10.08.2015 Views

ሞቶ መነሳት

ሞቶ - Ethiopian Review

ሞቶ - Ethiopian Review

SHOW MORE
SHOW LESS
  • No tags were found...

You also want an ePaper? Increase the reach of your titles

YUMPU automatically turns print PDFs into web optimized ePapers that Google loves.

Aልተደነቅሁም፤ Eንደተለመደው ባትሪ በEጃቸው የያዙ ሰዎች በሩ ላይ ቆመው ወደ ውጪEንድወጣ ጠየቁኝ። መልስ ሲያጡ ግን ቀርበውኝ ደጋግፈው Aንሱኝና የሆነ ነገር በትግሪኛተነጋግረው ተመልሰው በሩን ዘግተውብኝ ተመለሱ ። በግምት ከAንድ ሰዓት ያክል ቆይታበኋላ በሩ Eንደገና ተከፈተና ወደ ውስጥ ገብተው Eግሬ ላይ ያለውን ሰንሰለት ፈቱልኝ … .ቀና ብዬ ሰውዬውን ለማየት ሞከርኩ … ዙሪያዬ በEጃቸው የያዙት ባትሪ ከሚፈጥረውብርሃን በስተቀረ ምንም ማየት Aልቻልኩም። የEግሬ ሰንሰለት በመፈታቱ Eስከ ዛሬ ስደነግጥከነበረው በላይ ደነገጥኩ ፤ ‘Eንዴ ለምን’ ? የሚል ቃል ሳላስበው ከAፌ ወጣ ፤ሳቅ ተሰማኝ… . የመገረም ሳቅ …። ለነገሩ Eኔ Eንኳ ለምን የEግሬን ሰንሰለት ትፈታላችሁ ለማለትAልነበረም። Aንድ Aንዴ ሊፈፀም Aይችልም ብለን የወሰነው ነገር ተፈፅሞ ማየት ግራስለሚያጋባ Eንጂ ። Eግሬን ከፈቱልኝ በኋላ ተነስና ውጣ Aሉኝ ። Aንደኛ Eግሬ መፈታቱሲገርመኝ ወዴት Eንደሚወስዱኝ ደግሞ ፍርሃት ለቀቀብኝ ። መቼም Eንደዚህ ሲያደርጉኝኖረው … ከAሁን በኋላ ወደ ሰው መቀላቀል ወይም መፈታት ይኖራል የሚል ነገር በውስጤከሞተ ዘመን የለውም ። ስለዚህ የዛሬዋ Eለት Eንኳ የመሞቺያዬ ናት ብዬ ደመደምኩ ።Eየተራመድኩ Aብሪያቸው ወጣሁ። በባትሪ Eየታገዝን Aንድ ደረጃ ወደላይ ወጣን። ከዚያምረዘም ያለ ኰሪደር በማለፍ Aንድ ትልቅ በር ሲከፈት ወጋገን ታየኝ ። Eንዴ!? Aሁንምተገረምኩ። ወደውጪ መውጣት ሁሉ ፈራሁ።Eምቢ ለማለት Eየዳዳኝ። Aንድ የተሳሳቱት ነገር መኖር Aለበት Eንጂ Eያልኩ Aሰብኩ ፤የEጄ ሰንሰለት ግን Eንዳለ ነው ። በሩን ሲከፍቱ Aብረውኝ ሁለት ሰዎች Aሉ። ከወደውጪው ሌሎች መሳሪያ ያነገቱ ወታደሮች ቆመዋል ። የበሩን ደፍ EንደAለፍኩኝ በሁለትAመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰውነቴን ሙሉ ለሙሉ ማየት ቻልኩኝ። በጣም ያሳዝናል።Eራቁቴን ነኝ ማለት ይቻላል።Eግሬ፣ Eጄ፣ ሰውነቴ ሁሉ Aመድ መስሏል። ውጪውን ስቃኝ በረጃጅም ዛፎች የተሽፈነAካባቢ ውስጥ ነኝ። ወዲያው ግን Aጅበውኝ ከቆሙት ወታደሮች መካከል Aንደኛው ወደAንድ Aቅጣጫ ብቻ ማየት Eንደሚፈቀድልኝ ቆጣ ብሎ ትEዛዝ ሰጠኝ። ቀጥሎም ከፊትለፊቴ ወደ ቆመ Aውቶብስ Eንድገባ ነገርኝ። ወደ ውስጥ ገብቼ የተሰጠኝ ቦታ ላይ ቁጭAልኩኝ። Aንዲት ቀጭን ትEዛዝ ወዲያው መጣች። ወደታች Aጎንብሼ ወደ መኪናው ወለልከማየት በስተቀር ቀና ብዬ ወደ ሌላ Aቅጣጫ ብመለከት ከባድ ችግር Eንደሚገጥመኝተነገረኝ። ትEዛዙን ተግባራዊ ከማድረግ ውጪ Aማራጭ Aልነበረኝም ። Eየቆየ ግን ብዙሰዎች (ወታደሮች ይመስሉኛል) Aውቶብሱን ሞሉት።በውስጤ ብዙ ነገሮች ተመላለሱ። ከዚህ ሁሉ የብቸኝነትና የEንግልት Eስር ቆይታ በኋላለምን ዛሬ በድንገት ሰው ሁሉ Eንዲያየኝ ፈቀዱ? Aልገባህ Aለኝ። ለበጐ ከሆነስ። ለምንየEጄን ሰንሰለት Aይፈቱልኝም? መላቅጡ ጠፋኝ።መኪናው ተንቀሳቅሶ መንገድ ጀምረናል። Eኔም ወለሉን Eያየሁ Aሰላስላለሁ። ረጅምመንገድ ነው። Aልፎ Aልፎ መኪናው ይቆማል። ተመልሶም ጉዞውን ይቀጥላል። ወደ ሌላEስር ቤት ሊያዛውሩኝ ይሆን? የመኪናውን ወለል Eያየሁ በጭንቀት Eብሰለሰላለሁ ።16

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!