Neger Ethiopia Issue 2
Neger Ethiopia Issue 2
Neger Ethiopia Issue 2
You also want an ePaper? Increase the reach of your titles
YUMPU automatically turns print PDFs into web optimized ePapers that Google loves.
ነገረ-ኢትዮጵያ ቅፅ 1 ቁጥር 2 የካቲት 7 ቀን 2006 ዓ.ም. 6<br />
ውህደት ወይስ ትብብር...<br />
ይችላሉ ማለት ነው፡፡ ትብብር አቃፊ<br />
ነው፡፡ የጎሳ ፓርቲውም ሆነ ህብረ-<br />
ብሄራዊው ፓርቲ በጋራ ጉዳዮች ላይ<br />
ተባብረው ከመስራት የሚያግዳቸው<br />
ነገር ሊኖር አይችልም፡፡<br />
በዚህ ረገድ ሰማያዊ ፓርቲ ከማናቸውም<br />
ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ጋር በትብብር<br />
ለመስራት ፍላጎቱ እንደሆነ ሲገልጽ<br />
ይደመጣል፡፡ ፓርቲው እንደሚለው፣<br />
ከውህደት በፊት የሚቀድሙ የቤት<br />
ስራዎችን መስራት ተገቢ ነው፤<br />
ለዚህም ትብብር ከውህደት ይቀድማል<br />
የሚል አቋም አለው፡፡<br />
በእርግጥም አሁን ላይ የፖለቲካ<br />
ፓርቲዎች ተቀራርበው በበለጠ<br />
በትብብር በመስራት ኃይላቸውን<br />
ማጠናከር ይገባቸዋል፡፡ ይህ አሁን ላይ<br />
በትብብር የሚጀምሩት ግንኙነትም<br />
ቀስ በቀስ ወደ ውህደት ሊያመራቸው<br />
ይችላል፤ ለውህደት የሚያደርሱ<br />
ስራዎችንም በዚያው ደረጃ በደረጃ<br />
እያከናወኑ መሄድ ይቻላል፡፡ በዚህ<br />
መልኩ የሚመጣ ውህደትም ዘላቂ<br />
እንደሚሆን መገመት ይቻላል፡፡ ያም<br />
ካልሆነ ደግሞ በትብብር መስራትን<br />
በመቀጠል አቅምን አጎልብቶ ወደ<br />
መሪነት መሸጋገር ትክክለኛ አካሄድ<br />
ይሆናል፡፡<br />
ከ ገፅ 3 የዞረ<br />
ከጅጋ ቋሪት ያለው የትራንፖርት ችግር<br />
ተገልጋዮችን ለስቃይ መዳረጉ ተገለፀ<br />
ጅጋ:- በምዕራብ ጎጃም ዞን ከጅጋ ከተማ<br />
እስከ ቋሪት ያለው የትራንስፖርት<br />
አገልግሎት ችግር ህዝቡን እያሰቃየ<br />
ነው ሲሉ ተሳፋሪዎች ገለጹ፡፡<br />
አራትና አምስት እጥፍ ክፍያ<br />
እንድንከፍል እንገደዳለን ያሉት<br />
ተሳፋሪዎች ‹በህገ-ወጥነት ተመዘበርን መንግስት<br />
ስርዓት ሊያስይዝልን ይገባል› የሚል ጥያቄ ስንጠይቅ<br />
ካልፈለጋችሁ አለመሳፈር ትችላላችሁ የሚል መልስ<br />
ከመንግስት አካላት ይሰጠናል ሲሉ ቅሬታቸውን<br />
ገልጸዋል፡፡<br />
24 ሰው የመጫን አቅም ያላቸው የአረጁና የወላለቁ<br />
መኪኖች እስከ 104 ሰው ድረስ ሲጭኑ ለህዝብ<br />
ህይወት በመቆርቆር እርምጃ የሚወስድ የመንግስት<br />
አካል አለመኖሩ እጅግ አሳዛኝ ነው ያሉት ተሳፋሪዎቹ፣<br />
የዚህን ህዝብ ሰቆቃና እንግልት ለማን አቤት እንደምንል<br />
አናውቅም ብለዋል፡፡<br />
መንግስት የመደባቸው ትራፊክ ፖሊሶች እንዲሁም<br />
የመንገድና ትራንስፖርት ሠራተኞች ተሳፋሪው<br />
ምንም አይነት መብት እንደሌለው ጫና ከማሳደርና<br />
የተሳፋሪውን ሰቆቃ ከማራዘም ውጭ በምንም ዓይነት<br />
ሁኔታ ግዴታቸውን ሲወጡ አናይም ብለዋል፡፡<br />
ጥቂት የወላለቁና ከጥቅም ውጭ የሆኑ መኪኖች<br />
የተመደቡለት ይህ መስመር መንግስት የዘነጋውና<br />
አመቱን ሙሉ ተሳፋሪ ህዝብ የሚንገላታበት ቦታ ሆኗል<br />
ሲሉ ያነጋገርናቸው ተሳፋሪዎች ጨምረው ገልፀዋል፡፡<br />
ፋሽስት ገዳይ ባየር...<br />
ታውቋል! ቀጥሏል! ቀጥሏል! ቀጥሏል! ወራሪው<br />
በማንአህሎኝነት መንፈስ ተረጋግቶ ተቀምጧል!<br />
ጀግናው ተሰማ እርገጤ አሁን ከወራሪው<br />
ኃይል ሰፈር በጣም ተጠግቷል! ብዙም ሳይቆይ<br />
ተኩስ ከፈተበት! ወራሪው ኃይል የሚይዘውና<br />
የሚጨብጠውን አጥቷል! ሆኖም ለጥቂት<br />
ደቂቃዎች ተታኩሷል! ወዲያው ግን ፈርጥጧል!<br />
ከጨለንቆ ደብረ ሲና ገብቷል! የጀግናው አርበኛ<br />
ተሰማ እርገጤ ድል አድራጊነት አሁንም<br />
ተረጋገጠ! ይህ በታሪካችን የጥንታዊት ኢትዮጵያ<br />
የጀግኖች አርበኞች የትግልና ድል ቀጥታ ድምጽ<br />
ነው! ከሸዋ ጠቅላይ ግዛት ጨለንቆ ከተባለ<br />
የውጊያ ሜዳ! መስከረም 19 ቀን 1929 ዓ.ም!<br />
ይህ ለዛሬው ወር ተረኛ ትውልድ የተላለፈ<br />
የጀግኖች አርበኞች ኢትዮጵያን የማዳን ተጋድሎ<br />
ታሪክ ቀጥታ ድምጽ ነው! ከአርበኝነት ገድላችን<br />
የተወሰደ!<br />
መስከረም አልቋል፡፡ ጥቅምትም አልፏል! አሁን<br />
በህዳር ወር ውስጥ መሆናችን ይመዝገብልን!<br />
ጀግናው አርበኛ ተሰማ እርገጤ አሁን ጉደ<br />
በረት ወረዳ የፋሽስት ወራሪ ኃይል የመሸገበትን<br />
ቦታ በመስክ መረጃ ለይቷል! ወራሪው ኃይል<br />
ከመሸገበት መንደር ደረሷል! አርበኞች ምድብ<br />
የውጊያ መስመራቸውን ይዘዋል! ከጥቂት<br />
ጊዜያት በኋላ እሳት ይዘንባል! አርበኞች ወደ<br />
ምሽጉ ተጠግተዋል! በጣም ቀርበዋል! ጊዜ<br />
አላጠፉም! የቅድሚያ ተነሳሽነት ወስደዋል!<br />
ወዲያው ጦርነቱ ተጋግሎ ቀጠለ! ጀግናው አርበኛ<br />
ተሰማ እርገጤ በርካታ የፋሽስት ኢጣሊያ ወራሪ<br />
ኢትዮጵያ ለምን ...<br />
ለማጣፈጥ ሲባል አዲስ ሰበካ ተጀምሯል። እኛ<br />
የምናካሂደው ትጥቅ ትግል የማንዴላ አይነት<br />
ትጥቅ ትግል ነው የሚል ማጭበርበሪያ። ጦርነት<br />
ጦርነት ነው። ይህን አባባል የሚያስተጋባው<br />
ቡድን በአንድ በኩል ተከታዮቹ መከተላቸውን<br />
እንዲቀጥሉ ለማድረግ ሲሆን በሌላ በኩል<br />
ደግሞ ሰላማዊ ትግል ካደረሰበት ትኩሳት<br />
ለጊዜው እረፍት ለማግኘት በሰላማዊ ትግል<br />
ንድፈ አሳብ ተማሪዎች እና ደጋፋዊዎች ላይ<br />
የከፈተው የማሸማቀቅ የስነ ልቦና ጦርነት ነው።<br />
መለስ ዜናዊ በምርጫ 97 የተቃሚው አሳብ<br />
የህዝብ ድጋፍ እያገኘ መሄዱን ሲያስተውል<br />
ደጋፊዎቹን ለማረጋጋት እና ተቃዋሚውን<br />
ለማሸማቀቅ ኢንተርሃምዌይ እስከማለት ደረሶ<br />
እንደነበር አስታውሳለሁ። አምባገነኖች ብዙ<br />
ከ ገፅ 8 የዞረ<br />
ኃይል ተዋጊዎችን በጥቂት ጊዜያት ከአፈር ጋር<br />
አዋህዷቸዋል! ታላቅ ጦርነት ሆነ! ከኢትዮጵያ<br />
ጀግኖች አስራ ሁለት አርበኞች በዚሁ ጦርነት<br />
ተሰውተዋል፡፡ በጀግንነት ወደ ታሪክ ወርደዋል!<br />
ጦርነቱ ቀኑን ሙሉ ቀጥሎ ውሏል! በዚህ<br />
ጦርነት ጀግናው ተሰማ እርገጤ በትከሻው ላይ<br />
በሁለት ጥይት ተመትቶ ቆስሏል፡፡ ብዙ ደምም<br />
ፈስሶታል! ጀግናው ተሰማ እርገጤ እስከ ጦርነቱ<br />
ፍጻሜ ዘጠኝ ጊዜ መቁሰሉ ታውቋል! የጉደ በረት<br />
ጦርነት እስከ ሌሊት ድረስ ቀጥሏል! በዚሁ<br />
ጦርነት ሰባ አምስት የፋሽስት ኢጣሊያ ወራሪ<br />
ኃይል መኮንኖችና ወታደሮች ተገድለዋል!<br />
ቆራጡ አርበኛ ተሰማ እርገጤ በአምስቱ<br />
የፋሽስት ኢጣሊያ ወረራ ዓመታት የተዋጋባቸው<br />
የጦር ሜዳዎች በጣም ብዙ ናቸው! በዚህም<br />
መሰረት ጥር ወር በ1929 ዓ.ም ባደረገው ውጊያ<br />
በርካታ የወራሪው ተዋጊዎችን በሞት ቀንሷል!<br />
እንዲሁም በየካቲት ወር 1929 ዓ.ም በሞፈር<br />
ውሃ ላይ በተደረገው ጦርነት ብዙ ፋስስቶችን<br />
ገድሏል! በዚህ ብቻም አላበቃም! በመጋቢት ወር<br />
1929 ዓ.ም ገዘት በተባለ ቦታ ጦርነት አድርጎ<br />
በርካታ የወራሪው ኃይል አባላትን ደምስሷል!<br />
አሁንም በመቀጠል በሚያዚያ ወር 1929<br />
ዓ.ም በመንዝ ውስጥ ወይራ ገበያ በተባለ ቦታ<br />
የተደራጀውን የወራሪውን ኃይል ተዋጊ ድባቅ<br />
መትቷል! የጦር መሳሪያም ማርኳል! ጀግናው<br />
አርበኛ ተሰማ እርገጤ አሁንም በጽኑ የውጊያ<br />
ስነ-ልቦና ይስተዋላል! ቀጥሏል! ግንባሩን ሳያጥፍ<br />
ቀን ከሌት ይዋጋል! በዚህ ሂደት ሐምሌ 18<br />
ከ ገፅ 9 የዞረ<br />
ይላሉ። የሚሉት ሁሉ ግን ከአጭር ጊዜ<br />
መፍትሄነት ባሻገር አይረዳቸውም። ይሄም ያን<br />
አይነት የስነ ልቦና ጦርነት ነው። የአለም ህዝብ<br />
ለማንዴላ ክብር የለገሰው ጠበንጃ በማንሳቱ<br />
አይደለም። በሃውልቱም ላይ የሚጻፈው ጦረኛ<br />
መሆኑ አይደለም።<br />
ቤተሰቡም እስከ ልጅ ልጆቹ ድረስ በአደባባይ<br />
ስለማንዴላ የሚሰብኩት ሰላማዊነቱን እና<br />
በሰላማዊ መንገድ አፓርታይድን እንዳፈረሰ<br />
ነው። አፓርታይድ የፈረሰው በትጥቅ ትግል<br />
አይደለም። የደቡብ አፍሪካ የመጀመሪያው<br />
ጥቁር ፕሬዘዳንት ሊሆን የቻለው በትጥቅ<br />
ትግል አይደለም። ጥቁር እና ነጭ ደቡብ<br />
አፍሪካውያን በህብረት ያደረጉት ሰላማዊ<br />
ትግል መዘንጋት የለበትም። ታዋቂ ጥቁር እና<br />
እና 22 ቀን 1929 ዓ.ም ግንደ በረት ላይ ክልቤ<br />
በተባለ ቦታ ተዋግቶ ድል ማድረጉን የአርበኝነት<br />
ታሪኩ ያመለክታል፡፡ በመቀጠልም ሺኖ በተባለ<br />
ቦታ ተዋግቶ አኩሪ ውጤት አስመዝግቧል!<br />
ቆፍጣናው አርበኛ ተሰማ እርገጤ በመቀጠልም<br />
በሰላሌ አውራጃ ውስጥ ኩዩ ጊዮርጊስ በተባለ<br />
ቦታ ከወራሪው ኃይል ጋር ተዋግቶ ድል<br />
አስመዝግቧል! ለሁለት ቀናት በተካሄደው በዚሁ<br />
ጦርነት በርካታ የወራሪው ኃይል ተዋጊዎቹን<br />
መግደሉ ታውቋል! እንዲሁም መስከረም 12<br />
ቀን 1930 ዓ.ም ተዋግቶ ወራሪው ኃይል<br />
እንዲፈረጥጥ አድርጓል! በተመሳሳይ መልኩ<br />
መስከረም 15 ቀን 1930 ዓ.ም ተዋግቶ ድል<br />
ተቀዳጅቷል!<br />
ጅግናው አርበኛ ተሰማ እርገጤ እስከ ጦርነቱ<br />
ፍጻሜ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ውስጥ በወራሜ<br />
በላሎ ምድር በአይት በተጉለት ወረዳ አምባ<br />
ሞሻ፣ በከሴ ቆላ አቦ ጉር ህዳባይ፣ በላሎ<br />
ምድር ኪደር በምሐይና በአንጉቦላ ቀበሌዎች<br />
እየተዘዋወረ ከፍተኛ ጀብዱ ፈጽመዋል!<br />
የታወቀው ጀግና ተሰማ እርገጤ ከድል በኋላ<br />
የአምስት ዓመት የአርበኝነት ኒሻን ባለአምስት<br />
ዘንባባ ተሸልሟል! እንዲሁም የድል ኮከብ<br />
ሜዳይ አግኝቷል! በተመሳሳይ መልኩ የቅዱስ<br />
ጊዮርጊስ ሜዳይ ባለሁለት ዘንባባ ተሸልሟል፡፡<br />
ጀግናው የኢትዮጵያ ልጅ ተሰማ እርገጤ ከአባቱ<br />
ከባሻ እርገጤ ሀብተ-ገብርኤልና ከእናቱ ወይዘሮ<br />
ወለተ አረጋይ ጨድድ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት<br />
በይፋት ውስጥ ሐር አምባ በተባለ ቀበሌ በ1888<br />
ነጭ ደቡብ አፍሪካውያን አርቲስቶች የአለምን<br />
ህዝብ በአፓርታይድ ላይ ለማስተባበር<br />
ያደረጉት ቀጣይነት ያለው አለም አቀፍ<br />
ሰላማዊ ዘመቻቸው መዘንጋት የለበትም።<br />
ማንዴላን ለማስፈታት እና አፓርታይድን<br />
ለማስፈታት የአለም ህዝብ ያደረገው ሰላማዊ<br />
ትግል መዘንጋት የለበትም። በማንዴላ<br />
ሃውልት ላይ የሚጻፈው የጦር አበጋዝነቱ እና<br />
የገደለው ሰው ቁጥር ሳይሆን ማንዴላ ከእስር<br />
ቤት ከወጣ በኋላ የፈጸመው ነው።<br />
በመጨረሻ ወደ ኢትዮጵያ ልመለስ እና<br />
ጽሁፌን ልደምድም። ሰላማዊ ትግል ሰላማዊ<br />
ሰልፍ ማድረግ ብቻ አይደለም። ሰላማዊ<br />
ትግል በምርጫ መሳተፍ ብቻ አይደለም።<br />
ሰላማዊ ትግል በአደባባይ ወጥቶ መቃወም<br />
ዓ.ም ተወለደ፡፡ በልጅነቱ አማርኛ ተምሯል፡<br />
፡ ማይጨው ዘምቷል! ግዳጁን ተወጥቷል!<br />
ከማይጨው መልስ የይፋትን ህዝብ ለጦርነት<br />
አስተባብሯል! ቆፍጣናው ጀግና ተሰማ እርገጤ<br />
ሰኔ 23 ቀን 1964 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት<br />
ተለይቷል፡፡ ጀግናው ተሰማ እርገጤ በህይወት<br />
ዘመኑ ሰባት ልጆችን አፍርቷል፡፡ ጀግናው<br />
አርበኛ ተሰማ እርገጤ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይ<br />
ባህላዊ ወታደራዊ ማዕረጉ ደጃዝማች እንደነበር<br />
ታውቋል!<br />
ውድ የኢትዮጵያ ወጣት ሆይ በቀደምት<br />
የኢትዮጵያ ጀግኖች መስዋዕትነት ታፍራና<br />
ተከብራ የኖረችው ሀገራችን ተዋርዳለች! ሀገር<br />
ለመሸጥ ደላላ ኮሚሽን ተቋቁሟል! ስለዚህ<br />
ወጣቱ ትውልድ የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ<br />
ጠንቅቆ በማወቅ ህሊናዊ ሁኔታዎችን ለማሳደግ<br />
ሊነሳ ይገባል! እርግጥ ነው ሀገርን ጠብቆ<br />
በክብር ለመጪው ትውልድ ማስረከብ የዜጎች<br />
ሁሉ ግዴታ ይሆናል፡፡ በመሆኑም ኢትዮጵያን<br />
ከጠቅላላ ውድቀት ለማዳን በቁርጠኝነትና በዓላማ<br />
ጽናት በተግባር እንነሳ! ክብር ለቆራጡ አርበኛ<br />
ለደጃዝማች ተሰማ እርገጤ! ክብር በአምስቱ<br />
የፋሽስት ኢጣሊያ ወረራ ዓመታት በዱር<br />
በገደሉ ለወደቁ ጀግኖች! ክብር ዛሬም ከዕለታዊ<br />
ጥቅምና ጊዜያዊ ተድላ ርቀው ለኢትዮጵያ ነጻነት<br />
በመታገል ላይ ለሚገኙ ቆራጦች! ኢትዮጵያዊ<br />
ብሄርተኝነት ያሸንፋል!<br />
ብቻ አይደለም። ሰላማዊ ትግል እነዚህን ሁሉ<br />
ማድረግ ነው። በተጨማሪ ሰላማዊ ትግል<br />
ህዝብን የራሱ ነፃ አውጭ በማድረግ (1)<br />
በስልጣን ላይ የሚገኝን አምባገነን መንግስት<br />
አስወግዶ ህዝብን የመንግስት ስልጣን ባለቤት<br />
ማድረግን፣ (2) መፈንቅለ መንግስት ቢነሳ<br />
ትብብር መንፈግ፣ (3) እንደ ህውሃት/<br />
ኢህአዴግ ከጫካ ወይንም ከጎረቤት አገር<br />
(ኤርትራን ጨምሮ) ተነስቶ ልውረርህ የሚል<br />
ቡድን ቢመጣ ህዝባዊ መከላከል (Civil Resistance)<br />
ማድረግን ያካትታል። ሰላማዊ<br />
ትግልን በሚመለከት ግንዝቤያችን ሰፋ ያለ<br />
መሆን አለበት። የቀድሞው የመንግስት<br />
ሽግግር ባህላችን ደደብ ነው። ብልህ ሰዎች<br />
አይከተሉትም።<br />
እንዲሆን በማሰብ ፓርቲው ቀኑን መዘከር አስፈላጊ<br />
መሆኑን ያምናል ብለዋል፡፡ በዕለቱ በሁለቱም<br />
ፕሮግራሞች ላይ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ እንዲሳተፍ<br />
አቶ ብርሃኑ ጥሪ አቅርበዋል፡፡<br />
ሰማያዊ ፓርቲ በ2005 ዓ.ም ጣሊያኖች በወገኖቻችን<br />
ላይ ከፍተኛ በደል የፈጸመውን ሮዶልፍ ግራዚያኒ<br />
በትውልድ ከተማው ‹የጀግና› ሐውልት በማቆም<br />
ዕውቅና መስጠታቸውን በመቃወም ሰላማዊ የተቃውሞ<br />
ሰልፍ በአዲስ አበባ መጥራቱን ተከትሎ በቦታው የተገኙ<br />
አባላቱ ለእስር መዳረጋቸው የሚታወስ ነው፡፡<br />
በጎንደር በተካሄደው...<br />
ከ ገፅ 1 የዞረ<br />
ያስተባበሩት የአካባቢው የፓርቲው መዋቅር አካላት<br />
ደህንነቶች ለቤተሰቦቻቸው ደውለው እያስፈራሩዋቸው<br />
መሆኑን የፓርቲው የዞን ሰብሳቢ አቶ አግባው ሰጠኝ<br />
ለዝግጅት ክፍላችን ገልጸዋል፡፡<br />
ፓርቲው ጥር 25 በጎንደር ከተማ መስቀል አደባባይ<br />
በጠራው ሰልፍ፣ የኢትዮ-ሱዳን የድንበር ማካለል<br />
ሂደትን በተመለከተ መንግስት ለህዝብ ጉዳዩን ግልጽ<br />
እንዲያደርግና ሉዓላዊነትን እንዲያከብርና እንዲያስከብፈር<br />
መጠየቁ ይታወሳል፡፡