10.08.2015 Views

ሞቶ መነሳት

ሞቶ - Ethiopian Review

ሞቶ - Ethiopian Review

SHOW MORE
SHOW LESS
  • No tags were found...

Create successful ePaper yourself

Turn your PDF publications into a flip-book with our unique Google optimized e-Paper software.

ዳሩ ግን የወያኔዎች Aካሄድ ያልጣመው ጎንደሬ Eያደር በሚያነሳቸው ጥያቄዎች ከዘመነኞቹጋር ግጭት ውስጥ Eየገባ ይመጣል ። ጓደኛዬ ሃይለኛ ነው። ለሙያውም ሆነ ለህሊናውይሞታል። Aንድን ተማሪ የAቅሙን ያክል ይመዝነዋል ። ይሄ ባለስልጣን ነው። ይሄኛውደግሞ ትግሬ ነው የሚለው ጨዋታ Eሱ ጋ ቦታ የላቸውም ። በዚህም ምክንያት የተወሰኑየዘመነኞቹ የAየር ሃይል ባለስልጣናት (ኰ/ል መዓሾ፣ ኰ/ል Aፍሬም፣ ኰ/ል ሞላ (ጀነራል)፣ሻለቃ በሪሁ፣ ሻለቃ Aመዴ) Eሱጋ ተመድበው Eየተማሩ በነበረበት ወቅት ለሙያው ብቁEንዳልሆኑ። ለተወሰኑትም ሙያው ከሚፈቅደው መመዘኛ በታች መሆናቸውንና የትምህርትደረጃቸውም ዝቅተኛ መሆኑ ለበረራው ስልጠና ብቁ Eንዳላደረጋቸው በመግለፅ የበረራስልጠናቸውን Eንዲያቋርጡ ያደርጋል።ወዲያውም በ 1994 ዓ /ም የAየር ሀይሉን ሰራዊት በAዲስ ኰንትራት የቅጥር ውልለማስፈረም ትEዛዝ ሲመጣ ከሙያው ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን በማንሳት የቅጥር ውሉንAልፈርምም ብሎ ይመልሳል። ከሁሉም በላይ ግን Aማራ መሆኑ የሚያደረገው Eንቅስቃሴሁሉ ያልተመቸው ወያኔ በEልህ ከመስሪያ ቤቱ ለማባረር ድራማውን ይጀምራል ።በዚሁ ሰሞን Aባቱ ያርፉና ክንዴ ለለቅሶ ጎንደር ይከርማል። በዚች Aጋጣሚ ግን Eርሱበሌለበት የAየር ሀይሉ Aዛዥ ጆቤ ከደበረ ዘይት ድረስ መጥቶ ድሬደዋ ያሉትን በራሪዎችናየበረራ ተማሪዎች ሰብስቦ ጓደኛዬን ትግሬ Aይወድም በሚል ሰበብ ከAየር ሃይሉEንደተሰናበተ Eዚያው ስብሰባው ላይ ለነበረው ሰው ሁሉ ያውጃል ።Aገር Aማን ብሎ Aባቱ ለቅሶ ላይ ከርሞ ወደ ድሬዳዋ ለስራው ለመድረስ Eየተጣደፈ በርሮየመጣው ክንዴ ዳምጤ ክፉውን መርዶ ገና ግቢው ደጃፍ Eንደደረሰ ተነግሮት በመጣበትEግሩ Eንዲመለስ ከነማስጠንቀቂያ ያረዱታል። በወታደርም ታጅቦ ከAካባቢው Eንዲርቅይደረጋል። ይባረራል ። Aልቀ በቃ። መልቀቂያ የለ። መሸኚያ ወረቀት የለ። ንብረት መያዝየለ።ከዚህ በኋላ ነው Eንግዲህ የጓደኛዬን የመልቀቅያ ወረቀት ኰ/ል ተመስገን Eንዲሰጠኝ የጉሮሮAጥንት የሆንኩበት። ዘወትር ቢሮው Eመላለሳለሁ። ጓደኛዬ ወደ Aየር ሀይል ቅጥር ግቢ ዝርEንዳይል በመከልከሉ የግድ የመልቀቅያ ወረቀቱን ይፈልጋል። ኰ /ል ተመስገን ደግሞደግሜ Eንዳልጠይቀው ያስጠነቅቀኛል። የጓደኛዬን ያለ ስራ መልቀቅያ መንገላታት Eያየሁደግሞ በኰ /ል ተመስገን ማስፈራሪያ ብቻ መቅረት Aልችልም። ነጋ ጠባ ቢሮው ነኝ። በዚህነው ኰ /ል ተመስገንን በቅርብ የማውቀው ።የEድል ጉዳይ ይሆንና በAገሩ Eንደማይረባ Eቃ ያለ ብጣሽ ወረቀት የተባረረው ጓደኛዬበተሻለ ደሞዝ Eዚያው የወያኔ የቅርብ ወዳጅ በነበረ የጐረቤት Aገር በበረራ AስተማሪነትEንዲያገለግል የቀረበለትን ጥያቄ በመቀበል ወዲያውም ግን የመልቀቂያ ወረቀቱን በሂደትEንደሚያቀርብ ቃል ገብቶ በሰላም በቦሌ በኩል Aውሮፕላን ተሳፍሮ ጥሪ ወደ AቀረበለትAገር Eንጀራ ፍለጋ ልጅና ባለቤቱን ትቶ ይጓዛል። Aገሩን ለቆ ይሂድ Eንጂ የመልቀቅያወረቀቱ ለEንጀራው የግድ Aስፈላጊ በመሆኑ በየጊዜው Eየደወለ Eኔን መጠየቁንም ሆነAንዳAንድ የወያኔ ባለስልጣኖችንም መማለዱ Aልቀረም። Eንግዲህ ይሄ ይመስለኛልበEርግጠኛነት ወያኔ ጥርስ ውስጥ ያስገባኝ ያልኩት።25

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!