<br />

ሲያጠናክር እንጂ ሲያዳክም በታሪክ አልታየም፡፡<br />

ፓርቲያችን አንድነት ምንጊዜም ቢሆን ሽብርተኝነትን<br />

ለመከላከል በሚደረግ ሁለገብ እንቅስቃሴ ግንባር ቀደም<br />

እንደሚሆን ለሕዝባችን ቃል እንገባለን፡፡ ይህ ማለት<br />

በሽብርተኝነት ውንጀላ ፍራቻ የሕዝብን ሰብአዊና<br />

ዴሞክራሲያዊ መብቶችን ለማስጠበቅና ብሎም<br />

ሕዝብን የሥልጣኑ ባለቤት እንዲሆን የጀመርነውን<br />

ሠላማዊ እንቅስቃሴ በመጠኑ እንኳን እንገታለን ማለት<br />

አይደለም፡፡ እንዲያውም ከሌሎች አጋር ፓርቲዎች<br />

ጋር ሆነን ሠላማዊ ትግላችንን አጠናክረን የምንቀጥል<br />

መሆናችንን ደግመን ደጋግመን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡<br />

ሕዝቡም በበኩሉ ለመብቱና ለነፃነቱ መከበር<br />

በመታገል ትግሉን ሊቀለበስ <strong>ወደ</strong>ማይችልበት ደረጃ<br />

የማድረስ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪያችንን በአክብሮት<br />

እናስተላልፋለን፡፡ እውቁ የፈረንሳይ ሊቅ ቮልቴር በአንድ<br />

ወቅት እንዳለው ‹‹ፍርሀት ከወንጀል ቀጥሎ ይመጣል<br />

የወንጀል ቅጣት ነውና›› ብሏል፡፡ አንድነት ለዴሞክራሲና<br />

ለፍትሕ ፓርቲ ወንጀለኛ አይደለም፡፡ ስለዚህም ለፍርሀት<br />

ቦታ የለውም፡፡ ወንጀለኞች ይፍሩ እንጂ!፡፡<br />

13<br />

ብርሀን ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ<br />

(ብአዴፓ)<br />

Berhan <strong>for</strong> Unity and Democracy party<br />

(BUDP)<br />

ከብርሀን ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ<br />

የተሰጠ መግለጫ<br />

ባለፉት ሃያ ዓመታት <strong>ኢህአዴግ</strong> በትረ ስልጣኑን ከጨበጠ ጀምሮ በአገራችን<br />

ዕድገት፣ ሰላም እና ደህንነት ላይ እንቅፋቶች የሆኑ ድርጊቶች ናቸው በሚል<br />

ህግ ያወጣላቸው ጉዳዮች በርካታ ናቸው፡፡ ህጎች ብዙውን ጊዜ <strong>ኢህአዴግ</strong><br />

ገዥ ፓርቲ በመሆኑ እና እንደ መንግስት አስተዳዳሪ ስለሆነ ብቻ ያሻውን<br />

እና ያልተመቸውን ጉዳይ ህግ ለማድረግ የሚከለክለው ምድራዊ ኃይል<br />

በኢትዮጵያችን የለም፡፡ ዛሬ ደግሞ ሽብረተኝነት የሀገራችን ትልቅ አደጋ ነው<br />

ተብሎ ህግ ወቶለታል፡፡<br />

በመሰረቱ ሽብርተኝነት ለማንኛውም ሰብአዊ ፍጡር እጅግ ከፍተኛ የሆነ አደጋ<br />

ነው፡፡ ሽብርተኝነት በሰላም ወቶ የመግባት፣ ሳይጠበቅ በሰውና በንብረት ላይ<br />

ውድመት የሚያመጣ፣ ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ህይወትና አካ የሚቀጥፍ፣<br />

ዜጎችን በፍርሃትና በመሸማቀቅ ውስጥ የሚከት ወዘተ ተግባር ሲሆን በረቀቀ<br />

መንገድ የሚቀነባበር እና ብዙ ሃት የሚፈስበት የጭካኔ ተግባር ነው፡፡<br />

ስለዚህም ነው ይህን አረመኔያዊ ተግር አለም በአንድ ድምፅ የሚያወግዘው፡፡<br />

ፓርቲያችን ብርሃን ለአንድነትና ለዴሞክራሲ (ብአዴፓ) ይህንን ኢ-ሰብአዊ<br />

ተግባር እንኳን በኢትዮጵያችን በየትኛውም የአለም ክፍል በፈፀም የለበትም<br />

ብሎ ያምና፡፡ ድርጊቱንም አጥብቆ ያወግዛል፡፡ ይቃወማል፡፡<br />

የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎችና በተለይ ደግሞ ብርሃን ለአንድነትና<br />

ለዴሞክራሲ (ብአዴፓ) እና አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት)<br />

ህገመንግስቱን በማበርና በመንተራስ የግልና የጋራ መብቶች ሳይሸራረፉ<br />

በማክበር ህገመንግስታዊ ጉድለቶች ከህገመንግስቱ በሚመነጩ አፈፃፀሞች<br />

እንዲሻሻሉ በማድረግና የህግ የበላይነት እንዲከበር ተግተው በመስራት ላይ<br />

ያሉ ፓርቲዎች ናቸው፡፡<br />

በምንም ምክንያትና በማናቸውም ጊዜ የዜጎች ነፃነቶች እና መብቶች<br />

እንዲሁም ከፍርሃት ነፃ ሆኖ መኖርን ሃሳብን በነፃ የመግለፅ ሀረገመንግስታዊ<br />

መብት በሌሎች የበታች ህጎች ሲጣሱ ከመመልከት የበለጠ የሚያሳዝን የህግ<br />

ጥሰት ያለ አይመስለንም፡፡ በዚህ ረገድ የኢትዮጵያ ህገመንግስት የዜጎች<br />

ነፃነቶች እና መብቶች በሚደነግገው አንቀፅ ግርጌ መብቶችን የሚገድቡ<br />

ድንጋጌዎችን አስፍሯል፡፡ ያለ ሃሳብ ነፃነት፣ያለ ህሊና ነፃነት፣ የህሊና ሚዛን<br />

አይኖርም፡፡ የህሊና ሚዛኑ የተዛባ መንግስትና መንግስታዊ መዋቅር ከሙስና<br />

ያልፀዳ መልካም አስተዳደርን ያላሰፈነና ፍትህን ያላረጋገጠ ስርዓት ብሔራዊ<br />

ኢኮኖሚን ለመገንባት እና ዜጎችን በእኩልነት ለማስተዳደር አይቻለውም ፡<br />

፡ በመሆኑም ይህንን አምባገነናዊ ስርዓት በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ<br />

መታገል የዜግነትና ህገመንግስታዊ መብት ብቻ ሳይሆን የባለ አገርነት<br />

መብታችንም ነው፡፡<br />

የሰው ልጅ ከሌሎች እንሰሳት የሚለይበት ዓይነተኛ ባህሪው ማሰብና<br />

ማስተዋል መቻሉ ነው፡፡ ማንኛውም ሰብአዊ ፍጡር በተፈጥሮ ካገኛቸው<br />

ነገሮች ሰው በመሆኑ ብቻ ያገኛቸው በነጻ የማሰብ መብቱ ዋንኛው ነው፡<br />

፡ ለረዥም ዘመናት አእላፍ እየታገሉ የ<strong>ወደ</strong>ቁለት የዜግነት መብት እና ነፃነት<br />

የመከበር ጥያቄ ዛሬም በህግ ሽፋን አደጋ ውስጥ እየ<strong>ወደ</strong>ቀ ነው፡፡ በአገራችን<br />

ባለፉት ጥቂት ወራት እና ሰሞኑን እየተጠናከረ የሄደው የእስር ዘመቻ በነፃነት<br />

የመኖርን እና የማሰብን ተፈጥሮአዊ መብት የሚገፍ ድርጊት ነው፡፡<br />

የፀረ ሽብር ህጉን በመንተራስ ሽብርተኛ ናቸው የተባሉት ዜጎቻችን ስናይ<br />

በሰላማዊ ትግሉ ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ ያላቸውና ረዥም ዓመታት<br />

ይህንኑ ሰላማዊ ዕምነታቸውን ሲያራምዱ የኖሩ ሃላፊነት የሚሰማቸው<br />

የፖለቲካ ፓርቲ አመራር እንዲሁም በነጻው ፕሬስ ውስጥ ሀሳባቸውን እና<br />

አመለካከታቸውን ሲፅፉና ሲያሳውቁ የኖሩ ናቸው፡፡<br />

አቶ አንዱአለም አራጌ ሰላማዊ ታጋይ እና መጣት መሪ፤ አቶ እስክንድር<br />

ነጋ ጋዜጠኛ እና የፖለቲካ ተንታኝ እንዲሁም አቶ ናትናኤል መኮንን፣ አቶ<br />

አሳምነው ብርሃኑ፣ አቶ ዘርይሁን ገ/እግዚያብሄር፣ ጋዜጠኛ ውብሸት ታዩ፣<br />

ጋዜጠኛ ርዮት አለሙ፣ አቶ ስለሺ ሀጎስ፣ አቶ በቀለ ደርባ፣ አቶ ኦልባና<br />

ሌሊሳ፣ ወ/ሮ ሂሩት ክፍሌ፣ አርቲስት ደበበ እሸቱ፣እና ሌሎችንም በተለያየ<br />

መንገድ ስም በመስጠት ለእስር መዳረግ ከመንግስት የሚጠበቅ ተግባር ነው<br />

ብለን አናምንም፡፡ በተለይ በዚህ ፍፁም አደገኛ በሆነው የሽብር ተግባር<br />

ተሰማርተዋል ተብሎ በታሰሩ ዜጎች ላይ በአንድ በኩል የፌደራል ፖሊስ፣<br />

የብሔራዊ መረጃ እና የፀረ- ሽብር የጋራ ግብረ ኃይል ረዥም ጊዜ ሲከታተል<br />

መቆየቱን እና ለሽብር ተግባር ሲንቀሳቀሱ እንደነበር የሚገልፅ መረጃና ማስረጃ<br />

በእጁ እንደገባ እየገለፀ በሌላ በኩል ግለሰቦችን ለፍርድ የሚያቀርበው ፖሊስ<br />

የምርመራ ጊዜውን አለመጨረሱን ለፍርድ ቤት በማሳወቅ የሚገኝበት ሁኔታ<br />

ግልፅ ያልሆነና እና የሚጋጭ ትንተና በመሆኑ ጭምር የግለሰቦች ሽብርተኝነት<br />

መባል የበለጠ ተአማኝነት ያሳጣዋል፡፡<br />

በመጨረሻም መንግስት አሁን እየወሰደ ያለው ተግባር ሰላማዊ የፖለቲካ<br />

ትግሉን የበለጠ እያፋፋመው እና እያቀጣጠለው ይሄድ ይሆና እንጂ ለአፍታ<br />

እንኳ አይገታውም፡፡ “ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም” እንዲሉ እስር<br />

ይመጣል ብሎ ከሰላማዊ ትግሉ ይሸሻል የሚባል ታጋይ ስለሌለ በሰላማዊ<br />

ትግላችን እንቀጥላለን፡፡ እነዚህ በተለያዩ ስም ሽፋን ለወህኒ ለተዳረጉ ዜጎቻችን<br />

ከእስር እንዲፈቱ አስፈላጊውን ህጋዊና ሰላማዊ ትግል እናደርጋን፡፡<br />

ገዢው ፓርቲ <strong>ኢህአዴግ</strong> በኢትዮጵያችን የሚካሄዱ የልማት እንቅስቃሴዎችም<br />

ሆኑ ሰላም እና ደህንነቱ የተረጋገጠባት አገር እንድትኖር ለማድረግ እኛም<br />

ተቃዋሚዎች የፖለቲካ ስርዓቱ አካላትና ድርሻ እንዳለን ተገንዝቦ ዴሞክራት<br />

ታጋዮች ከማዋከብ ከማስፈራራት እና ከማሰር ተቆጥቦ ሁሉም ለአገሩ<br />

የበኩሉን እንዲያበረክቱ <strong>ወደ</strong> ጠረጴዛ ዙሪያና ድርድር ፊቱን እንዲያዞር<br />

አበክረን እንጠይቃለን፡፡<br />

በሰላማዊ ትግላችን ድል እናደርጋለን!<br />

ብርሃን ለአንድነት እና ለዴሞክራሲ ፓርቲ /ብአዴን/<br />

መስከረም 6 ቀን 2004 ዓ.ም<br />

አዲስ አበባ<br />

www.andinet.org.et


14<br />

www.andinet.org.et<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

ከአንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶች<br />

ማኀበር ጋዜጣዊ መግለጫ<br />

ሕወሓት /ኢሕአዴግ በፀረ-ሽብር ህግ ስም የተለያዩ ተፅዕ<br />

ኖ ፈጣሪና የፖለቲካ ኃይሎችን እንደ አሸባሪ ለመፈረጅ በ<br />

ፓርላማ በማፅደቅ ሙሉ በሙሉ በሀገሪቱ ውስጥ ፍርሃት<br />

በመፍጠር የፖለቲካ ድባቡን አጥብቦ ተቃዋሚዎችን በሐ<br />

ሰት ለመወንጀል እየተጠቀመበትና በህግ ሽፋን ቀመር ሀ<br />

ስለዚህ የአንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶ<br />

ች ማኀበር የህሊና እና የፖለቲካ እስረኞች ያለምን<br />

ም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱና አቶ መለስ ዜናዊም<br />

ተቃዋሚዎችንና ጋዜጠኞችን ማሰር ሀገሪቱ ውስጥ<br />

ለተፈጠረው ችግር መፍተሄ ስለማይሆን ቆም ብለ<br />

ው እንዲያሰቡና የተሳሳተ ፖሊሲያቸውን እንዲፈት<br />

ሹ እንጠይቃለን ሲል መግለጫው ያትታል፡፡<br />

ገሪቷን ተቆጣጥሯል፡፡ በተለይም ማንኛውም የተቃዋሚ<br />

ፖለቲካ መሪዎች፣ ጋዜጠኞችና የማህበረሰብ መሪዎች ራ<br />

ሳቸውን ከማንኛውም ሀገራዊ ጉዳይ እንዲያገሉና ገዥው<br />

ፓርቲ መላው ሀገሪቷን ያለህዝብ ፈቃድ ለመቆጣጠር በ<br />

ማሰብ ነው፡፡<br />

የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ፖለቲከኞችንና ሌ<br />

ሎች ንፁሃን ዜጎችን ማሰሩን በአስቸኳይ እንዲያቆም<br />

ሂውማን ራይትስ ዎች የተባለው ዓለም አቀፍ የሰብዓ<br />

ዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ጠየቀ፡፡<br />

ባለፈው ሳምንት ሦስት እውቅ ሰዎችን፡- አርቲስት ደ<br />

በበ እሸቱ፣ጋዜጠኛ አስክንድር ነጋ እና የተቃዋሚ ፓር<br />

ቲ አመራር አቶ አንዱዓለም አራጌ አዲስ አበባ ውስጥ<br />

ታስረዋል፡፡ ሌሎች ሦስት የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትም<br />

እንዲሁ በእስር ላይ ይገኛሉ፡፡<br />

የፀጥታ ኃይሎች እውቁ ተንታኝ ጋዜጠኛ እስክንድር ነ<br />

ጋን መስከረም 3 ቀን ከሰዓት በኋላ ልጁን ከት/ቤት ይ<br />

ዞ እየመጣ ሳለ አስረውታል፡፡ የአንድነት ፓርቲ ም/ሊ<br />

ቀመንበርና የዋነኛ ተቃዋሚዎች ጥምረት የሆነው የ<br />

መድረክ ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ አን<br />

ዱዓለም አራጌም እንዲሁ በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት አን<br />

ድነት ቢሮ አካባቢ ተይዞ ታስሯል፡፡ እውቁ አርቲስት<br />

ደበበ እሸቱ ከግንቦት 7 ተቃዋሚ ቡድን ጋር ግንኙነት<br />

አለው በሚል በመጠርጠር በእስር ላይ ይገኛል፡፡<br />

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ም/ሊ<br />

ቀመንበር፣ አቶ አንዱዓለም አራጌ፤ አቶ አሳምነው ብርሃኑ<br />

እና አቶ ናትናኤል መኮንን የፓርቲው ብሔራዊ ም/ቤት አ<br />

ባል፣ አቶ በቀለ ገርባ የመድረክ ፓርቲ ስራ አስፈፃሚና የኦ<br />

ፌዲን ም/ሊቀመንበር፣ አቶ ኦልባና ሌሊሣ የመድረክ ስራ<br />

አስፈፃሚ አባል፣ ዓለም አቀፍ እውቅና ያለው አርቲስት ደ<br />

በበ እሸቱ፣ ታዋቂው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እና ሌሎች የ<br />

መድረክ ፓርቲ አባላት በሽብር ስም አቶ መለስ ዜናዊ እር<br />

ምጃ እየወሰዱባቸው ይገኛሉ፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት<br />

በህዝቡ ላይ ተንሰራፍቶ ያለው ርሃብ፣ ቁጣና ከፍተኛ የዋ<br />

ጋ ንረት መሆኑ ይታወቃል፡፡<br />

ስለዚህ የአንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶች ማ<br />

ኀበር የህሊና እና የፖለቲካ እስረኞች ያለምንም ቅድመ ሁ<br />

ኔታ እንዲፈቱና አቶ መለስ ዜናዊም ተቃዋሚዎችንና ጋዜ<br />

ጠኞችን ማሰር ሀገሪቱ ውስጥ ለተፈጠረው ችግር መፍተ<br />

ሄ ስለማይሆን ቆም ብለው እንዲያሰቡና የተሳሳተ ፖሊ<br />

ሲያቸውን እንዲፈትሹ እንጠይቃለን ሲል መግለጫው ያ<br />

ትታል፡፡<br />

በተጨማሪም በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የሚገኙ ሁሉ<br />

ም ኢትዮጵያውያን በአንድ ላይ በመሆን በህዝባችን ላይ<br />

እየተወሰደ ያለው ኢፍትሐዊ እርምጃ በአስቸኳይ እንዲቆ<br />

ም እና የታሰሩትም እንዲፈቱ በጋራ ልንቆምና ልንታገል ይ<br />

ገባል፡፡ የዓለም አቀፍ ማኀበረሰቡ በተለይም እርዳታ ለጋ<br />

ሻ ሀገሮችም የሚሰጡት ድጋፍና በኢትዮጵያ የሚከተሉት<br />

ን ፖሊሲ እንዲፈትሹ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ሲል የ<br />

ማኀበሩ መግለጫ ጠይቋል፡፡<br />

በነካ እጃችሁ ለአዲስ አበቤም እውቅና ብትሰጡት<br />

በብሩክ ከበደ<br />

ባለፈው እሁድ ጳጉሜ 6 ቀን 2003 ዓ.ም ምሽት<br />

ከሚሊኒየም አዳራሽ በቀጥታ ከሚተላለፈው ፕሮግም<br />

ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም እንዲሉ በቴሊቪዥን<br />

መስኮት በመመልከቴ ለዛሬው ጦማሬ መነሻ ሆነኝ፡<br />

፡ ከዚህ ዘመናዊ “አይጠየፌ” አዳራሽ ይህ ስም በተለይ<br />

አሁን በደንብ የሚስማማው መሆኑን ሁላችንም በለሆሳስ<br />

እንደሚያግባባን ጥርጥር የለኝም፡፡ በዙሁ አዳራሽ<br />

የሀገሪታን ዋነኛ ቁልፍ ሰው ጠቅላይ ሜትር መለስን<br />

ጨምሮ ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስና ሌሎችም<br />

ከፍተኛ የመነግሥት የሥራ ኃላፊዎች ታድመዋል፡፡ እዚህ<br />

ላይ ጠ/ሚኒስትሩን አስቀድሜ ፕሬዚዳንቱን ያስቀጠልኩት<br />

በራሴ ህሳቤ ሳይሆን ፕሮግራሙን ስታስተዋውቅ<br />

ከነበረችው የቴሌቪዥን ጋዜጠኛ የሰማሁትን ነው፡<br />

፡ ይህ ባይሆን ኖሮ እንደ ሀገራችን ባህልና ወግ መሠረት<br />

በእድሜ የሚቀድሙትን ክቡር አቶ ግርማ ወ/ጊዮርጊስን<br />

ባስቀድሞ በደድኩ ነበር፡፡ ግን ሳይሆን ቀረና አይጠየፍ<br />

ይህን አልፈቀደም፡፡<br />

እስክንድርና አንዱዓለም የታሰሩት ፀረ-ሽብር ህጉ ላይ ቅሬታ ከ<br />

ማቅረባቸው ጋር በተያያዘ እንደሆነ ሂውማን ራይትስ ዎች ይና<br />

ገራል፡፡ አሁን ሁለቱም በሽብር ተጠርጥረውና ሌላ ቅሬታ በመን<br />

ግሥት በማቅረባቸው የክስ ጥያቄ ቀርቦባቸዋል፡፡ ጋዜጠኛ ሽብርን<br />

አስመልክቶ ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ በመስጠቱ፣ደበበም በሽብር በ<br />

መጠርጠሩ ተከሰዋል፡፡ አንዱዓለም ደግሞ ተቃዋሚ ፓርቲው መ<br />

ድረክ ባደረገው ፕሬስ ኮንፈረንስ ላይ በሽብር ስም ንፁሃን ዜጎች<br />

ላይ መንግሥት ስለመሰረተው ክስ በመቃወሙ ነበር፡፡<br />

ጠቅላይ ሚኒስትሩ (Vip) የተያዘላቸውን<br />

መቀመጫ ከመያዛቸው በፊት አይጠየፌ መሬት ላይ ላለው<br />

እጃቸውን አውለብልበው ቦታቸውን ያዙ፡፡ የእለቱ ምሽት<br />

ዝግጅትም ሕዝቡ የህዳሴውን ግድብ ለመገንባት ላደረገው<br />

ርብርብ እውቅና ለመስጠት መሆኑን የሚገልፁ ንግግሮች<br />

ተደመጡ፡፡ ከንግግሮቹ በኋላም የማስታወቂየውን፣<br />

የፊልሙነና ድራማውን ዘርፍ የተቆጣጠሩት አርቲስቶች<br />

እንደቀድሞዎቹ የአይጠየፌ አዝማሪዎች ሳይሆን እንደ<br />

ዘመነኛው አይጠየፌ አዳራሽ ዘመናውያን የድርሻቸውንና<br />

የኮታቸው ያህል ተውረገረጉ፡፡<br />

ይህ ሁሉ ሲሆን ግን የዚህ ፅሑፍ አቅራቡ<br />

“እውቅና” የሚለው ቃል ግራ ገብቶት አንዳንዴም<br />

አደናብሮት አንዳንዱ ትእይንት እያመለጠው ተቸግሮ<br />

እንደነበር ስነግራችሁ በመገረም ነው፡፡ ገርሜታው ከምንና<br />

ለምን ተነሳ ለሚለኝም፡- ኧረ ለመሆኑ ሕዝብ በሀገሩ ጉዳይ<br />

፣ማነው እውቅና የሚሰጠው ማነው የሚነፍነው ሕዝብ<br />

በአባይ ጉዳይ አንድ የሚሆንና በአንድ የሚቆም ሆኖ<br />

እያለ በሕቡዕ እንደሚንቀሳቀስ ሕዝብ እውቅና መስጠት<br />

የሚለው ቃልና ፍቺ ለምን አንደተሰነቀረ ለግዜው ግር<br />

የሂውማን ራይትስ ዎች<br />

“አሁን በእስር ላይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ባለሥልጣና<br />

ትን ስለሚቃወሟቸው ነው፡፡” ሲሉ በአፍሪካ የሂው<br />

ማን ራይትስ ዎች ም/ዳይሬክተር ሮና ፔሊጋል ተና<br />

ግረዋል፡፡ አያይዘውም የእስር ሰለባ የሆኑት ደበበ እ<br />

ሸቱ፣እስክንድር ነጋ እና አንዱዓለም አራጌ በከፍተኛ<br />

ደረጃ የኢትዮጵያ መንግሥትን በመተቸታቸው ነው<br />

ብለዋል፡፡<br />

የመንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ሽመልስ ከማል “ስድ<br />

ስቱ ሰዎች በፀረ ሽብር አዋጅ ምርመራ መሠረት ስለ<br />

ነበር ግንቦት 7 ከሚባለው አሸባሪ ቡድን ጋር ግንኙ<br />

ነት ስላላቸው ታስረዋል” ሲሉ ለሂውማን ራይትስ ዎ<br />

ች ተናግረዋል፡፡<br />

ስድስቱም ተጠርጣሪዎች በፌደራል ፖሊስ ወንጀል<br />

ምርመራ ክፍል አዲስ አበባ ማዕከላዊ እስር ቤት ይገኛ<br />

ሉ፡፡ እነኚህም በቤተሰቦቻቸውም ሆነ በዓለም አቀፍ<br />

ድርጅቶች እስከ አሁን ሊጐበኙ ባለመፈቀዱ ደህንነታ<br />

ቸው በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳለ እንኳን ለማወ<br />

ቅ አልተቻለም ሲል ሂውማን ራይትስ ዎች በመግለጫ<br />

ው አስታውቋል፡፡<br />

ደበበ፣እስክንድርና አንዱዓለም አራጌ እስ<br />

ከ አሁን ምንም አሳማኝ የወንጀል ማስረጃ ስላልተገኘ<br />

ባቸው በአስቸኳይ እንዲፈቱ፡፡ መንግሥትም የፀረ ሽ<br />

ብር ህግን በስፋት በመጠቀም ኢትዮጵያውያንን እያሸ<br />

ማቀቀ ይገኛል፡፡ የፀረ ሽብር አዋጅ በውስጡ ሰፊና አ<br />

ሻሚ የሆነ የሽብር ገለፃዎችንና ድርጊቶችን በምሳሌ “ያ<br />

ሰበና ያበረታታ” ከ10 እስከ 20 ዓመት እስራት ያስቀ<br />

ጣል ይላል፡፡ መንግሥትም ይህን አሻሚና ሰፊ ቋንቋ<br />

በመጠቀም ሠላማዊ ሰዎችን፣ጋዜጠኞችንና ተቃዋሚ<br />

ፖለቲከኞችን በሽብር ስም እየፈረጀ ይገኛል፡፡<br />

በፀረ ሽብር አዋጁ መሠረት ተጠርጣሪው ያለምንም<br />

ፍርድ እስከ 4 ወራት በእስር ላይ ይቆያል፡፡ ይህም ተ<br />

ጠርጣሪው በ48 ሰዓታት ውስጥ ፍ/ቤት ቀርቦ ክስ ይ<br />

መሰረትበታል አልያም ነፃ ተብሎ ይሰናበታል የሚለ<br />

ውን የኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥትንና ዓለም አቀፍ ህግ<br />

ጋትን ይጥሳል፡፡ ሂውማን ራይትስ ዎች (ዓለም አቀፍ<br />

የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ) ድርጅትም የፀረ ሽብር ህ<br />

ጉ ሊሻሻልና ዓለም አቅፍ ግዴታዎችን ሊከተል ይገባ<br />

ል ሲል ይጠይቃል፡፡<br />

እስክንድርና አንዱዓለም የታሰሩት ፀረ-ሽብር ህጉ ላይ<br />

ቅሬታ ከማቅረባቸው ጋር በተያያዘ እንደሆነ ሂውማን<br />

ራይትስ ዎች ይናገራል፡፡ አሁን ሁለቱም በሽብር ተጠ<br />

ርጥረውና ሌላ ቅሬታ በመንግሥት በማቅረባቸው የክ<br />

ስ ጥያቄ ቀርቦባቸዋል፡፡ ጋዜጠኛ ሽብርን አስመልክቶ<br />

ለቀረበለት ጥያቄ ምላሽ በመስጠቱ፣ደበበም በሽብር በ<br />

መጠርጠሩ ተከሰዋል፡፡ አንዱዓለም ደግሞ ተቃዋሚ<br />

ፓርቲው መድረክ ባደረገው ፕሬስ ኮንፈረንስ ላይ በ<br />

ሽብር ስም ንፁሃን ዜጎች ላይ መንግሥት ስለመሰረተ<br />

ው ክስ በመቃወሙ ነበር፡፡<br />

“መንግሥት ላይ አስተያየት መሰንዘርም ሆነ ፀረ ሽብ<br />

ር ህጉን መተቸት ወንጀል አይደለም፡፡ የኢትዮጵያ መ<br />

ንግሥት እያሳየ ያለው ማንኛውም ሰው መሠረታዊ የ<br />

ነፃነትና መብት ጥያቄዎችን መዝጋት ነው፡፡” ሲሉ ፔ<br />

ሌጋል ተናግረዋል፡፡<br />

ሦስት ሌሎች የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት፤ሁለቱ የ“አን<br />

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

በኢትዮጵያ ስላለው አስደንጋጭ እስርን<br />

በተመለከተ<br />

ከጀርመን ፓርላማ ቡድን የተሰጠ<br />

ትሂሎ ሆፕ የጀርመን ፓርላማ ቡድን<br />

በኢትዮጵያ ስላለው የሰብዓዊ መብት ሁኔታ<br />

በጥልቅ ማዘኑን ይገልፃል፡፡<br />

በኢትዮጵያ በከፍተኛ ሁኔታ የተቃዋሚ<br />

ፖለቲከኞች መሪዎችና ነፃ ጋዜጠኞች ላይ<br />

በአዲስ መልክ የእስር ዘመቻ ቀጥሏል፡፡<br />

ምክንያቱም እነኚህም ጠንካራ የተቃውሞ<br />

ድምፅ በማሰማታቸው የተወሰደ እርምጃ<br />

ነውና፡፡<br />

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በተደጋጋሚ<br />

አልፎ አልፎ የሚቃወሟቸውን በሽብር<br />

እንቅስቃሴ ስም መፈረጃቸው ይታወሳል፡<br />

፡ በመጋቢት ወር 370 ተቃዋሚዎችን<br />

አስረዋል፤ ከታሰሩት ውስጥ 217 የኦሮሞ<br />

ፌዴራሊስ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን)<br />

አባላት ናቸው፡፡ እንደ አውሮፓውያን<br />

አቆጣጠር በመስከረም ወር መጀመሪያ<br />

ላይ ከአምንስቲ ኢንተርናሽናል ወኪሎች<br />

ጋር በመወያያታቸው የታቀቃዋሚ አባላት<br />

መሪዎች አቶ በቀለ ገርባና አቶ ኦልባና ሌሊሳ<br />

ታስረዋል፡፡<br />

ረቡዕ መስከረም 14 ቀን 2011 ደግሞ የነፃው<br />

ስላአለኝ ነው፡፡ ለሕዝብስ እውቅና የሚሰጥ ሆነ የሚነፍግ<br />

ማነው? ይሔ መቸስ በዓለም ላይ ተሰምቶ የሚታወቅ<br />

ክስተት በመሆኑ ጊነስ ሪኮርድ አነፍናፊዎች ሰሞኑን<br />

አይናቸውን <strong>ወደ</strong>ዚሁ አይጠየፌ አዳራሽ ላይ ሳይጥሉ<br />

እንደማይቀር ግምቴ የበዛ ነው፡፡<br />

ገዢው ፓርቲ <strong>ኢህአዴግ</strong> ሕዝብ አምኖና ተቀብሎኝ<br />

ድምፁን ስለሰጠፀ አመሰግናለሁ፡፡ ሲል የሞቀ ምስጋና<br />

ለሕዝብ ባስተላለፈ አጭር ዓመት ሕዝብ ለሚያደርገው<br />

እንቅስቃሴ እውቅና እሰጣለሁ ብሎ መነሳቱ ግምትም<br />

ሆነ ግርታ ቢጭርብኝ ሆነ ቢጭርብን ጥፋቱ መን ላይ<br />

ይሆን? ጥፋት የማይሆነው መንግሥት ሕዝብ ላደረገለት<br />

አንቅስቃሴና ድጋፍ መንግሥት የተሰማውን ደስታ በአዲሱ<br />

ዓመት ለመግለፅ ልዩ የምስጋና ዝግጅት አዘጋጅቷል፡፡<br />

ቢለን ወግ አና ደንብ በመሆኑ እልል ብለን ብንቀበለው<br />

ነበር፡፡ የበላይ ሕዝብ መሆኑን ማወቅና ማረጋገጥ ሊቅነት<br />

ነው፡፡ ይህ ሳይሆን ቀርቶ “እውቅና ለመስጠት”የምትለው<br />

አገላለፅ ግን ራስን የመቆለል ያህል የሚያስቆጥር ነው፡፡<br />

ወይንም ሕዝበን የመናቅና የበታች አድርጎ ከዛሬ ጀምሮ<br />

አውቄሀለሁ፡፡ ባደረገው ሁለገብ እንቅስቃሴ እውቅና<br />

ጋዜጣዊ መግለጫ<br />

ጋዜጠኛ እና የቀድሞ አምንስቲ “የህሊና<br />

እስረኛ” እስክንድር ነጋ፣ የዋነኛው ተቃዋሚ<br />

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ም/<br />

ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ<br />

አንዱዓለም አራጌ ታስረዋል፡፡ አንድነት<br />

ለዴሞክራሲ ፓርቲ የብርቱካን ሚደቅሳ<br />

ፓርቲ ነው፡፡ በተጨማሪም ከምርጫ 97 ጋር<br />

በተያያዘ ባለፈው ሳምንት እውቁ አርቲስት<br />

ደበበ እሸቱ እና ሌሎችም በእስር ላይ እንዳሉ<br />

ይታወቃል፡፡<br />

ስለዚህ የጀርመን መንግስትም አሁን<br />

በኢትዮጵያ ባለስልጣናት ላይ ጠንከር<br />

ያለ እስሩን የሚያወግዝ ግልፅ መልዕክት<br />

መላክ አለበት፡፡ ይህም በአስቸኳይ የታሰሩ<br />

ተቃዋሚዎች እንዲለቀቁና በሀገሪቱ<br />

የተንሰራፋው የሰብዓዊ መብት ጥሰት በሁለቱ<br />

ሀገሮች መካከል ያለው የልማት ትብብር ላይ<br />

እንቅፋት ይፈጥራል፡፡ አለበለዚህ የሰብዓዊ<br />

መብት ጉዳይ በአፋጣኝ መልስ የማያገኝ<br />

ከሆነ የጀርመን መንግሥት ትብብሩን ማቋረጥ<br />

አለበት ሲል በመግለጫው አስታውቋል፡፡<br />

ሰጥቸዋለሁ እንደማለት ነው፡፡<br />

እንደኔ እንደኔ በዚህ በነካ እጃቸው እትብታቸው<br />

በተቀበረበት የመኖሪያ መንደራቸው በሊዝ ጦስ<br />

ለተፈናቀሉ የሚሊዮን ሚኒማቸው የማይታወቅና ሲነጋ<br />

በቆላው በማገኙ ሕንፃዎች ለተባረሩ፣ በመንገድ ስፋትና<br />

በተለያዩ ምክንያቶተ ተነሱ እየ ተባሉ መከራቸውን<br />

ለሚያዩ አዲስ አበቤዎች ምናለ እውቅና ቢሰጡና ስል<br />

ተመኘሁ፡፡<br />

ምኞቴ ዝም ብሎ ከመሬት የተነሳ አሊያም ከሰማይ<br />

የወረደ ሳይሆን በህይወት ያለው አዲስ አበቤ የከፈለውንና<br />

እየከፈለ ያለውን መስዋእትነት በሚገባ ስለማውቀው ብቻ<br />

ሣይሆን እኔም በውስጡ ስላለሁ ነው፡፡ ደግሞስ ከራስ<br />

በላይ ምስክር ማንና ከየት ይመጣል?<br />

አዲስ አበቤ በሚኖርበት መንደር መንገድ ሲሰፋ<br />

ከመንደሩ አስከሚወጣ ድረስ በአዋራ ተለውጧል፣ አዋራ<br />

ተነስንሷል፡፡ የሚገርመው ምግብ፣የሚጠጣው ውሃ ሁሉ<br />

በአሞራ መልክና ጣእሞ ተቀይሯል፡- ይህ ደግሞ ለብቻው<br />

አይደለም፡- ከነቤተሰቡም ጭምር ነው፡፡ ጓደኛው ዘመድ<br />

አዝማድ ሲመጣበት ባህላዊና ሐይማኖታዊ ሥረአቶችን<br />

ድነት” ንቁ ተሳታፊ አባላት እና የመላው ኢትዮጵያ ዴ<br />

ሞክራሲያዊ ፓርቲ ዋና ፀሐፊም በተመሳሳይ ሁኔታ<br />

መስከረም 3 ቀን 2004 ዓ.ም ተቃዋሚ በመሆናቸው<br />

ለእስር ተዳርገዋል፡፡ ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገ<br />

ኙትም የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ አመራ<br />

ር አቶ ዘሪሁን ገ/እግዚአብሔርና ቢያንስ አራት ጋዜጠ<br />

ኞች፤ሁለት ኢትዮጵያውያን እና ሁለት ስዊድናውያን<br />

ን ጭምር በፀ-ሽብር ሕግ ምክንያት ክስ ተመስርቶባቸ<br />

ዋል፡፡ ጋዜጠኞቹም ያለምንም ፍርድ ለሁለት ወራት<br />

በማዕከላዊ እስር ቤት መቆየታቸው እና እስከ አሁንም<br />

ውሳኔ አለማግኘታቸው ይታወቃል፡፡<br />

ሁለት የኦሮሞ ተቃዋሚ ፖለቲካ መሪዎች ከኦነግ ቡድ<br />

ን ጋር እንደሆኑ በመጠርጠር በሽብር ስም ነሐሴ ወር<br />

ውስጥ ታስረዋል፡፡ በአሁኑ ሰዓት ምርጫ 97ን ተከት<br />

ሎ የተከሰሱ ወይም በፀረ-ሽብር ሕግ ስም ክስ የተመሠ<br />

ረተባቸው ብዙዎች በእስር ላይ ይገኛሉ፡፡<br />

ለኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ለጋሽ ድርጅቶችም ደበበ እ<br />

ሸቱ፣እስክንድር ነጋ፣አንዱዓለም አራጌና 129 ሌሎች<br />

የተቃዋሚና የሲቪክ ማህበረሰቦች በምርጫ 97 ምክ<br />

ንያት መታሰራቸው ይታወሳል፡፡ አሜሪካ፣እንግሊዝና<br />

የአውሮፓ ሕብረትም በድጋሚ በአስቸኳይ የታሰሩ ሰ<br />

ዎች ይፈቱ ዘንድ ድምፃችሁን አሰሙ” ሲሉ የሂውማን<br />

ራይት ዎች የአፍሪካ ም/ዳይሬክተር ሮና ፔሊጋል በመ<br />

ግለጫው ጠይቀዋል፡፡<br />

ቅዳሜ መስከረም 6/2004 ለንደን<br />

<strong>ወደ</strong> 8 የዞሯል


2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)<br />

UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ)<br />

All those who terrorize people<br />

are <strong>the</strong>mselves in constant fear and terror<br />

A press statement issued by Unity <strong>for</strong> Democracy and Justice (UDJ)<br />

Unity <strong>for</strong> Democracy and Justice (UDJ) fully realizes<br />

that terrorism is an irresponsible act that destroys innocent<br />

lives, maims innocent people, destroys a country’s<br />

resources and development structures and, as such,<br />

condemns it without any equivocation. We condemn<br />

terrorism not only because it is destructive but also because<br />

it is <strong>the</strong> act of arrogant bullies that impose <strong>the</strong>ir<br />

will on o<strong>the</strong>rs. On <strong>the</strong> o<strong>the</strong>r hand, in as much as we<br />

condemn terrorism, we also condemn any regime that<br />

terrorizes its people in <strong>the</strong> name of fighting terrorism.<br />

This is our firm position and <strong>the</strong> people know it. Nor is<br />

this UDJ position hidden from EPRDF and its ubiquitous<br />

state security that operates on a budget of millions<br />

of birr.<br />

As we have been making it clear at every opportunity<br />

available, <strong>the</strong> proclamation on terrorism has become<br />

not only a mechanism of spreading terror among <strong>the</strong><br />

people but also a major weapon of suppressing any<br />

legal and peaceful opposition to <strong>the</strong> ruling regime.<br />

The arrest, on September 14, 2011, of Ato Adndualem<br />

Arage, Vice Chairman of UDJ and Head of <strong>the</strong> Public<br />

Relations Standing Committee, and of Ato Natnaiel<br />

Mekonnen and Ato Asaminew Birhanu, members of<br />

<strong>the</strong> National Council of our party, and <strong>the</strong> statement<br />

given by <strong>the</strong> government following <strong>the</strong> arrests is a clear<br />

example of this truth. Given <strong>the</strong> nature of <strong>the</strong> EPRDF<br />

rule of <strong>the</strong> last 20 years, we know that this kind of repressive<br />

measure is not <strong>the</strong> first of it kind; nor will it be<br />

<strong>the</strong> last.<br />

Unity <strong>for</strong> Democracy and Justice has never been and<br />

will never be a den <strong>for</strong> people who promote acts of<br />

terrorism. All <strong>the</strong> measures and activities of our party<br />

are based on democratically made decisions and implemented<br />

in a transparent manner. It must be made clear<br />

here that <strong>the</strong> real reason <strong>for</strong> <strong>the</strong> accusation that UDJ is a<br />

den <strong>for</strong> terrorists is <strong>the</strong> fact that our party has been gaining<br />

strength and <strong>the</strong> trust and support of <strong>the</strong> people.<br />

Fitih, <strong>the</strong> Amharic weekly newspaper, conducted, at<br />

<strong>the</strong> end of <strong>the</strong> 2003 <strong>Ethiopia</strong>n year, a survey of public<br />

opinion on <strong>the</strong> institutions that had influenced public<br />

opinion <strong>the</strong> most that year. UDJ was one of <strong>the</strong> institutions<br />

chosen. This indicates that behind <strong>the</strong> choice of<br />

our party as being one of <strong>the</strong> most influential institutions,<br />

<strong>the</strong>re are influential personalities. Ato Andualem<br />

Arage, who has been gaining strength in <strong>the</strong> peaceful<br />

political struggle, is one of those personalities. The<br />

messages that come out through <strong>the</strong> arrest of Ato Andualem<br />

are many. But <strong>the</strong> one message that comes out<br />

loud and clear is <strong>the</strong> intimidation of <strong>the</strong> young people<br />

who are coming to opposition parties, assuming positions<br />

of responsibility and proving <strong>the</strong>ir capability, and<br />

<strong>the</strong> sinister design to chase <strong>the</strong>m away from <strong>the</strong> arena<br />

of struggle. This is a clear strategy <strong>for</strong> nipping <strong>the</strong> genuine<br />

youth involvement in <strong>the</strong> bud.<br />

15<br />

These days, accusing heroes who struggle peacefully<br />

<strong>for</strong> <strong>the</strong> respect of human and democratic rights of citizens<br />

as terrorists seems to have become a fashion on<br />

<strong>the</strong> part of <strong>the</strong> government. The imprisonment of <strong>the</strong><br />

renowned free journalist, Eskindir Negga, is viewed in<br />

this light. So is <strong>the</strong> case of <strong>the</strong> politicians and journalists<br />

imprisoned a few weeks earlier.<br />

We wish to take this opportunity to ask EPRDF a question:<br />

“Do you really know what terrorism really is and<br />

what its consequences are? Any person or institution<br />

that sees reality with a sane mind prays to be saved<br />

from terrorism. Anyone who sees <strong>the</strong> brutal acts of<br />

terrorism being perpetrated in Afghanistan, Pakistan,<br />

Somalia, Iraq, India and recently in Nigeria dreads terrorism.<br />

Charging Ato Andualem with terrorism would<br />

be belittling <strong>the</strong> suffering of <strong>the</strong> people who are victimized<br />

by horrific terrorism.<br />

Instead of getting toge<strong>the</strong>r with legally established and<br />

operating political parties that raise legitimate questions<br />

and resolving national issues through dialogue,<br />

<strong>the</strong> EPRDF regime has chosen to embark on a campaign<br />

of violating constitutionally recognized rights in<br />

<strong>the</strong> name of terrorism and with <strong>the</strong> main focus on securing<br />

its power through repression.<br />

The ruling regime must know that it cannot stop <strong>the</strong><br />

<strong>for</strong>ward march of <strong>the</strong> struggle <strong>for</strong> freedom and democracy<br />

by trying to engulf <strong>the</strong> people in fear. The struggle<br />

<strong>for</strong> freedom is a spiritual tsunami. One can stop and<br />

imprison <strong>the</strong> human body but not <strong>the</strong> human spirit. The<br />

more repressive a regime becomes, <strong>the</strong> stronger and<br />

more determined <strong>the</strong> spirit becomes. This is what history<br />

proves over and over again.<br />

We wish to reiterate to our people and to everyone else<br />

that our party will always be in <strong>the</strong> <strong>for</strong>efront of any<br />

activity designed to fight terrorism. Equally, we will<br />

always be in <strong>the</strong> <strong>for</strong>efront in <strong>the</strong> struggle to protect <strong>the</strong><br />

people’s human and democratic rights and to empower<br />

<strong>the</strong> people. In fact, we wish to state once again our commitment<br />

to working toge<strong>the</strong>r with o<strong>the</strong>r partner parties<br />

and continuing our legal and peaceful struggle.<br />

We respectfully call upon <strong>the</strong> people to carry out <strong>the</strong>ir<br />

responsibility of struggling <strong>for</strong> <strong>the</strong>ir freedom and <strong>for</strong><br />

<strong>the</strong> protection and respect of <strong>the</strong>ir rights and to bring<br />

<strong>the</strong> same struggle to a point where it could not be reversed.<br />

The famous French scholar Voltaire once said<br />

that: “Fear comes after a crime, <strong>for</strong> it is a punishment<br />

<strong>for</strong> a crime.” Unity <strong>for</strong> Democracy and Justice is not<br />

a criminal and has no place <strong>for</strong> fear. Let criminals be<br />

afraid.<br />

Long live <strong>Ethiopia</strong>!<br />

Unity <strong>for</strong> Democracy and Justice (UDJ)<br />

September 16, 2011<br />

Addis Ababa<br />

www.andinet.org.et


16<br />

www.andinet.org.et<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 09 2004 ዓ.ም.<br />

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.8

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!