10.08.2015 Views

8326/henocka2001@yahoo.com 226-8326/ 612-226

medina newspaper # 1 - Ethiopian Review

medina newspaper # 1 - Ethiopian Review

SHOW MORE
SHOW LESS
  • No tags were found...

You also want an ePaper? Increase the reach of your titles

YUMPU automatically turns print PDFs into web optimized ePapers that Google loves.

Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1አዘጋጆች: ሊሊ ሞገስ፣ lilibef@yahoo.<strong>com</strong>፣ ፣ ሮቤል ሔኖክ፣Founded in December 2008Editor in chief:-robelho@yahoo.<strong>com</strong>፤ ፤ ቅድስት አባተ ፤ ( )Publisher :-:Henok A. DegfuMedina Newspaper Address:-ZeHabesha LLCe-mail:mail:-6938 Portland Ave, Richfield MN 55423ዋና አዘጋጅ:-<strong>henocka2001@yahoo</strong>.<strong>com</strong>ሔኖክ␣ዓለማየሁ␣ደገፉ␣info@zehabesha.<strong>com</strong> <strong>612</strong>-<strong>226</strong><strong>226</strong>-<strong>8326</strong>ww.zehabesha.<strong>com</strong>ከሜላት• ኮስተር ያለና ለራሱን ከሌላው ከፍ አድርጎየማያይ፤• ቀጠሮ አክባሪውን ቆንጆ• በሳምንት 2 ቀናት ራት ይዞኝ የሚወጣውን• ለሚወዳት የሚታመነውን፤• ለዛ ባለው አንደበቱ እያወራ የሚስመውን፤• በሽቶ ያልተጨማለቀውን፤ ደህና የወንድ ልጅመዓዛ ያለውን፤• በፍቅር ቃላት ስሜን እያቆላመጠ የሚጠራውንወንድ እወዳለሁ።• መንገድ ላይ እንደ ሴት መቀመጫውን እያገላበጠየሚራመደውን፤• ዓይኑ የቀላውን• ሲያወራ ምራቁን የሚረጨውን፤• የካልሲውን ንጽህና የማይጠብቅ፤• የሸሚዙ ኮሌታ የቆሸሸውን፤• እምብርቱ ድረስ ቀበቶ የሚታጠቀውን፤• ጥብቅ ያለ ልብስ ወይም ቃሪያ ጅንስየሚለብሰውን፤• ባልሆነ በሆነው ዝም ብሎ የሚገለፍውንወንድ ወንድ አድርጌ አላየውም።በዚህ አምድ በቅርብ የምናውቃቸውን ሰዎች ጠይቀንነው ይህንን ምላሽ ያቀረብነው። በቀጣይ ዕትም ግንእናንተ የምትልኩልንን እናቀርበዋለን።ከናዖድ ቤተ ሥላሴ (naodlive@gmail.naodlive@gmail.<strong>com</strong>)om)ፍቅር ዓይነቱ ምንም ይሁን ምን ዋጋው በገንዘብ ሊተመን አይችልም በሚለው እስማማለሁ፡፡ ግን ዘመኑ እያደገ፤ ሁሉን ነገርመለካት እና መመዘን በጀመርንበት ዘመን፤ ፍቅርን ወይ በቁጥር ወይ በገንዘብ መለካት የሚቻልበት መንገድ መኖር እንዳለበትአሰብኩ፡፡ ለምን ዛሬ ይህንን እንዳሰብኩ ልንገራችሁ፡፡እንደ ነገ ፍልሰታ ሊሆን እንደ ዛሬ አልጋ የያዝኩበት ጊዜ ነበር፡፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት፡፡ ጽኑ በሽታ እንደሚያደርገው ሁሉ፤ሆስፒታል በጉልኮስ መኖር፤በሰው ተደግፎ መነሳት፤ ሞት ሞት የሚሸት እንቅልፍ መተኛት የተገደድኩበት ጊዜነበር፡፡ ከእንቅልፌ ስነቃ አጠገቤ ባለው የሆስፒታል አልጋ ላይ ተኝታ ትታከም በነበረች ልጅ ፋንታ ሞትላይታከም ተኝቶ ሳይ፤ ወላጆች እና አስታማሚዎች ለእርሷ ስንቅ ይዘው ሲገቡ ሳይ ትዕይንቱ ከባድነበር፡፡ ይህ ግን ለእኔ ብቻ የተገለጠ ተዓምር አይደለም፤ ሁላችን የምንኖርበት፤ የምናየው፤ አንድ ቀንምየምንጫወተውም ድራማ ነው፡፡ይህንን ድራማ በኢትዬጵያ መጫወት እና በአሜሪካ መጫወት ግን ይለያያል ማለት አያስገርምም፡፡ቢመሳሰል ነው የሚያስገርመው እንጂ፡፡ኢትዮጵያ ሲቸግረን ኡኡታ የምናሰማው ለጎረቤት ነው፤ የአሁኑ ኡኡታችንን የሚሰማው ጎረቤት ግን 911 ይባላል፡፡ የአዲሱ ጎረቤቴእና የኢትዮጵያ ጎረቤቴ ፍቅር አገላለጽ አይገናኝም፡፡ አዲሱ ጎረቤት እንደኢትዮጵያ ከንፈር መጦ፤ እንባውን አፍሶ፤ ተንሰፍስፎሆስፒታል የሚወስድ አይደለም፤ ሽጉጥ በታጠቁ ፖሊሶች እየተመራ፤ በእኔ ፋንታ ኡኡታውን መንገድ ለመንገድ እያቀለጠ፤ እንደእቃ ጠቅልሎ፤ እንደ ስጋ አሽጎ፤ ፈጥኖ ሆስፒታል የሚያስረክብ እንጂ፡፡ የአዲሱ ጎረቤቴን ፍቅር ለየት የሚያደርገው ግን አንድነጥብ አለ፡፡ የኢትዮጵያው ጎረቤት ለፈጥኖ ደራሽነቱ እና ለደግነቱ ቢል አይልክም፡፡ የአሜሪካው ግን ከፍቅሩ የበለጠ የሚያስጨንቅቢል ይልካል፡፡ ፍቅርን በገንዘብ መለካት ካለብኝ መለካት ያለብኝ አሜሪካ ለተመሳሳይ አገልግሎት በሚያስከፍለኝ ቢል መጠንመሆን አለበት ብል ታዲያ ስህተት ነው?· እናቴ በዳማ ከሴ ለምታድነኝ በሽታ አሜሪካ የ ሺህ ብር ቢል ካስከተለ፤ የእናቴ ሙያ እና የዳማ ከሴ መድሃኒት ዋጋ ሺህ ብርመሆኑ አይደል?· መምሬ ጠበል ረጭተው፤ መስቀል አሳልመው፤ ጸሎት አድርገው የሚገላግሉችን ችግር፤ የአሜሪካ ዶክተር በሺህ ብር ዋጋከከወነው፤ የመምሬ ደሞዝ 250ሺ ዶላር መሆን የለበትምን?· ጉልበቷን ሳትቆጥር ውኃ ስል ውኃ፤ አጥሚት ስል አጥሚት የመምታቀርብልኝ ባለቤቴስ የአገልግሎት ዋጋ ለመተመን፤ የታሸገምግብ ከውሸት ፈገግታ ጋር በሚወረውሩልኝ ፈረንጅ ነርሶች የሚላክልኝን ቢል ማየት አይበቃም?· ጓደኞቼ እንደዋዛ ከፍቅር ጋር በነጻ ለሚያደርጉልኝ ነገር ሁሉ እዚህ ስንት እንደምከፍል ቢያውቁ አይታዘቡኝምን?፡፡ በዓመትአንዴ ሰበብ ፈልጌ ቢያንስ አንድ አንድ ቤንጃሚን ብልክላቸው ተመኘሁ፡፡ያም ሆነ ይህ፤ ፍቅርን በገንዘብ ለካ ብባል፤ የምለካው አሜሪካ ለተመሳሳይ አገልሎት በሚልከው ቢል ነው፡፡ለነገሩ አሜሪካ እና ቢጤዎቹ ደፋር ነጋዴዎች ናቸው፡፡ ነፍስን ጨምሮ ለእያንዳንዱ አካላችን የዋጋ ተመን አላቸው:: http://www.guardian.co.uk/lifeandstyle/2009/jul/28/sperm-egg-donors ፡፡ ጨርሼ አላነበብኩትም እንጂ ለፍቀርም ይኖራቸውይሆናል፡፡ቢኖራቸውም ግን እኔ ለምለው አይነት ፍቅር እንደማይሆን እርግጠኛ ነኝ፡፡ እኔ የምለው ፍቅር ያለው እኛ ጋ ብቻነውና፡፡አንድ ቢል የሰለቸው አበሻ ‹አለ› የተባለው ትዝ አለኝ፡፡ አባትየው የዐይን ሀኪሙ ጋር ጎራ አለ፡፡ሃኪሙም ዓይኑን በዓይኑ አስር ጊዜትኩር እያለ እያየ፤ የሚጽፈውን እየጻፈ ቆየና ደህና ነህ ብሎ አሰናበተው፡፡ .....ከጥቂት ቀናት በኋላ አበሻው ቢል ደረሰው፡፡ ቢሉላይ እንዲከፍል የተጠየቀው ‹የታከመበት› ዋጋ እና የመኪናው ዋጋ እኩል ሆኖ አገኘው፡፡ ..እና አንድ ቀን ከገዛ ልጁ ጋር ሲጫወት፤ልጅየው አባቱን ትኩር ብሎ አየው፡፡ አባትዬው በልጁ አስተያየት ተደናግጦ ‹‹ይሄ ልጅ አተኩሮ አየኝሳ! ቢል ሊልክብኝ ነውመሰለኝ!› አለ አሉ፡፡ምን ይታወቃል፤በአሜሪካ በፍቅር የማየትም ቢል ሊኖር ይችላል፡፡ከታደሰ• ስትስም ምራቅ የምታበዛዋን• የወንድ ልጅ እና የሴት ልጅ ሽቶ የማትለየዋን፤• በጥቁር ከንፈሯ ላይ ቀይ ሊፒስቲክ የምትቀባውን• ፍቅር እየሰራን ስለቤተሰቧ 10 ጊዜ የምታወራውንናእኔ ብቻ ልደመጥ የምትለውን• ያየቸው ሁሉ የሚያምራትን፤• እግረኛ ብርድ ያስመታል በሚል ብሂል አሪፍ መኪናየያዘው ላይ የምታፈጠዋን፤• ሶፋ ላይ ቁጭ ብላ ስልኳን እየጎረጎረች የስልክቻርጀር አቀብለኝ የምትለዋን፤• ፍቅር ሰጥቶ መቀበል የሚያቅታትን አልወድም።• ቤተሰቧን በልኳ፤ የእኔንም ቤተሰብ የምታከብርልኝናየምትወድልኝን፤• ምግብ የምታበስልልኝና ምን በላህ፤ ምን ጠጣህ፤ሞቀህ ወይስ በረደህ እያለች እንደ እናትየምታስብልኝን፤• ተቀጥራ ሳይሆን ራሷ ቀጥራ ማሰራት የምትፈልገውንቢዝነስ አነፍናፊዋን፤• ለሰው ልጅ ፍጹም አክብሮት ያላትን፤• ቁመቷ ብቅል አውራጅ (ረዥም) የሆነችውን፤• ዓይኗ የሚያምረውን ሴት እወዳለሁ።በዚህ አምድ በቅርብ የምናውቃቸውን ሰዎች ጠይቀንነው ይህንን ምላሽ ያቀረብነው። በቀጣይ ዕትም ግንእናንተ የምትልኩልንን እናቀርበዋለን።ወደ መዲና ጋዜጣ የት እንሂድ? ወይም የኮምዩኒቲ ካሌንደር ገጽ እንኳን በሰላምመጣችሁ። ዓላማችን ቀላልና ግልጽ ነው። አብረነው የምንኖረውን ኮምዩኒቲ ማገልገል።ጋዜጣችን ማንኛውም የመዝናኛና የመማማሪያ ዝግጅቶችን፣ የቤተ ክርስቲያን፣የትምህርት ቤት፣ የማህበረሰብ ቡድኖች እንዲሁም ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶችያላቸውን መልዕክት በነጻ እዚህ ላለው ሕዝብ ወይም ለመላው ዓለም ማድረስ ነው።ማንኛውም እንደዚህ መሰሉ ዝግጅቶች ያሏችሁ ሁሉ ይህንን መድረክ በነጻልትጠቀሙበት ስለምትችሉ በሚከተሉት ሁኔታዎች እንድናስተላልፍላችሁ የምትፈልጉትንመል ዕክት ልያደርሱን ትችላላችሁ፦በ<strong>henocka2001@yahoo</strong>.<strong>com</strong> ይመይሉበ6938 Portland Ave, Richfield MN 55423 አድራሻችን ይጻፉልን።SupervisorOpening for a shift supervisor position in our quick serve restaurant.We have an emphasis on fresh, quality food prepped and served to ourpatrons in a timely manner. We're lookingfor someone dependable, reliable, andsomeone who can effectively lead a diversegroup of employees while maintaining aproperly run restaurant with our Manager.There is room to grow and progress yourcareer in our <strong>com</strong>pany for those who exhibitgreat performance.Please forward a resume with past 5 yearsof employment experience if interested.We offer a <strong>com</strong>petitive salaryBurger King 9008 Penn Ave S Bloomington,MN 55431 952-884-3645Bookkeeper (18-19$ per hour)Classic. Comfortable. Timeless. The Normandy Kitchen Cafe and Barhas been a favored eatery in downtown Minneapolis since 1941. Weare located in The Normandy Inn & Suites. In addition to ala cartedining, The Normandy Kitchen provides all food and beverage servicewithin the Normandy Inn, including banquet service and room service.Presently we are seeking qualified candidates for the position ofBookkeeper. Applicants must have previous bookkeeping experience.Candidates with restaurant management experience are preferred.This position will be 24 hours weekly. Responsibilities include auditsof daily business, accounts payable, daily check writing,Please submit a resume by way of this posting, or apply in personMonday - Friday during the hours of 2:00 PM - 4:30PM.The Normandy Kitchen: 405 So. 8th Street Minneapolis, MN(In The Normandy Inn. South 8th Street at 4th Avenue South)Jason's Deli, Eden PrairieWe are looking for AM and PM positions to be filled by customerservice oriented people. AM positions are full time and PM are parttime. Positions consist of: Delivery Drivers, Order Takers, Line andbus/dish. if you are interested please stop in to fill out an applicationor email a resume.11995 Singletree Lane Eden Prairie, MN 55344(952) 944-7200Applebee's Servers, Cooks, Bartenders, Hosts (Eagan)We are currently looking for energetic, team orientated associates forour Eagan location. We offer <strong>com</strong>petitive wages and we're flexiblewith hours. We are looking for part time and full time associates, aswell as days, nights, but weekend availability is a definite plus. Pleaseapply online at: http://www.applebees.<strong>com</strong>/WorkWithUs.aspx or atour store, 1335 Town Centre Drive, Eagan.የአረብኛ␣ቋንቋ␣ለመማር␣ዘወትር እሁድ ኢማም ሃሰን የሙስሊሞች ማ እከል ነጻ የአረብኛ ቋንቋ ትምህርትአዘጋጅቷል። ትምህርቱ የሚሰጠው ጠዋት ከ10 ሰአት እስከ ቀትሮ 11 ሰዓት ድረስነው። ለበለጠ መረጃ በ(763) 560-2225 ይደውሉ። ወይም <strong>612</strong>0 BrooklynBlvd, Brooklyn Center, MN 55429 አድራሻችን ይምጡና ይጠይቁ።ኖቬምበር␣4␣እና␣5␣የኖቬምበር ወርን ትልቁን ቦታ የሚይዘው የሕብስት ጥሩነህየሙዚቃ ድግስ ነው። ይህ የሙዚቃ ድግስ አርብ ኖቬምበር 4እና ቅዳሜ ኖቬምበር 5 ሴንት ፖል በሚገኘው ራስ ሬስቶራንትየሙዚቃ ድግሷን ታቀርባለች።ኖቬምበር␣5␣በየወሩ የመጀመሪያው ቅዳሜ የሚቀርበው የዲጄ ሶሎ የሙዚቃምሽት በሬድ ሲ ይቀርባል። በዚህ ምሽት ላይ የፋሽን ሾውዝግጅት እንደሚኖር አዘጋጆቹ ገልጸዋል።የኖቬምበር␣አራቱም␣እሁዶች␣የ”ጥንቱ ትዝ አለኝ” የአራዶች ምሽት በቲስ ፕሌስ ከቆዩሙዚቃዎች እና ከተሾመ አሰግድ ጋር ይቀርብላችኋል። የተሾመአሰግድን ሙዚቃ ሁሉም ከነቤተሰቡ መጥቶ ሊያየው የሚገባነው።የኖቬምበር␣አራቱም␣ሃሙሶች␣በራስ ሬስቶራንት የኮሌጅ ተማሪዎች ምሽት ከሁለቱ የከተማችንዲጄዎች ዲጄ ኤቲ እና ዲጄ ቢቲ አማካኝነት ይቀርባል። በዚህየኮሌጅ ተማሪዎች ምሽት ላይ መጠጥ ሁለት ለገዙ አንድ በነጻይሰጣል ተብሏል።ለሙስሊሞች␣በሙሉበሚኒሶታ ዳዋ ኢንስቲትዩት በኖቬምበር በሳምንቱ እሁድ ለመላውእስልምና ተከታዮች ልዩ የትምህርት ፕሮግራም አዘጋጅቷል።በሚከተለው አድራሻ ይጠይቁ።Minnesota Da'wahInstitute (IslamicDa'wah Center)478 University Ave W.Saint Paul, MN 55103Telephone:651.224.6726 or651.224.6722 Email: info@mndawah.netየኢትዮጵያ␣ድምጽ␣ራድዮበአህመድ ዋሴ አዘጋጅነት በየሳምንቱ እሁድ የሚቀርበውን የኢትዮጵያድምጽ ራዲዮ በኢንተርኔትምጭምር ማድመጥ እንደሚችሉያውቁ ኖሯል?www.kfai.orgኦንላይን ላይ ማድመጥ ትችላላችሁ።እንደዚሁም ደግሞ በራዲዮለማድመጥ በሚኒያፖሊስ የምትኖሩበ90.3 እንዲሁም በሴንፖልየምትኖሩ በ106.7 የሬድዮ ሞገዶችላይ ዘወትር እሁድ ከአራት ሰዓትእስከ አምስት ሰዓት ድረስ ማድመጥትችላላችሁ።የቁንጅና␣ውድድር␣በሚኒሶታ␣ነዋሪነቷን ሚኒሶታ ያደረገችው ኢትዮጵያዊቷ ሜሮን በኩረ የቆንጆዎች መገኛየሆነችውን ሃገራችንን በመወከል ለሚስ አፍሪካ ሚኒሶታ የቁንጅና ውድድርትካፈላለች። በዚህ የቁንጅና ውድድር ላይ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ተገኝተውድጋፋቸውን ሊሰጧት ይገባል። ይህችን ቆንጆ ለመደገፍ የምትፈልጉ ኖቬምበር19 በሚከተለው አድራሻ ሊገኙ ይገባል።MISS AFRICA MINNESOTA PAGEANT 2011VENUE: Spring Lake Park High School Theater1100 81st Ave NE., Spring Lake Park, MNDATE: November 19, 2011TIME: 6pm-11pmGENERAL ADMISSION: $20␣የሚኒሶታ ቆነጃጅቶችን ለማየትየኖቬምበር 19 ቀጥሮዎን ስፕሪንግ ሌክ ፓርክ ትምህርት ቤት ያድርጉ።Wel<strong>com</strong>e to Medina’s Community Calendar. Medina’smission is simple: To contribute to the <strong>com</strong>munity inwhich we live!Medina newspaper offers free event listings forchurches, schools, <strong>com</strong>munity groups and other non-profit organizations. Do you have an event you'dlike to share with the rest of the Capital District, orthe world, for that matter? You may submit yourinformation in these ways:• email: <strong>henocka2001@yahoo</strong>.<strong>com</strong>6938 Portland Ave, Richfield MN 55423የሃገር ቤት ቁርጥ አምሮትዎን ለመወጣት ከፈለጉ በፒያሳ ማርኬት ውስጥበተለይ ሃሙስ፣ አርብ፣ ቅዳሜና እሁድ ትኩስ ሥጋ ይቀርባል። በኖቬምቨርወር ፒያሳ በአራቱም ሳምንታት የሃገር ቤቱን ጊርጊሮ ስጋ ኑ ቅመሱልኝይላል።የቁርጥ ነገር ሲነሳ ራስ ሬስቶራንት ቁርጥ ከጠጅ ጋር አዘጋጅቷል። በባለሙያየተጠመቀ ነው የተባለለት የራስ ቁርጥ በሳምንቱ በአብዛኛው ቀናት አለ።ትኩስ ሥጋ ለመቁረጥ ወደ ሬስቶራንቱ መደወል ነው።ሚኒያፖሊስ ፍራንክሊን አቬንዩ ላይ የሚገኘው ሉሲ የኢትዮጵያውያንሬስቶራንት ዘወትር ሃሙስ ክትፎ በቆጮ የሚበላበት ቀን ካደረገውሰንብቷል። የኖቬምበር አራት ሃሙሶች ማለትም በ3፣ በ10፣ በ17 እና በ24ክትፎ በቆጮ ለሚበሉ ነጻ የለስላሳ መጠጥ ያቀርባል።ጁምአ (አርብ) እንዲሁም በሌሎች ቀናቶች በመስጂድ መስገድ ለምትፈልጉ፦ኦማር ኢስላሚክ ሴንተር መስጂድአድራሻ፡ 912 East 24th Street, Minneapolis - ስልክ ቁጥር (<strong>612</strong>) 871-8275አል ሁዳ መስጂድአድራሻ፦ 2534 Central Ave. NE Minneapolis, MN 55418ስልክ ቁጥር፡ <strong>612</strong>-782-3883ቤተክርስቲያኖች␣በሚኒሶታ␣ቅዱስ ኡራኤል ቤ/ክ በሴንት ፖል ሚኒሶታ1144 Earl St, Saint Paul, MN 55106651.771.7129 ደውለው በኖቬምበር ወር ያላቸውን ፕሮግራም ይጠይቁ።ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ሴንት ፖልበአባ ዘራ ዳዊት የምትመራው ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያንበኖቬምበር ወር ያላት ሃይማኖታዊ መርሃ ግብር ምንይመስላል? አድራሻው የሚከተለው ነው፡ 678 Robert StS Saint Paul, MN 55107።ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሴንት ፖልበኖቬምበር ያላቸውን በአለ ንግስ እንዲሁም መርሐ ግብርናአቅጣጫ ለመጠየቅ በ651-771-1490 ለአባ ሃይለማርያምከሌታ ይደውሉ።ደብረ ሰላም መድሃኔዓለም ሚኒያፖሊስዘወትር ሐሙስ የትምህርት መርሃ ግብር አለ። እንደዚሁምበዚህ ኖቬምበር ወር የመድሃኔዓለም በአለ ንግሥ ይከበራል። ለበለጠ መረጃ አድራሻ4401 Minnehaha Ave. S Minneapolis, MN 55406 ወይም በስልክ(<strong>612</strong>)-721-1222 ይጠይቁ።የኢትዮጵያ␣ኢቫንጀሊካል␣ቤ/ክ␣ሴንትፖል␣770 7th St E Saint Paul, MN 55106-5026 በኖቬምበር ወር ያላቸውንፕሮግራም ለማግኘት በ(651) 772-0216 ይደውሉ።


ፍቅረኛሽን ምን ያህል ታምኚዋለሽ? ሙሉበሙሉ የምትይ ከሆነ ተሳስተሸል፡፡የትኛውም ወንድ ሙሉ አይታመንምና፡፡ይህ ደግሞ አንቺን ከፍቅረኛሽ ጋር ለማቃረን ብለንየፈለሰፍነው የፈጠራ ወሬ አይደለም፡፡ ይልቁኑምርምርና ጥናት ተደርጎበት የተገኘ እውነተኛማረጋገጫ እንጂ፡፡ ጥናቱን ያደረገችው የ‹ኮምፕሊትውመን›› መፅሄት ዘጋቢ ትሬሲ ፓርፓራ እንዳለችውየውሸታቸው መጠን እና ደረጃ ይለያይ እንጂ ሁሉም ወንዶችፍቅረኞቻቸውን ይዋሻሉ፡፡ አንተም ራስህን በእውነትመስታወት እንድትመለከተው፣ አንቺም ለጥንቃቄ ይረዳሽ ዘንድወንዶች ለሴቶች የሚዋሿቸውን አስር ውሸቶች እንደሚከተለውይዘን ቀርበናል፡፡ውሸት... እጅግ የተደጋገመ ውሸት... ብዙ ውሸት፡፡ አዎ!ከወንዶች አንደበት፡፡ ወንዶች በውሸት የተሞሉ የሀሰትጎተራዎች ናቸው፡፡ በህይወትሽ ውስጥ ምናልባት ከአንድ በላይከሆኑ ወንዶች ጋር የፍቅር ቁርኝት መስርተሽ ይሆናል፡፡ከሁሉም አንደበት የምትሰሚው ግን ያው የተደጋገሙውሸቶችን ነው፡፡ ለምንድን ነው የሚዋሸኝ? ብለሽ ተደንቀሽምይሆናል፡፡ የእዚህን መልስ ማወቅ ከፈለግሽ ቀጥሎ የሰፈረውንፅሑፍ በጥሞና ማንበብ ይጠበቅብሻል፡፡ በፅሑፉ ውስጥ መቼናለምን እንደሚዋሽም ታነቢያለሽ፡፡ አስሩን ውሸቶች ‹‹ኮምፕሊትውመን›› መፅሔት እንደሚከተለው ይዘረዝራቸዋል፡፡ 1‹‹ካንቺ ልጆች ወልጄ ማየት እፈልጋለሁ ወይም ካንቺ ልጆችይኖሩኝ ዘንድ እሻለሁ››ይህን ውሸት በሰላ አንደበቱ ሲነግርሽ በፍፁም ልብሽልትቀበይው ትችያለሽ፡፡ አይፈረድብሽም፤ ታፈቅሪዋለሽናበአንቺ ቦታ ሆነን ስናየው ልክ ነሽ፡፡ ከዚህ በኋላ ይህ አይነትንግግር በተለይ ፍቅራችሁ በቀዘቀዘበት ሰሞን የተናገረሽ ከሆነማመን የለብሽም፡፡ ወንዶች ይህን አይነት ውሸትለፍቅረኞቻቸው (ለሚስቶቻቸው) የሚናገሩት ፍቅራቸውየቀዘቀዘ በመሰላቸው ጊዜ ሴቷን በልጅ ፍቅር አስረውማስቀረት ሲፈልጉ ነው›› ይሉናል የ‹‹The Half Truth HighBreaking the illusions of the most powerful Drug inlife and business›› ደራሲ ዶክተር ኬቪን ፍሊሚንግእንደሳቸው እምነት አባባል ወንዶች ሴቶች ለልጅ ያላቸውንፍቅር ያውቃሉና ይህን ውሸታቸውን እንደ መያዣነትይጠቀሙበታል፡፡ ሴቷ ልጅ ከእኔ መውለድ ከፈለገማ በእርግጥያፈቅረኛል ብላ እንድታስብ የተዘጋጀ ወጥመድ ነው ነገሩ፡፡‹‹ይህን ውሸት መናገር ለምን አስፈለገ?›› የሚለውን ጥያቄ ዶ/ር ኬቪን ያቀርቡና መልሰው ራሳቸው መልስ ይሰጡበታል፡፡እንዲህ በማለት፡- ‹‹ወንዶች ይህን ውሸት የሚናገሩት ለቃላቸውእና ለፍቅራቸው ታማኝ የሆኑ ለማስመሰል ነው፡፡ ስለዚህማንም ሆነ ማን በተለይ ፍቅርሽ በቀዘቀዘበት ሰሞን አፍቃሪሽካንቺ ልጆች ይኖሩኝ ዘንድ እሻለሁ ቢልሽ ሙሉ በሙሉአትመኚው፡፡ የዚህ አይነቱ ውሸት በተለይ ሴቶቹ በደረሱበትጊዜ ፍቅርን ከማጠንከር ይልቅ ጨርሶ እንደሚያወድመው ነውዶ/ር ኬቪን የሚናገሩት፡፡ 2‹‹ፈፅሞ ወፍራም አይደለሽም፡፡ ምንም አይነት ልብስብትለብሺ ይስማማሻል››ይህን ውሸት የሚዋሽሽ መች መሰለሽ? ምን መልበስእንደሚገባሽ ሀሳብ እንዲሰጥሽ ስታማክሪው ነው፡፡ ውሸትለመዋሸት የተገፋፋበት ምክንያት ደግሞ አንቺን ላለማስቆጣትበማሰቡ ነው፡፡ እውነታውን እያወቅሽ ሲደልልሽ አሜን ብለሽነው የምትቀበይው? ይህን ካደረግሽ ሰውዬሽን ወደ ውሸትእየገፋፋሽው ያለሽው አንቺው ነሽና መታረም ይገባሻል ይላልዶ/ር ኬቪን፡፡ ወፍራምነትሽን እያወቅሽ አይደለሽም ሲልሽአሜን ብለሽ የምትቀበይ ከሆነ የውሸት ተባባሪ ነሽ ማለትነው፡፡ ለነገሩ ለበጎ የተዋሸ ስለሆነ በፍቅር ህይወታችሁ ላይተፅዕኖ ባያመጣም የአንቺነትሽን እውነታ የምትቀበይ ጠንካራልጅ መሆንሽን ንገሪው፡፡ ስለ ራስሽ ይህን አይነት አመለካከትካለሽ ለውሸት አይገፋፋም፡፡ 3‹‹የጠየቅሽኝን ሁሉ አደርግልሻለሁ››እንዲህ አይነት ውሸት የሚዋሽሽ በተለይ ፍቅርሽንሲጠራጠርና ጥለሽው የምትሄጂ መስሎ ሲሰማው ነው፡፡አፍቃሪሽ እጁ ላይ ምንም እንደሌለው እያወቀናእንደማያደርግልሽም ልቦናው እየነገረው የጠየቅሽኝን ሁሉአደርግልሻለሁ ቢልሽ አትመኚ፡፡ እሱም ቢሆን የሚያተርፈውነገር ቢኖር አላስፈላጊ ጭንቀትን ነው፡፡ ስለዚህ ፍቅርሽን ማዳንከፈለግሽ አንቺ ጉዳይሽ ከእሱ እንጂ ካለው ቁሳዊ ነገርእንዳልሆነ ንገሪው፡፡ 4Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1‹‹ቤተሰቦችሽን እወዳቸዋለሁ››ግንኙነታችሁ እየዳበረ ሲሄድ በተለይ አንቺ ፍቅረኛሽ(ባለቤትሽ) ስለ ቤተሰቦችሽ ያለውን አመለካከት ማወቅስለምትፈልጊ ነው ይህን ውሸት የሚነግርሽ፡፡ ያንቺን ፍላጎትአውቋል፤ አልወዳቸውም ብሎ ሊያስቀይምሽ አይፈልግም፡፡እንደማይወዳቸው እያወቀ እንኳ ‹‹እወዳቸዋለሁ›› ነውየሚልሽ፡፡ ይህን በመናገሩ አንቺን እንዳስደሰተ ያምናል፡፡ ይህንስላለሽ ግን ትክክል ነው ብለሽ ማመን አይገባሽም፡፡ ከአንደበቱየሰማሽውን በተግባር ለማረጋገጥ የራስሽ የሆነ ዘዴ ተጠቀሚናመርምሪው፡፡ እውነታው ላይ ስትደርሺ የተገላቢጦሽ ቢሆንእንኳን አትቀየሚው፡፡ ይልቅ ስለ ቤተሰቦችሽ ያለውን ግልፅአስተያየት እንዲሰጥሽ አድርጊው፡፡ ባይወዳቸው እንኳን‹‹አልወዳቸውም›› ብሎ እውነተኛ ስሜቱን ስለገለፀልሽአድንቂው፡፡ ዋሽቶ ከሚያስደስትሽ እውነተኛ ስሜቱንእንዲገልፅልሽ ገፋፊው፡፡ 5‹‹በእውነት ልዩ ነሽ››ወንዶች ይህን ውሸት የሚዋሹ በተለይ ያሁኗ ፍቅረኛቸውንከቀድሞ ፍቅረኛቸው ጋር በሚያነፃፅሩበት ጊዜ ነው፡፡ ይህንሲልሽ የቀድሞ ፍቅረኛውን እያስታወሰሽ በቅናትእንዳትንገበገቢ አስቦ መሆኑን ልብ በይ፡፡ አባባሉ ከፊልእውነታን የተመረኮዘ ቢሆንም ሙሉ ለሙሉ በአባባሉእርግጠኛ ላለመሆኑ ግን እርግጠኛ ሁኚ፡፡ ስለ ቀድሞፍቅረኛው ብቻ ሳይሆን ስለ ሌሎች ሴቶች እያነሳ መልካምጎናቸውን ሲናገር መናደድ አይገባሽም፡፡ ይህን አባባሉን በፀጋየምትቀበይ ከሆነ ወደ ውሸት ጎዳና የሚወስደው ምንምምክንያት አይኖርም፡፡ ይህን ውሸት እንደ ዋሸሽ በደረስሽበትጊዜ ለመለየት ከመቸኮል ይልቅ ችግራችሁን በግልፅ ውይይትለመፍታት ሞክሩ፡፡ 6‹‹ሁል ጊዜም ከአንቺ ጋር የምፈፅመው የፍቅር ግንኙነትበጣም አስደሳች ነው››ይህን ውሸት የሚዋሽሽ ደግሞ የፍቅር ግንኙነታችሁእየጠበቀ በመጣበት ወቅት በፈፀማችሁት የፍቅር ግንኙነትያልረካ ከሆነ ነው፡፡ በጨዋታው አላስደሰትሽኝም ቢልሽየሚደርስብሽን የስነ-ልቦና ችግር፣ የበታችነት ስሜት ያውቃል፡፡ከዚያ በኋላ ከእሱ ጋር ግንኙነት መፈፀም እንደማትፈልጊምይገምታል (በደረሰብሽ የበታችነት ስሜት) እነዚህን እውነቶችላለመጋፈጥ ሲል ለመዋሸት ይገደዳል፡፡ ይህ አይነቱ ውሸትበተለይ በአንድ ጣራ ስር መኖር ስትጀምሩ ሊያስከትለውየሚችለው ተፅዕኖ ከባድ ነው፡፡ ከአሁኑ በግልፅ ውይይትችግራችሁን ማስወገድ ይኖርባችኋል፡፡ ይህ አይነቱ እውነታበራስ ስሜት ይታወቃልና ቢዋሽሽ እንኳን ‹‹አትዋሽኝአላስደሰትኩህም›› ለማለት ወኔው ይኑርሽ፡፡ ልብ በይ በፍቅርግንኙነት ጨዋታ ከማያስደስተው አጋሩ ጋር ማንም መኖርአይፈልግምና ይህ አይነቱ ችግር ካለብሽ ባለሙያ አማክሪናከችግርሽ ተፈወሽ፡፡ ያን ጊዜ እሱም አይዋሽም፤ አንቺምማስደሰት አይሳንሽም፡፡ 7‹‹ለስራ አጋርነትም አንቺን እመርጣለሁ››በስራ ዙሪያና ህይወትን በተመለከተ ውይይት ስታደርጉ ነውይህ አይነቱ ውሸት ሊዋሽ የሚችለው፡፡ ታምኚና ትተማመኝበትዘንድ ይህን ውሸት ቢናገር አትፍረጅበት፡፡ ሰውም፤ አንቺንምእስከወደደ ድረስ የተናገረው እውነት መሆኑን ብትደርሽበትእንኳን ቂም አትያዢበት፡፡ ላንቺ ያለውንቦታ ለመግለፅ ለመዋሸት ሌላ ምንምአማራጭ ስለሌለው ነው፡፡ ልብ በይአንዳንዶቹ ‹‹ነጭ ውሸቶች›› ጉዳትሳይሆን ጥቅም ሊኖራቸው ይችላል፡፡በሀገራችን ‹‹ዋሽቶ ከማጣላት ዋሽቶማስታረቅ›› እንደሚባለው ነው፡፡ 8‹‹ጉያሽ ውስጥ ልጥፍ ማለትእፈልጋለሁ››የፍቅር ግንኙነት (ወሲብ) ከፈፀማችሁበኋላ ይህን አባባል ሊያሰማሽ ይችላል፡፡ይህን የሚያደርገው ፈልጎ ሳይሆንጀርባውን ሰጠኝ ብለሽ እንዳትቀየሚው፣የፍቅር ሰው መሆኑን እንድታምኚለትፈልጎ መሆኑን ልብ በይ፡፡ ይህ አይነቱውሸት በፍቅር ህይወታችሁ ላይ የጎላተፅዕኖ ባያመጣም ጉያ ውስጥ ልጥፍብሎ ፍቅሩን ‹‹የውሸት›› ከመግለፅ ይልቅእውነትነቱን የማስታወቅ ሌላ መንገድይጠቀም ዘንድ ገፋፊው፡፡ 9‹‹እወድሻለሁእወድሻለሁ››ይህች ውሸት የብዙ ወንዶች ውሸት ነች፡፡ ለአንደበትየማትከበድ፡፡ ምላሱ ጤፍ ይቆላል የተባለ ወንድአላጋጠመሽም? ብዙዎች ጤፍ በሚቆላ ምላሳቸው ብዙልጃገረዶችን (ሴቶችን) ጉድ አድርገዋልና ተጠንቀቂ፡፡እወድሻለሁ ስላለሽ ብቻ ልቡን ሰጥቶሻል ማለት አይደለም፡፡ምናልባት ለአፍታ ስሜት ብቻ ተመኝቶሽም ሊሆን ይችላል፡፡ይህን ማረጋገጥ የምትችይው በትዕግስትና በእርጋታ ነውናትዕግስት ይኑርሽ፡፡ 10በዝምታ መቅጣትወንዶች ውሸታቸውን ከሚደብቁበት መንገድ አንዱ በዝምታመቅጣት ነው፡፡ ምንም ያለመናገር፡፡ ብዙ መለፍለፍእንደሚያጋልጥ ስለሚያውቁ ዝምታን ይመርጣሉ፡፡ ፍቅረኛሽያለወትሮው ዝምታ ካበዛ ሊደብቀው የሚፈልገው ውሸት አለማለት ነው፡፡ አንቺ እንድታውቂበት ያልፈለገው ውሸት፡፡ ከሞላጎደል ዶ/ር ኬቪን ፍሊሚንግ እና ትሬሲ ፓርፓራ የደረሱባቸውወንዶች ለሴቶች የሚዋሿቸው 10 ውሸቶች እነዚህ ናቸው፡፡እነዚህ ውሸቶች ተነቅለውና ተመርጠው የወጡ እንጂ ውሸቶቹእነዚህ ብቻ አይደሉም እንደ ኬቪንና ትሬሲ አባባል፡፡ ሌሎቹንደግሞ እናንተ ፈልጋችሁ አግኟቸው፡፡Furniture Warehouse, IncAt Furniture CFW we understand your goal of having a warm andinviting home – not just a house. We offer the highest quality furniture,a vast array of styles, and excellent value so that your goalcan easily be<strong>com</strong>e a reality.(ከሱፐርቫሉ ሉ ሱፐር ማርኬት ጎን2497 West Seventh Street Saint Paul, MN 55116ጎን)


ሰው ማለት ምን ማለት እንደሆነ ብዙ ጊዜ አይገባኝም፡፡ምክንያቴ ደግሞ ሰው ስሙና ተግባሩ ብዙ ጊዜእየተጣረሰብኝ ስለተቸገርኩ ነው፡፡ ሰው የተከበረናየተደነቀ ፍጡር እንደሆነ ብዙ ቦታ ተፅፎ እናነባለን፡፡ የሰውአፈጣጠርም ከፍጡራን ሁሉ ለየት ብሎ በክብር እንደሆነበቤተ-ክርስቲያንም እንሰበካለን፡፡ግን ይሄ አፈጣጠሩና ትርጉሙ የተካበደለት ሰው ተብዬፍጡር ምግባሩ ግን ከትርጉሙና ከክብሩ ጋር ፈፅሞ የሚገናኝአይደለም፡፡ ምናልባት ጥሩ ሰዎች ይኖራሉ፡፡ አሉም፡፡ ደግሞግን እነዛን ጥሩ ሰዎች ለማግኘት የጊዜ ትግልና ብዙምመስዋዕትነትን ይጠይቃል፡፡ብዙዎቹ ግን ስማቸው እና በሁለት እግራቸው በመሄዳቸውብቻ ነው ሰው የሚባሉት፡፡ እንጂ ምግባራቸው ፈፅሞአይገልፃቸውም፡፡ ትንሽ ነገር ካላቸው በዛች ነገር የሚኮፈሱሌላው የነሱ በታች እንደሆነ አድርገው የሚያስቡ የነሱ መብትከሌላው እንደተለየና ከፍ እንዳለ የሚቆጥሩ ባዶዎች ናቸው፡፡የሰውን ትክክለኛ ማንነት የት እንደማየው ታውቃለችሁ፤መፀዳጃ ቤት ስሆን፡፡ በቃ በጨርቅ አምሮ ከእግሩ ንጥር ንጥርእያለ በኩራት ትከሻውን እንደ ሐረር ሠንጋ እያስጨፈረ ትንሽባላቸው ስልጣንና ሚጢጢ ጉልበት እየታየ በሬን አክላለሁብላ አብጣ አብጣ ተተርትራ እንደሞተችው እንቁራሪት በባዶጉራ የሚውተረተረው ሁሉ በቃ መፀዳጃ ቤት ሲገባ ራሱንቢመለከት የሱን ትክክለኛ ማንነት ይገነዘበው ነበር፡፡አሁን ደግሞ አንድ ነገር ተገንዝቤያለሁ፡፡ ጥፋትንከሚፈፅሙ በርካታ ሰዎች መሀል የተወሰኑት ወይም ጥቂቶችባለማወቅ ነው ሰውን የሚበድሉት፡፡ ግማሹ እንደ እኔ በበቀልግማሹም ኢንጆይ ላድርግ በማለት ሰዎች ላይ ንጥር በማለትራሱን የሚያስደስት አለ፡፡ ሌላውም ሆነ ብሎና እሱ ከሰዎችየተለየ መስሎት ሰዎች ለሱ ትልቅ ስፍራ እንዲሰጡት ባለችውትንሽ ስልጣን ለምኑኝ የሚልና ክብር ፈላጊ ነው፡፡ እንዲህአይነቱ ባዶ ሰው የተሾመው ሰውን ለማገልገል እንጂ በሰዎችለመገልገል እንዳልሆነ ያልተረዳ የሰው ትንሽ ነው፡፡ ሰው ደግሞበተንኮል ከተሞላ እንኳን ነፍስ ያወቀ ሰው ቀርቶ ታዳጊ ልጅምለህይወቱ አስጊ ስራ መስራት እንደሚችል ያልተገነዘበ አዙሮመመልከቻ አንገት የሌለው ስንት አለ፡፡እኔ ሳላውቅ በአንድ ችግርና በአንድ በደል ሳቢያ ሌሎችንየምቆጣና በሌሎች ላይ ግፍ የምውል አይነት ሰው ነኝ፡፡የተወለድኩትም ያደኩትም እዚሁ አዲስ አበባ ሲሆን ግን ወጣካለ የከተማዋ ክፍል ነበር፡፡ እናትና አባቴ እኔንና የኔን ሁለትታናናሽ ወንዶች ለማሳደግ የሚጠበቅባቸውን መስዋዕትነት ሁሉየከፈሉ እናትና አባት ናቸው፡፡ በኑሮ በኩል አላቸው የሚባሉአይነት ባይሆኑም የሌላቸው ድሆች የሚሰኙም አይደሉም፡፡አካባቢው ከከተማ ራቅ ያለ ስፍራ በመሆኑ ያሉን ትርፍአምስት ቤቶች በእርካሽ የተከራዩ ሆኑ እንጂ ከተማው ውስጥቢሆን ኖሮ የቤቶቹ ኪራይ ራሱ ሁላችንንም አንቀባሮ ባኖረንነበር፡፡ ያም ቢሆን ግን የቤቱ ኪራይ ምንም አልጠቀመንምለማለት ፈፅሞ አይቻልም፡፡ከእናትና አባታችን የደመወዝ ብር ጋር ተደምሮ ኑሯችንንአሪፍ የሚሰኝ አድርጎታል፡፡ የእናታችን ዝንባሌ የቤት ውድውድ ንብረቶችን በመግዛት ቤትን ማስዋብ እንደመሆኑ መጠንቤታችንም ከታላቅ ሀብታሞች መኖሪያ ቤት የውስጥ ክፍልያነሰ አይደለም፡፡ ደረጃቸውን የጠበቁና ውድ ውድ ንብረቶችአሉን፡፡ እናታችን መጣ የተባለ የቤት ዕቃ አያመልጣትም፡፡ወዲያው ማድረግ ባትችል በተወሰኑ ወራት ውስጥ ትገዛለች፡፡ለእኛም ለልጆቿም ቢሆን እንደዛው ናት፡፡ ሌላው ሰውአድርጎት ለብሶት ያየችውን ነገር ለኛ ለማድረግ እንቅልፍየላትም፡፡ በዚህ መጠነኛ አስደሳች ፍቅርና እንክብካቤ ስናድግየኛም ደስተኝነት የትየለሌ ነበር፡፡ ከዛ ጋር ተዳምሮ የእናትናአባታችን ፍቅርና አክብሮትም የተለየ ነው፡፡ ሁለቱምየተገናኙት ገና በአፍላ ዕድሜያቸው ሲሆን እውነተኛ የሆነውፍቅራቸው ከስፍራው ሳይጎድል እንደውም ከእለት ወደ ዕለትእያየለ እንደጠጅ እየጠነከረ የአካባቢውን ሰው በሙሉ ያስገረመነበር፡፡ የእናትና አባታችንን አንድ ጥንካሬ እንወድላቸዋለን፡፡ከሁሉም ከሁሉም አብልጠን፡፡ ይሄውም በመሀላቸውአለመግባባት ሲፈጠር እንኳን አለመግባባታቸውን ለራሳቸውይዘው በንግግር ይፈቱታል እንጂ ንትርክ ፈጥረውና ጥላቸውንአባብሰው ለሶስተኛ ሰው በፍፁም አያደርሱትም፡፡በእነሱ አለመግባባት መሀል ድንገት እንኳን ጎረቤት ሰውቤታችን ሲመጣ ያንን ያለመግባባታቸውን ተወት አድርገውፍቅር በፍቅር በመሆን እንግዳቸውን ይሸኛሉ፡፡ ከዛ በኋላ ወደውይይታቸው አምርተው ያላግባባቸውን ነገር በስምምነት ወደአንድነት ያመጡታል፡፡ ዛሬ ግን ወጣቱም አዛውንቱም አንዴበትንሽ ነገር መነታረክ ከጀመረ ካልተፈነካከተ ወይ ሶስተኛሰው ገብቶ ካልዳኛቸው መመለለስን አያውቁትም፡፡በሆነ ነገር ስንጋጭ ያንን ነገር በእርጋታ ማየትን አንወድም፡፡በንግግር ወደ አንድ ሀሳብ ማምራትንም የተሸናፊነት ትርጉምሰጥተነው ትክክል አለመሆናችንን ልባችን እየተረዳው ግን‹‹አዎን ለካስ ተሳስቼ ነበር ይቅርታ የኔ ውድ›› ማለት የትልቅነትየእውነተኛነት መለኪያ እንደሆነ እንኳን ልብ አንልም፡፡ ብቻየሚታየን ትልቁ ነገር ላለመስማማት ድርቅ እና ክችች ማለትንነው፡፡ አንዳንዶች ደግሞ በራሴም የነበረ ድክመት ነው፡፡ ሰውበጓደኝነት ወይም በፍቅረኝነት የልቡን ሲናገርና ከየዋህነትአንጻር አይባልም ብለን ደረጃ ያወጣንለት ግን መናገር ያለበትንነገር ሲነግረን እኛ በልባችን ‹‹እንዴት ቢንቀኝ ነው እንዲህየሚለኝ›› እያልን ተንኮልና ቂምንም በልቦቻችን እየሸረብን የዛንዕለት ሰው መስለን በሰላም እንለይና ከዛ እለት በኋላያረገዝነውን ቂምና በሽታ ወልደን ጓደኝነታችንን አፍርሰን ጥሩአፍቃሪ እናጣለን፡፡ከበሽታ ሁሉ በሽታ ምንም መድኃኒት የሌለው ራስን ዞርብሎ ያለማየትና ሁል ጊዜ እኔ ትክክል ነኝ በማለት ወይ ትክክልመሆናችንን በእርጋታና በውይይት እናስረዳ ወይ ከተውንአንተው በልባችን አፍነን ያፈነው ድክመታችን ለገዛ ራሳችንበሽታ ሆኖ ከአፍቃሪያችን ይለየናል፡፡በቤተሰቤ እንክብካቤ ስላደኩ አንዳንድ የህይወትእውነታዎች ለማየት አልቻልኩም፡፡ በኋላ መጎዳቴን ሳውቀውነው ያንን ክፍተት ለመሙላት የተለያዩ ጋዜጦችንናመጽሔቶችን በማንበብ ለማሟላት የጣርኩት፡፡ ያንንምያደረኩት ከተጎዳሁና ሰውንም ከጎዳሁኝ በኋላ ነው፡፡ ቢሆንምግን ለቀሪ ህይወቴ ጠንካራ ትምህርት እና እውቀትን ስለሰጡኝየማነባቸው ነገሮች ለኔ ባለውለታዎቼ ናቸው፡፡አንዳንድ ጊዜ ከቤተሰብ በምክር ደረጃ የምንወርሳቸውናየምናዳብራቸው የህይወት ገጽታዎች ከተጠቀምንባቸውለኑሯችን ትልቅ መሰረቶች ናቸው፡፡ ግን ከምክር ሌላቤተሰባችን እያደረጉት የምናየው ነገር ግን በተቃራኒው መንገድእንደሚመራን ከራሴም ከሌሎችም እንዲሁም ከማነባቸውነገሮች ተረድቻለሁ፡፡ለምሳሌ የእኛ እናትና አባት እኛን ስለ ህይወት እውነታአንዳችም ያስረዱን ነገር የለም፡፡ እኛ እየቀሰምን ያደግነውየነሱን ጥሩ ሰውነትና ፍቅር ነው፡፡ መግባባት መቻላቸውንጥላቸው ያልተጋነነ እንደውም ደስ የሚል አይነት እንደሆነ ነውእያየን ያደግነው፡፡ የእነሱ ጥል ራሱ የምንናፍቀውና እኛም ወደፊት አድገን ስናገባ ብንሆነው የምንለው አይነት ነው፡፡ ለምሳሌሰው ናቸውና አለመግባባት መሀላቸው ሲፈጠርና ድንገት ሆትሲሆኑ አንዳቸው ተሳስተው የሚያስከፋ ንግግር ከተናገሩወዲያው ያላግባባቸው ምክንያት ይጠፋና ተቃቅፈው እርስበእርስ ይቅርታ እናትዬ አባትዬ እየተባባሉ ወደ ጥልቅ ፍቅርይገባሉ፡፡ይሄን እያየሁ ማደጌ ጥሩ ሰው እንድሆንና የነሱን ጠባይእንድወርስ ሳይሆን ያደረገኝ ዝም ብሎ እንደነሱ አይነትን ጥሩናጣፋጭ ህይወት እንድናፍቅ እንድመኝ ብቻ ነበር ያደረገኝ፡፡ጥሩ የፍቅር ህይወትን ማናችንም ብንሆን በምኞት ደረጃእንመኛለን፡፡ እናም ሰው ሁሉ ለእኛ ጥሩ ሰውና እኛንተንከባካቢ እንዲሆን እንፈልጋን፡፡ ይሄን ሁሉ ስንፈልግናስንመኝ ግን በዛው መጠን ከእኛ ምን እንደሚጠበቅMedina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1አናስብም፡፡ ሁሌ ሰውን እንኮንናለን እንታዘባለን እንጂየራሳችንን ስህተትና ከኛ ምን እንደሚጠበቅ አናስብም፡፡አንጨነቅበትም፡፡አንድ መስሪያ ቤት ተቀጥረን መስራት መጀመራችንብቻውን ደሞዝ እንድናገኝ አያደርገንም፡፡ የመስሪያ ቤቱ አባልመሆናችን አንዱ ነገር ሆኖ ግን ደሞዝ ለማግኘት ደግሞ የግድወር መስምራት ይጠበቅብናል፡፡ በመንግስት መስሪያ ቤት ራሱየተቀመጠውን ስምንት የስራ ሰዓት በአግባቡ ባንወጣም ግንበየቀኑ በሁለት ሰዓት ቢሮ ተገኝተን መፈረም የግድ ይለናል፡፡ብዙዎቻችን የፊርማ ብቻ እንጂ የስራ ሰዎች ሳላልሆንን፡፡እናም በፍቅር ውስጥም ስንሆን መፈቀራችን አንዱየመጀመሪያው መስፈርት ሆኖ ሳለ ግን የምንፈልገውን አይነትእንክብካቤ ማግኘት ስንፈልግ እኛም ከዛ የተሻለ እንክብካቤማድረግ እንዳለብን መርሳት አይጠበቅብንም፡፡ ያንን ከረሳንሊደረግልን የምንፈልገውንም ጥሩ ፍቅርና እንክብካቤ እንደዛውመርሳት ይኖርብናል፡፡ ከቤተሰቦቼም እያየሁ ያደኩት ሰው ሁሉበአፍቃሪው ልክ እንደ አባቴ ያለ አይነት ሰው እንደሆነ አድርጌነበር ያመንኩት፡፡ለካንስ የአባቴ አይነት ወንዶችን ለማግኘት ሁለት ቅደመሀላፊነቶች ይጠበቁብኛል፡፡ እነሱም በመጀመሪያ የምንፈልገውንአይነት መልካም ፍቅርና እንክብካቤ እኔም ማድረግእንዳለብኝና አፍቃሪዬ አሪፍና ተንከባካቢ አፍቃሪ እንዲሆንማድረግ ያለብኝ ራሴ መሆኔን ዘንግቼው ነበር፡፡ እናትና አባቴከማሳደግና ከመንከብ በቀር የእነሱ አይነት ፍቅር እንዴት ባለመልኩ ሊገኝ እንደሚችል የነገሩኝ ነገር ስለሌለ ዓለም ሁሉየነሱ አይነት እንዲመስለኝና ልክ ለፍቅር ስደርስ የሚገጥመኝመስሎኝ ስላደኩ ይሄ ከልጅነቴ ጊዜ ጀምሮ አብሮኝ ያደገውእምነቴ አስተሳሰቤ ጎድቶኝ ነበር፡፡ልክ ለአቅመ ሄዋን ስደርስ ያው በልቤ ያለው ንፁህ ፍቅርንማግኘትና እንደ አባቴ ተንከባካቢ ባል ወይም የፍቅር ጓደኛንማግኘትን ስለነበር ለጠየቀኝ ወንድ ሁሉ እምቢ ማለት እንኳንተቸግሬ ነበር፡፡ ምክንያቱም እንዴት እንደ አባቴ ላለ ወንድእምቢ ይባላል፤ ይሄ እያስጨነቀኝ አቋም ቢያሳጣኝም ግንየሁሉም ወንድ መሆን አይቻልምና የአንዱ መሆን የግድ ስለሆነከሚጠይቀኝ ወንዶች መሀል በሁሉ ነገሩ ይሻላል ላልኩትእሺታዬን ሰጠሁት፡፡ልጁን የመረጥኩበት ብዙ ምክንያት ነበረኝ፡፡ አንዱ አቋሙናመልከ መልካምነቱ ነበር፡፡ መቼም ቆንጆ ነገርን የሚጠላ ሰውየለም ብዬ አምናለሁ፡፡ በዚህ ምድር ላይ እኔም ብቻ ሳልሆንብዙዎቻችን በዚህ አስተሳሰብ ውስጥ ያለን ይመስለኛል፡፡ውበት በመጀመሪያ ከአይን ጋር ሲሆን የሚገናኘው ከአይንእንዳለፈ ቀጥታ ግንኙነቱ ከልብ ጋር ነው፡፡ብዙ ጊዜ እንዲህ አይነቱን ውበት ለማግኘት አስቸጋሪ ሊሆንይችላል፡፡ ብዙው ውበት አይን ላይ ብቻ ያርፍና ይቀራል፡፡ወደ ልብ የማለፍ ብቃቱ የለውም፡፡ ብዙ ውበት ገጥሟችሁአያውቅም፡፡ አየት ብቻ አድርጋችሁት ከዛ እንደዘበትየምትተዉት፡፡ አዎን ብዙው ውበት ጎደሎ ነው ማለት ነው፡፡ ጉልበቱከአይንአያልፍም፡፡አንዳንዱደግሞ አይንን ያስደምምና አይንአልነቀል ብሎ እዛው እንዲቀር ያደርጋል፡፡ ከዛም አልፎ ፍዝዝድንግዝ ደርጋል፡፡ ከዛም ያለፈ ከሆነ ደግሞ ቀጥታ ከልብ ጋርኮንታክት ይፈጥርና መላ ሰውነትን ይቆጣጠራል፡፡ እንደዚያአይነቱ ውበት አሰቸጋሪ ነው፡፡እኔንም የገጠመኝ እንደዛ አይነቱ ነበር፡፡ የጠየቁኝን ወንዶችበራሳቸው ብቃትና ደረጃ ሰጥቼ ሳያቸው አንዱ መልክይኖረውና ማራኪ ሰውነት አይኖረውም፡፡ ወይ እንደ እንቁራሪትያበጠ ሆድ አለው ወይም ደግሞ ቤተሰቦቹ ሲበሉ እጁንእያሰሩት የሚበሉ ይመስል እፍ... ቢሉት የሚወድቅ አይነትቀጫጫ ይሆናል፡፡ አንዱ ደግሞ ሰውነቱም አቋሙም አሪፍይሆንና ረዥም መለሎ ፈርጣማ ጅብ ይመስላል፡፡ ታዲያሲያዩት ካላማረ ሲበሉት ይስማማል? ስለዚህ ይሄን ታሳቢበማድረግ የራሴን ደረጃ እየሰጠኋቸው ስተዋቸው ከርሜ እሺያልኩት አሪፍና ቆንጆ ልጅ ላይ ደረስኩ፡፡ልጁ እርጋታው፣ አስተሳሰቡ፣ አነጋገሩ፣ ውበቱ ብቻ ሁሉነገሩ የተሟላ እግዚአብሔር ለአፈጣጠሩ መገረሚያ ሊያደርገውበስንቶቹ ጥሩ ያልሆኑ ሰዎች መሀል እንደ ፈርጥ ወይም እንደአንገት ሀብል ማጫወቻ ያስቀመጠው ብርቅ ሰው ነበር፡፡ ይሄንልጅ እምቢ የማለት ጉልበት በፍፁም አልነበረኝም፡፡ በዛ ላይደግሞ ቤተሰቦቹ ያላቸውና ምንም ያልጎደለበት እንኳንስ ለራሱቀርቶ ለሌላው መሆን የሚችል ስለሆነ ቤተሰቦቼም ከጥሩ ሰውጋር ሆነችልን ብለው እንዲያስቡ ስለሚያደርጋቸው ደስተኛነበርኩ፡፡ መቼም የሴት ቤተሰብ ምን አይነት ጠባይ አለው፡፡ከልቡ ያፈቅራታል ወይ? የሚፈልጋት ለዘለቄታው ነው ወይስለጊዜው ነው? በማለት አይደለም ለልጃቸው ወዳጅንየሚመርጡት፡፡ የእነሱ ብቸኛ አመለካከት ምን አለው? የማንዘርና ልጅ ነው? ሊያኖራት ሊያስተዳድራት አልፎም ለኛመትረፍ ይችላል ወይ የሚል ስለሆነ የኔም ቤተሰቦች በገጠመኝእድል እንደሚደሰቱ አልተጠራጠርኩም፡፡የደህና ቤተሰብ ልጅ ነው ወይ? የሚሉት ብዙዎቹ የሴትቤተሰቦች ደህና ቤተሰብ ማለት ትርጉሙ ሁልጊዜም ግራያጋባኛል፡፡ በተለይ አሁን ላይ ሆኜ ትክክለኛ ትርጉሙንስረዳው ደህና ቤተሰብ ማለት እንደብዙዎች የሴት ቤተሰቦችትርጓሜ ያለው ቤተሰብ ባለሀብት የሆነ ቤተሰብ ማለት ነው፡፡ደህና ሲባል ግን ያልታመመ፣ ጤነኛ የሆነ ወይም ደህና ቀጥያለ ያልተንሻፈፈ ወዘተ... ነበር፡፡ እነሱ ግን ደህና ያለውበሚለው ተኩት፡፡ እናም በዛን ሰዓት እኔም እንደነሱ ስላሰብኩያን ያክል አልተጨነኩበትም፡፡ ዋናው አላማዬና ፍላጎቴ ያባይሆንም ግን ቤተሰብ የተቀበለው ነገር ደስ ይላል አይደል?ከነፃነቱም አንፃር ቢሆን፣ ለዛ ስል ነበር እንጂ ዋናው አላማዬእንደ አባዬ ያለ ለባለቤቱ ፍቅር የሆነ ወንድ ማግኘት ብቻነበር፡፡ የእሱን አይነት ወንድ ማግኘት ደግሞ ከባድ መስሎአልታየኝም፡፡ ምክንያቱም ሰው ሁሉ በተለይ ወንድ ሁሉ እንደአባቴ አይነት ስለሚመስለኝ፡፡ይሄን አስተሳሰቤን ይዤ ከልጁ ጋር የፊት የኋላዬንሳልመለከት ቀጥታ ወደ ንፁህ ፍቅር ገባሁ፡፡ ከተቀራረብንናፍቅር በአንድ ፍንጃል ከተጎነጨን በኋላማ የምሆነውንአሳጣኝ፡፡ በመጀመሪያ ፍቅር እንዲህ ያደርጋል እንዴ? ንግሩፍቅር አሰጣጡ በሳልነቱ እንክብካቤው ለኔ የሚያደርግልኝ ነገርብዛቱ የሆነ ነገር አይቼ ‹አቤት ደስ ሲል› ካልኩ ወዲያውይገዛዋል፡፡ በዚህ ሁሉ ሁኔታው በቃ ክንፍ አውጥቼ በፍቅሩበረርኩለት፡፡በፊት አብሮኝ ያደገውን አስተሳሰብም ስላሟላልኝ ወንዶችንየመሰለ ቀና እና ተንከባካቢ ድንቅና ልዩ ፍጥረት የሰጠችንንተፈጥሮ ደጋግሜ አመሰገንኳት፡፡ ፈጣሪንም አመሰገንኩ፡፡ እኛሴቶች የምር ያለ ወንዶች ጎደሎ ነበርን፡፡ ማን ይንከባከበን ነበርማንስ ፍቅርን ይሰጠን ነበር እንድልና ያለ ወንዶች ባዶእንደሆንን ሆኖ ተሰማኝ፡፡በእርግጥም ዓለም ያለ ወንዶች ብቻ ሳይሆን ያለ ሴቶችምባዶ ናት፡፡ ህይወትም ከንቱ፡፡ በእርግጥ ይሄ የሚሆነው በቀላሉአይደለም፡፡ በሰዎች ውስጥ አውሬዎችም ተደብቀው ስላሉመልካም ያሉት ሰው እንዳልጠበቁት ሲሆን በተቃራኒው መሆኑአይቀርም፡፡ ወንዶችን ያሞገስነውን ያክል አማረን በአንዱናበሁለቱ ምክንያት ሁሉንም እንድንጠላ ሆነን እንድንኖርመገደድንም ያስከትላል፡፡እናም ከዚህ ልጅ ጋር አለሜን ስቀጭ ከረምኩና አምኜውልቤን መላ ሰውነቴን ሰጠሁት፡፡ በፊት ለአልጋ ሲጋብዘኝ ቆይአንቸኩል መጀመሪያ እርስ በርስ በደንብ እንተዋወቅ እያልኩእከለክለው የነበርኩት ሴት በአጭር ወራት ውስጥ የሴትነትክብሬን በራሴው ፍቃድ ሰጠሁትና ፍቅሬ ባሰ፡፡ይሄን የመሰለ ስብዕና ላለው ልጅ በጣም ለሚያፈቅረኝናለሚንከባከበኝ ሰው ለማንም መስጠቱ ለማይቀረው ሴትነቴእንዴት ብዬ ለሱ እከለክላለሁ ስልም እስካሁን ላስጠበኩትምይቅርታ ብዬው ነበር ገላዬን የጋበዝኩት፡ግን...ግን... ወንዶች ለምንድን ነው ለአልጋ የሚጣደፉት?አሁን አሁንማ ይበልጥ ሴቶችም እየባሰባቸው እንዳለከምሰማውም እንዲሁም ከጓደኞቼም ጠባይ በደንብ አድርጌተገንዝቤዋለሁ፡፡ ሴቶች በርከት ብለን ስንቀመጥ የምናወራውስለዚህ ስለ አልጋ ነው፡፡ መንገድ ላይ ሁለትና ሶስት ሴት ሆነውሲሄዱ የሚያወሩትን የማዳመጡን እድል ድንገት ስናገኝከጆሯችን የሚገባው ንግግር ስለ ስሜት ነው፡፡ በአንድ ጊዜላውጣሽ አይለኝ መሰለሽ? ስትል ወደታች ከሚወርዱት አንዷወደ ላይ እያወሩ ከሚወርዱትም መካከል እገሌ እኮአውጥቶኛል የሚል የሴት ንግግር ከጆሯችን ሊደርስ ይችላል፡፡በአጠቃላይ ይሄን ዘመን የስሜትና የወሲብ ዘመንአድርገነዋል፡፡ሴቷ ለፍቅረኛዋ አትታመን፡፡ ወንዱም እንደዛው የብዙታማኞችንና ጥሩዎችን ሰዎች ስራ ያጠፉብናል፡፡ አንድ ጊዜአራት ሆነን ወክ እያደረግን ሳለን አንዷ የተናገረችውንላካፍላችሁ፡፡ ሁል ጊዜም በአዕምሮዬ ተሰንቅሮ ዛሬም ድረስራሴንም አለሙንም እንድመለከትና እንድታዘብ ወዴት እየሄድንነው እንድልና እንድጠይቅም አድርጎኛል፡፡እንዲህ ነበር ያለችው፡፡ ጓደኛዋ ዓለም ላይ አሉ ከሚባሉወንዶች ሁሉ ታማኝና እጅግ በጣም ጥሩ ሰው እንደሆነ ተናግራግን አለች ግን ለወሲብ አንቸኩል ገና መግባባት መቻል አለብንወሲብ የተከበረ ነገር እንጂ ስሜትን ማስተንፈሻ ርካሽ ተግባርብቻ እንደሆነ መረዳት የለብንም እያለ እኔን በአዕምሮት ሊገለኝነው፡፡ አሁን አሁንማ ከሱ ጋር ስሆን ከፍቅረኛዬ ጋር የሆንኩሳይሆን ከወንድሜ ጋር የሆንኩ ያክል እየተሰማኝ ስለሆነልተወው ነው፡፡ እሱ ችላ ያለውን ግን ስንቶች የሚጎመጁለትንገላ እንካ ብለው አልገባ ስላለው እኔ ከወንድሜ ጋር ምንአኖረኝ በማለት ነበር የልቧን ከልቧ ያጫወተችኝ፡፡ከሁሉም ከሁሉም የሚገርመው ደግሞ በዛን ሰዓትሁላችንም ልክ ነሽ አልን እንጂ ተይ ስሜታዊ አትሁኚአላልናትም፡፡ ያ ሰው ጥሩ ሰው ነው አላልንም፡፡ እባክሽተይውና ሌላ ጀምሪ ምን በአምሮት አቃጠለሽ? በወጣትነትሽያመረሽን አድርጊ ነበር ያልናት፡፡ አሁን ላይ ሆኜ ሳስበው ግንያቺን ልጅ ወደ ገደል እንደከተትናት እየታወቀኝ ከአዕምሮዬ ጋርእረፍት የለኝም፡፡የኔን ታሪክ ስቀጥል ከዛ ልጅ ጋር በአሪፍ ፍቅር ስንኖርከርመን ቤተሰቦቼም የደህና ሰው ልጅ እና ደህና ሰው አገኘሽእድልሽ ጥሩ ነው በማለት ሲያሞግሱኝ ከርመው ሴት ልጅማለት እንደዚህ ነው ለቤተሰቧ መኩሪያ ስትሆን እያሉ ሲክቡኝቆይተው የልጁ ፀባይ ቀስ እያለ መለዋወጥ ጀመረ፡፡ ምን ሆንክስለው ስራ በዝቶብኝ ምናምን እያለ ምክንያት ያቀርባል፡፡ እኔምበፊት በፊት የሚለኝን ሁሉ አምነው ነበር በኋላ በኋላ ግንእየተደጋገመና ፀባዩ እያስጠላ ለኔም ጊዜ አልሰጥሽ ሲልናመንሸራተት ሲጀምር እየተጠራጠርኩት መጣሁ፡፡አንድ ሰው አፍቃሪውን እንደሚያፈቅር ከተናገረአፈቅርሻለሁ ካለ አንዱ መግለጫ ስለሆነ ያስደስትና በእርግጥምእገሌ ያፈቅረኛል ያስብል ይሆናል፡፡ ነገር ግን በተግባር ላይ ዜሮከሆነ ተዓማኒነቱ ምኑ ላይ ነው? አሁን እያልኩ ያለሁት ገንዘብላይ አይደለም፡፡ ብዙዎች በተለይ የኔን ፆታ የሚጋሩ ሴቶችእገሌ ፍቅሩን ሲገልፅልኝ ይገባል ብለው የሚያምኑትበሚያደርግላቸው ውለታና በሚገዛላቸው ነገር መጠን ነው፡፡ግን ለወንድ ልጅ የሆነ ነገር ማድረግ ማለት ምንም ማለትእንዳልሆነ አይረዱትም፡፡ ምንክንያቱም ሰው የሚፈልገውን ነገርለማግኘት የቻለውን ሁሉ ያደርጋልና፡፡ ስለዚህ አንድ ገንዘብላለው ወንድ የሴቷን ገላ እስኪያገኘ ድረስ የፈለገችውንቢያደርግላት አያስገርምም፡፡ ስላለው የፈለገውን ለማግኘትአዋለው ማለት ነው፡፡ እንደውም ሴቷ እንደተፈላጊና ብዙገንዘብ የሚከፈልበትን ውድ ንብረቷን አክብራው ለትክክለኛውሰው ማዋል እንዳለባት የሚያስተምራት መሆን ነበረባት፡፡ ግንሁላችንም ስሜታችንን ብቻ ተከትለን እየሮጥን ስሜታዊያልሆነውንም ወንድ ስሜታዊ እንዳርጋለን፡፡የፍቅኛዬ ፀባይ መለወጥ ገርሞኝ ሰፈሩ ድረስ እየሄድኩስለእሱ ማጥናት ጀመርኩ፡፡ ስለ እሱ ባጠናሁ ቁጥር ደግሞየሰማሁት ነገር ፈጽሞ ይሆናል ብዬ የማልጠብቀው ነገር ነበር፡፡ልጁ ሌላ ሰፈር ሚስትና አንዲት ሴት ልጅ ያለችው ሰውመሆኑን የሰማሁ ዕለት ለማመን ተቸግሬ ነበር፡፡ በኋላ ግንወሬው ሲደጋገም ማመኔ ግድ ነበርና የተባለበት ሰፈር ሄጄማጣራት ስለነበረብኝ ቦታውን አካባቢውን በደንብ ካጣራሁበኋላ ስፍራው ተገኘሁ፡፡ አሁን በጆሮ የሰማሁትን ሐቅ በአይኔተመለከትኩት፡፡ ቤት ድረስ ገብቼ ከልጁና ከባሌቱ ጋር ማዕድቀርበው ሳገኛቸው ብፌው ላይ በትልቅ ፍሬም የተቀመጠውንየሠርጋቸውን ፎቶ ስመለከት ከእነሱ መጠየቅ አላስፈለገኝምናበንዴት የከፋነገር ሳላደርስ ልጁንም ሳላሳቅቅ እንባዬን እየዘራሁቤት ተሳስቼ ነው በማለት በፍጥነት ወጣሁ፡፡ እሱን ለመርሳትብዙ ተቸግሬ ነበር፡፡ ሰውን ማመኔ ጎድቶኛል፡፡ ሰው በንግግሩበአቋሙ ሳይሆን መለካት ያለበት በተግባሩ እንደሆነ ልብያልኩት ከዛን ቀን በኋላ ነው፡፡ከሱ እንደተለየሁ ራሴን ለማረጋጋት ሌላ ፍቅር ከተወሰነወራት በኋላ ብጀምርም ወንድን ላምን ግን አልቻልኩም፡፡እናም የቀረብኩትን ወንድ እንደዛኛው ከሃዲ እያየሁት ፍቅርሳልሰጠው በሱ ላይ ሌላ ወንድ እያወጣሁ ከርሜ እሱምሌላውም ሲተወኝ ሰው መበደሌ ታወቀኝና ጥሩ ሰው ለመሆንተነሳሁ፡፡ ምክንያቱም የበደለኝ አስር ሰው እንኳን ቢሆንሁሉንም ስለማይወክል ለሰው ጥሩ ሰው ሆኜ መገኘትነበረብኝ፡፡ከዛ በኋላ ነው ዩኒን ያገኘሁት፡፡ ዩኒ ፍፁም ታማኝና ፍቅርየሆነ ልጅ ነው፡፡ ለኔ ያለውን ፍቅር በተግባር የሚገልፅ ተግባርስል በገንዘብ በማድረግ አይደለም ማድረግ የፍቅር ተግባር ሆኖአያውቅም፡፡ የገበያ እቃ እንጂ ስሚደረግላት ተፈቅሬያለሁየምትልም ሴት ካለች እሷ እየተፈቀረች ሳይሆን በብር እየተገዛችበስጦታ እቃ እየተደለለች (በሽተኛው... ወደ ገጽ 14 የዞረ)


Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1(ፑንትላንድ)፦ ከሦስት ዓመታት በፊት መቀሌ የሚገኙትንቤተሰቦቹን ተሰናብቶ ኑሮውን ለማሸነፍ ለሥራ ወደ ፑንትላንድያመራው ኢትዮጵያዊው የ31 ዓመት ወጣት አስመሮምኃይለሥላሴ፤ እዛው ሆቴል ከፍቶ እየሠራ ነበር፡፡ ከባለቤቱ እናከአንዲት ሴት ልጁ ጋር አንድ ዓመት ያህል እንደቆየም፤በታኅሣሥ 2002 ዓ.ም አምስት የታጠቁ ሶማሊያውያን በሌሊትለዝርፍያ ባለቤቱን ለመድፈር እና ግድያ ለመፈፀም ግብግብይገጥሙታል፡፡ በወቅቱም አብረውት ከነበሩት ኢትዮጵያውያንጋር በመሆን ራሳቸውን ለመከላከል በወሰዱት እርምጃከዘራፊዎቹ አንዱ ህይወቱ ያልፋል፡፡ አብረውት የነበሩትኢትዮጵያውያን አምልጠው ወደ አገራቸው ይመለሳሉ፡፡አስመሮም ግን ታስሮ ጉዳዩን ሲከታተል ይቆያል፡፡ቤተሰቦቹ እንደሚሉትም በአካባቢው የሚኖሩ ሶማሊያውያንአስመሮም ጥፋት እንደሌለበት እና በሰዓቱም ተኝቶ እንደነበርምስክርነታቸውን ሰጥተውለታል፡፡ ሆኖም ምስክርነታቸውተቀባይነት ባለማግኘቱ ከአንድ ዓመት እስር በኋላ በሞትፎቶ መፍቻ፦ ቴዲ አፍሮ «ሙዚቃ ሕይወቴ...» እና ሞት ተፈርዶበት የነበረው አስመሮምእንዲቀጣተወሰነበት፡፡አስመሮም በእስር ቤት ሳለ ሚስት በግብግቡ ወቅት ጉዳትየደረሰባትን የሰባት ዓመት ሴት ልጇን ይዛ ወደ ኢትዮጵያየተመለሰች ሲሆን ታዳጊዋ ላይ የደረሰው ጉዳት ከፍተኛስለነበር ህይወቷ አልፏል፡፡ የልጇን መሞት እና በባለቤቷ ላይሞት መፈረዱን መቋቋም ያቃታት ባለቤቱ በአሁኑ ሰዓት የትእንዳለች እንደማይታወቅ የአስመሮም እህት ሉአም ኃይለሥላሴበኢትዮጵያ እየታተመ ለሚወጣው አዲስ አድማስተናግራለች፡፡እህቱ እንደምትለው ወንድሟ ከታሰረ ሁለት ዓመትሆኖታል፤ ጉዳዩም ፑንትላንድ ውስጥ በምትገኘው ቦሳሶ ከተማሲታይ ቆይቶ በከተማዋ ያሉ የጐሳአባላት በሞት እንዲቀጣ ይወስናሉ፡፡ የሞት ቅጣቱየሚነሳለት ደግሞ 700ሺ የኢትዮጵያ ብር ወይም ወደ 40ሺህዶላር አካባቢ ሲከፍል ብቻ እንደሆነ ውሳኔ ያስተላልፋል፡፡ሁኔታው እጅግ ያስጨነቃቸው ቤተሰቦቹ፤ በተለያየ ጊዜ በርካታደብዳቤዎችን ለውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በመፃፍ መንግሥትዲፕሎማሲያዊ ጥረት በማድረግ የወጣቱን ህይወትእንዲያተርፍላቸው ቢማፀኑም ምላሽ ሳያገኙ መቅረታቸውንየወጣቱ እህት ለአዲስ አድማስ ገልፃለች፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥእያሉ ጥቅምት 7 ቀን 2004 ዓ.ም ወጣት አስመሮምቤተሰቦቹን እንዲሰናበት በማለት አሳሪዎቹ ስልክ ወደ ቤተሰቦቹእንዲደውል ያደርጋሉ፡፡ በተደወለው ስልክም እስከ አርብመስከረም 17 ቀን ድረስ ገንዘቡን መክፈል ካልቻለ የሞት ፍርዱተፈፃሚ እንደሚሆን ተናግሮ የ”ደህና ሁኑ” መልዕክትለቤተሰቦቹ አስተላልፎ ቤተሰቦቹን ይሰናበታል፡፡ እህቱእንደተናገረችው፤ “ቅጣቱ ፍትሃዊ ባለመሆኑ ተፈፃሚእንዳይሆን የቻልነውን ሁሉሞከርን፤ የሞት ፍርዱ ሊፈፀምሁለት ቀናት ብቻ ሲቀሩት የውጭጉዳይ መሥሪያ ቤት ሠራተኞችምናልባት በሥራ ጫና ወይም ከሱየባሰ ጉዳዮችን ሲፈጽሙአቤቱታችንን አልሰሙም ይሆናልበሚል አስበን የመጨረሻ ዕድልለመሞከር ጉዳዩን ለሪፖርተር ጋዜጣአስረዳን፤ እነሱም ዜናውን ረቡዕእለት አወጡት፡፡ እስከ ሐሙስ ማታድረስም ምንም የተለወጠ ነገርአልነበረም፡፡ ሐሙስ ምሽት ላይ ግንአንድ ስልክ ተደወለልኝ፤ አንድ ሰውገንዘቡን ከፍሎ የወንድማችሁንህይወት ሊታደግ ነውና ነገትገናኛላችሁ የሚል ነበር” ስትልሁኔታውን ታስረዳለች፡፡ እህቱእንደምትለው፤ ቤተሰቦቹ የጠበቁትየመንግሥት አካላት ጋዜጣውንአይተው ምላሽ ይሰጡናል ብለውእንጂ አንድ ግለሰብ ገንዘቡን ከፍሎያስለቅቅልናል የሚል ግምትአልነበራቸውም፡፡ በትናንትናውዕለትም የወንድሟ መትረፍ እንጂየወንድሟን ህይወት ለመታደግያሰበው ግለሰብ ማንነትሳያስጨንቃት በደስታ እና በሲቃተውጣ የተባለው ቦታ ስትሄድ፤ገንዘቡን ከፍሎ የወጣቱን ህይወት ለመታደግ የወሰነው ግለሰብአርቲስት ቴዎድሮስ (ቴዲ አፍሮ.... ወደ ገጽ 14 የዞረ)አዲሱ ‹‹እኔ አይደለሁማ›› የተሰኘውን አልበሙን ከመል ግርማ፡- ለንደን የሄድኩት በስራ አጋጣሚ ነው፡፡ ለንደን ያገኘሁት በዜማና ግጥም ደራሲ ያይራድ አላምረው አማካኝነትቀቁ በፊት የአባቱንና ሌሎች ስራዎችን ሲሰራ እናው ስሄድ እኔ፣ ፀጋዬ እሸቱ እና ዮሐንስ ሃይሉ (ጆኒ) የብሔራዊ ነው በሱ አማካኝነት ነው ያገኘኋት፡፡ቀዋለን፡፡ ተወዳጅ ስራዎችንም ሰርቶ የአባቱን ስም ቴአትሩ ሆነን ነው የሄድነው፡፡ ኮንሰርታችንን ሰርተን እነሱ መዲና፡- አለምፀሐይን ስናነሳት የአስቴር ካሴቶች ሲነሱ እናበበጎ ከማስጠራቱ ባሻገር ለራሱም የሙዚቃ መንገዱን ሲመለሱ እኔ እዚያው ቆየሁ፡፡የብዙ ሰዎችን የሰራች ናት የኤፍሬምን ብስል ስራዎች የሰራችቀና አድርጓል፡፡ ዛሬ ግርማ ተፈራ ካሳ ከኛ ጋር ይህን ቆይታ መዲና፡- ለምን ቆየህ?ነች ያንተም ስራ በጣም በስሎ ወጥቷል ይህ ስራ የፈጠረብህአደረገ፡፡ እስኪ እናንተም ከኛ ጋር ሁኑ ጥሩ ጊዜ ለሁላችን፡- ግርማ፡- ከባለቤቴ ጋር ነበርኩኝ አሁንም እዚያው ነው የተለየ ስሜት አለ?መዲና፡- እሺ ድምፃዊ ተፈራ ካሳ የዝግጅት ክፍላችን ያለችው አንድ ሁለት ቀን እንቆይ በሚል አስር ዓመት ቆየሁኝ፡፡ ግርማ፡- አዎ በጣም! እኔ ከአለምፀሐይ ወዳጆ ጋር በመስራቴበእንግድነት ሲጋብዝህ አክብረህ ስለተገኘህልን እናመሰግናለን፡፡ግርማ፡- እኔም አመሰግናለሁ፡፡መዲና፡- አባት አቶ ተፈራ ካሳ የድሮ የክቡር ዘበኛ የፖሊስመዲና፡- እንደቀልድ አስር ዓመት ትቆዩ?ግርማ፡- (ሳቅ...) አዎ አስር ዓመት ቆየሁኝ፡፡መዲና፡- እስቲ ትዳር የያዝክበት አጋጣሚ እንዴት ይገለፃል?ትልቅ እድለኛ ነኝ እላለሁኝ፡፡መዲና፡- አድማጭ ጋር እና ገበያ ላይ ያለው ነገር በጣምጥሩ እንደሆነ በተለያዩ አጋጣሚዎች ሰምተናል አንተስጋ ያለውሙዚቃ አባል ናቸው፡፡ እስቲ ልጅነት ምን ይመስላል ከአባት ግርማ፡- ትዳር የያዝኩበት አጋጣሚ ለንደን በገባሁ በሃያኛው ስሜት እንዴት ነው?ጋር የነበረህ ግንኙነት ምን ይመስላል?ቀን ነው ጓደኛሞች ነበርን ግን አጋጣሚ ቀለበት አደረግን፡፡ ግርማ፡- እኔም በጣም በጣም ደስተኛ ነኝ፡፡ እጅግግርማ፡- እናቴ ልጅ እያለሁ ነው የሞተችው ረጅም ዕድሜ አንድም ለንደን ያቆየኝ የሀገሩ የወረቀት ፕሮሰስ ቢሆንም የለፋሁበትና የደከምኩበት ስራ ነው፡፡ አሁን ከወጣ በኋላያሳለፍኩት ከአባቴ ጋር ነው፡፡ በጣም ጥሩ አባት ነበረኝ፤ በመሀል ግን ልመጣ ነበር፡፡ያለው ምላሽ እና በህዝቡም አካባቢ የሚሰጠኝ ምላሽ በጣምለአባትነት አርአያ የሚሆን አባት ነው፡፡ ወደሙያው ስንገባ መዲና፡- እስቲ ባለቤትህን እና ልጆችህን አስተዋውቀን? ያስደስታል፡፡ እርግጥ ያለ እና ቤታችን ውስጥ ተረጋግተንአባቴ ወደዚህ ሙያ እንድገባ አይፈልግም ነበር፡፡ በኋላ በኔ ግርማ፡- ባለቤቴ ገነት ከበደ ትባላለች፣ ልጆቼ ደግሞ የምናዳምጠው አልበም አግኝተናል የሚሉ አስተያየቶች አሉ፡፡የሙዚቃ ስሜት ምክንያት ወደ ሙዚቃ ትምህርት ቤት እየሩሳሌም ግርማ እና ፋኑኤል ግርማ የሚባሉ ሁለት ልጆችእንድገባ አደረገኝ፡፡ ሙያውን ከወደድከው ከትምህርት ጋር አሉኝ፡፡ሰላምታ፡- ድንገት አንተ ያለህበት ቦታ ላይ ዘፈንህን ስትሰማየሚሰማህ የተለየ ነገር አለ?እንዳይጋፋ በሚል ያሬድ ሙዚቃ ት/ቤት አስገባኝ፡፡ ኢትዮጵያ መዲና፡- አጋዥነቷ እንዴት ነው?ግርማ፡- ምርጫቸው ሆኖ ዘፈኔን ሲሰሙ በጣም ደስሬዲዮ ላይ እርሶም ቢሞክሩት የሚባል ፕሮግራም ነበር፡፡ ግርማ፡- ጥሩ ናት በዚሁ ሙያ ውስጥ ያለች ልጅ ነች፣ ይለኛል፡፡መዲና፡-አዎ ታምራት አሰፋና ኢትዮጵያ ሬዲዮ ዳንኪራ ኢንተርቴይመንት በሚባል የውዝዋዜ በለንደን ብቻ መዲና፡- ከነጎሳዬ እና ማዲንጎ ጋር ማጀብ አብረህየሚያዘጋጁት?ግርማ፡- እዚያ ፕሮግራም ላይ ከአባቴ ጋር እንሳተፍ ነበር፡፡የሬዲዮ ኢንተርቪው አደርጋለሁ ከዚያ ውጭ የማልረሳው ነገርፎቶ መፍቻ፦ ግርማ ተፈራ ለንደን ላይ “ያንተን ላንተ” የሚለውን መንፈሳዊ ሲዲ አብረውት ከሰሩት አርቲስቶች ጋርሀገር ፍቅር በተጋባዥነት ስሰራ የክብር እንግዳ ሆኖ አበባ ስጦታያሰጠኝን አልረሳውም፡፡መዲና፡- ምን... ዘፍነህ ነው?ግርማ፡- የሱን ዘፈን ነበር የዘፈንኩት፡፡ሰላምታ፡- አባትህ መድረክ ላይ ሲዘፍን አይተኸውታውቃለህ?ግርማ፡- ብዙ ጊዜ አይቼዋለሁ፡፡መዲና፡- ምን ይሰማህ ነበር?ግርማ፡- በዚያን ወቅት ልጅም ተማሪም ነበርኩኝ፡፡መዲና፡- የት አካባቢ ነበር የተመረከው፣ የተወለድከውስ የት ነው?ግርማ፡- የተወለድኩት ፈረንሳይ አካባቢ ነበር አሁንምያለሁት እዚያው ነው፡፡ መጀመሪያ የተማርኩት ስድስት ኪሎአካባቢ የሚገኝ ሞርኒግ ስታር የሚባል የግል ት/ቤት ነበር፤ከዚያም ሚያዝያ 23 ሚሽን የሚባል ት/ቤት ነው ሃይስኩልደግሞ ቴምፕል ተማርኩኝ፡፡መዲና፡- አባትህ በህይወት ሲያልፉ በደንብ ታስታውሳለህማለት ነው?ግርማ፡- አዎ በደንብ አስታውሳለሁ፡፡ አስራ ሁለተኛ ክፍልጨርሼ የሙዚቃ ት/ቤት የሁለተኛ ዓመት ተማሪ ነበርኩ፡፡መዲና፡- ከዚያ ትምህርቱን አቋረጥከው ወይስ?ግርማ፡- ትምህርቴን ጨርሻለሁኝ፡፡መዲና፡- አባቴ የሚል ዘፈን ዘፍነሃል፤ ዘፈኑ ደግሞ አሁንምድረስ የሚወደድ ዘፈን ነው፡፡ ለሱ ዘፈን የተለየ ስሜት ነበረህ?ግርማ፡- አዎ! ዘፈኑ የእውነት የሆነና የውስጤን ስሜትየሚገልፅ ዘፈን ነው፡፡ ሰው ውስጥም የዘለቀው የእውነት ስለሆነነው፤ ዘፈኑን የፃፈው ተመስገን ተካ ነው፡፡ ተመስገን ተካ ልክ ሳይሆን ከተሞች እየሰራች ትገኛለች፡፡ሰርተሃል፡፡ ትልቁ በጣም ያስገረመኝ ነገር ከማህሙድ አህመድአንተ እንደምትጠይቀኝ ቁጭ አድርጎ የነበረኝን ፍቅር ሁሉንም መዲና፡- ስለ አዲሱ አልበምህ እናውራና ትላልቅ የግጥም አባትህን አጅቦ ሰርቷል አሁን ደግሞ ከስንት ዓመት በኋላስሜቴን ጠይቆኝ ነው ዘፈኑን የፃፈው፡፡እና ዜማ ደራሲዎች የተሳተፉበት ለምሳሌ አለምፀሐይ ወዳጆ አንተን ማጀቡ የሚያስገርም ነገር ነው፡፡ እንዴት አሰብከው?መዲና፡- ምናልባት አልበሙ የወጣው በኮሌክሽን ነው? ሌሎችም አሉበት ስትጀምር እንዴት ተጀመረ?ግርማ፡- የኔን ዘፈን በመጀመሪያ ሳስበው ዘፈኑን ለመስራትግርማ፡- እሱ አልበም የወጣው በሙሉ አልበም ነው፡፡ ግርማ፡- የሚገርምህ እኔ ይህንን ስራ የጀመርኩት በ1997 ዘፈኑን የምሰራው ግን ይዘቱንና መሰረቱን ባለቀቀ መንገድበኮሌክሽን የወጣው የክቡር ዘበኛ ቅርስ በሚለው ላይ ‹‹ኧረ ዓ.ም ነው የዚህ ስራ ወደ አራት ጊዜ መጥቻለሁኝ፡፡ አምስት መስራት እንዳለብኝ ነው፡፡ ከዚያም ለአበጋዝ ሳማክረው እሱምመልሱን ስጭኝ›› የሚለው ላይ እና ተዘራ ሃይለሚካኤል፣ አየለ ወር ስድስት ወር እየቆየሁኝ ይህንን ስራ ለመስራት ብዙ በጣም ደስተኛ ነበር፡፡ ምክንያቱም እሱ የሙሉ ባንድማሞ፣ ጌታቸው ተካ፣ አለማየሁ ግዛው፣ የብዙነሽ ልጅ፣ በዚያ ድካምና ልፋት አይቼበታለሁኝ፡፡ እግዚአብሔር ፈቅዶ ደግሞ እንዲመጣ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ዘፈኑን ለመስራት መህሙድኮሌክሽን ላይ ነው፡፡ለህዝብም በቅቷል፤ እስካሁን ያለውም ነገር በጣም ጥሩ ነው፡፡ ትልቅ ውበት አለው፤ እሱንም ስንጠይቀው ደስታው ልንግርህመዲና፡- አሪፍ አልበም ነበር! በጣም ተወዷል ሁለተኛ መዲና፡- ግጥምና ዜማ መሰብሰቡ እንዴት ነበር? ከምችለው በላይ ነው፡፡አልበምህን ነው አሁን በቅርቡ ያወጣኸው?ግርማ፡- አድካሚ ነው፤ ብዙ ዜማ ከዚያ ትመርጣለህ ግጥም መዲና፡- በፊት ትቀራረቡ ነበር?ግርማ፡- አይ ሁለተኛው አልበሜ ሳይሆን ከኮሌክሽኑ ጋር የምትፈልገውን መምረጥ አለ ያሁሉ አድካሚ ስለሆነ ትዕግስትናወደ አራተኛው አልበሜ ነው ሶስተኛው እኔ ከሃይለእየሱስ ጊዜን ይፈልጋል፡፡ግርማ፡- ከአባቴ ጋር ይቀራረባሉ ለኔም የዓይን አባቴ ነው፡፡ስለዚህ በጣም ተደስቶ እሺ አለኝ፡፡ በሚቀጥለው ቀን ከሰዓትግርማ እና ሂሩት በቀለ ጋር የሰራነው ሲሆን ብዙም መዲና፡- ‹‹እኔ አይደለሁማ›› የአለምፀሐይ ወዳጆ በጣም በኋላ ከአበጋዝ ጋር ቀጠሮ ነበረኝ እና ስሄድ በኋላ ከአበጋዝአልተደመጠም፡፡በሳል ነው እንዴት ተቀበልካት?አበጋዝም ጋሽ ማህሙድ ጠዋት መጥቶ ያንተን ዘፈን ከፍቶ ሄደሰላምታ፡- ወደ እንግሊዝ የሄድክበት አጋጣሚ ምን ነበር? ግርማ፡- ‹‹እኔ አይደለሁማ›› የሚለውን ግጥም ከአለምፀሐይ አለኝ፡፡ ማህሙድ ሁሌም ለሙያው ክብር ያለው ትልቅ ሰውነው፤ ሁሌም አንስቼ አልጠግብም እግዚአብሔ ያክብረውበጣም ትልቅ ሰው ነው፡፡መዲና፡- ያንተ ዘፈን ቶሎ ነው ህዝብ ውስጥ የገባው፡፡እነዚህ ነገሮች መምጣታቸው ለሙዚቃው ምን አጋዥነት አለውትላለህ?ግርማ፡- ድጋሚ በሚሰሩ ስራዎች ላይ የሚያስደስተኝ አለ፣የማያስደስተኝም አለ፡፡ ይህ አስተያየቴ እንደ አንድ አድማጭነው ምክንያቱም የአንድ ሰው ዘፈን ስንወስድ የነበረውን የቦታእና የነበረውን ደረጃ ሳንቀንስ የምንሰራ ከሆነ ጥሩ ሊሆንይችላል፡፡ ግን እንደው ከጊዜው ጋር እንዲሄድ ተብሎየሙዚቃውን ሪትም ለክለብ እንዲመች የሚሰራው ነገር ብዙምአያስደስተኝም፡፡ እውነቱን ለመናገር፡፡መዲና፡- አባታቸውን ወክለው የተሳካላቸው፣ እናታቸውንወክለው ጥሩ ነገር የሰሩ አሉ አንተምጋ የምናየው ነገር ይሄ ነገርአለ፡፡ በተጨማሪ ከቢዝነስ አንግል እየታዩ የሚሰሩም አሉሁለቱን ንፅፅሮች እንዴት ታያለህ?ግርማ፡- እናትና አባትን መተካት ሳይሆን የማንኛውንም ሰውስራ ይስራ ግን ደረጃውም የዘፈኑን ውበት ጠብቆ ሁሉም ሰውእንዲሰማው አድርጎ ከተሰራ ደስ ይለኛል፡፡ ለምሳ የአቢተውንየሰራው ልጅ፣ የሙሉቀንን የሰራው ደስ ብሎኝ ነው እየሰማሁያለሁት፡፡መዲና፡- ስለ አባትህ እኛ ከምናውቀው ሌሎች ያሉህ ነገር አለ?ግርማ፡- አዎ! ብዙ አስተያየቶች ይመጡልኛል በስልክም፣በአካልም፣ በፌስቡክም ብዙ አስተያየቶች መጥተውልኛል፡፡አንድ ቀን አንድ ትልቅ ሰው አገኙኝ እና ጠርተው ሰላምአሉኝ፡፡ ‹‹አባትህን አደንቀዋለሁኝ ድሮ አብረን ነበርን አሁንደግሞ አንተ የሰራኸውን ሰምቼ በጣም ነው ደስ ያለኝ፡፡ ሞትበምን እንደሚረሳ ታውቃለህ?›› አሉኝ ‹‹በመውለድ ነው፤ በልበርታ ልጄ›› ብለውኝ ሄዱ፡፡መዲና፡-ከነኤልያስ መልካ፣ ከነአማኑኤል ጋር ነው የሰራኸውእንዴት ትገልፃቸዋለህ?ግርማ፡- በጣም... በጣም እግዚአብሔር ያሳካላቸው፡፡እውተኞችና ብቃት ያላቸው ብቁ የሆኑ ልጆች ናቸው፡፡ ከነሱጋር በመስራቴ እጅግ በጣም ደስተኛ ነኝ፡፡መዲና፡- ማጀብ ላይ ትላልቅ ሰዎች ናቸው ያጀቡህ ይህእንዴት ታሰበ፡፡ ሌላው ጋር ስታይ ቀለል የሚሉ ሲያጅቡነውና?ግርማ፡- ማዲንጎና ጎሳዬ ከስራው ባሻገር በጣም በጣምየምወዳቸው ወንድሞቼ ናቸው፡፡ ይህንንም ስራ ስንሰራ በጣምከጎኔ ከነበሩ ሰዎች ዋነኛዎቹ እነሱ ናቸው፡፡ ስንሰራ ይህ ቢሆንያቢሆን እንባባላለን፡፡መዲና፡- የነሱ ምላሽ እንዴት ነበር?ግርማ፡- በጣም ደስተኞች ናቸው፡፡ እጅግ በጣም ቀና ልጆችናቸው፡፡መዲና፡- ከወጪ አኳያ እንዴት ነበር?ግርማ፡- ትራንስፖርት የተመላለስኩትና ጉልበት ሳይታሰብእስከ ሦስት መቶ ሺህ ብር ወጭ አውጥቼበታለሁኝ፡፡መዲና፡- አሁን ላይ ስታየው ያወጣኸው ወጭ እና የስራውውጤት ሬድ ባክ እንዴት ነው?ግርማ፡- አንድ እውነት ስነግርህ አስር ዓመት ከሙያውውጭ ነበር እዚህ ካለው ህዝቤም ርቄ ነበር፡፡ ህዝቡ ይህንንስራ ከተቀበለኝ በዚህም ስራ ከህዝቡ እንደገናተገናኝቼበታለሁ፡፡ ይህም እጅግ በጣም ጥሩ ምላሽ ነው፡፡መዲና፡- ውጭ ሀገርስ ስራ እንዴት ነው?ግርማ፡- ከካናዳ ውጭም በአውሮፓ፣ በአሜሪካናበአውስትራሊያም ጭምር እየተዘዋወርኩ እሰራለሁኝ፡፡መዲና፡- የራስህን ስራዎች ብቻ ነው የምትሰራው?ግርማ፡- ውጭ ስትወጣ የተገኘውን ነው የምትሰራው፡፡መዲና፡- ስናጠቃልል ምን እንበል ምናልባት እኔ ያላነሳሁትነገር ካለ?ግርማ፡- በዚህ ‹‹እኔ አይደለሁማ›› በሚለው አልበምተጀምሮ እዚህ መድረስ ለረዱኝ የሙያ ሰዎች፣ ለቤተሰቦቼ፣ጓደኞቼ ሁሉንም በጠቅላላ እግዚአብሔር ያክብርልኝ በጣምበጣም አመሰግናቸዋለሁ፡፡መዲና፡- እኛም እናመሰግናለን፡፡


‹‹የልጅነት ህልሜን አሳክቻለሁ!››ልጅ ሆና ብዙ ህልሞች በውስጧ እንዳለ ትናገራለች፡፡ እናምሴትነቷ ሳያግዳት የልጅነት ህልሟን እያሳካች ትገኛለች የዛሬዋየመዲና ጋዜጣ እንግዳ በቁንጅና ውድድር አሸናፊ ሞዴልናአውሮፕላን አብራሪ ሐያት አህመድ፡፡ ሐያት ለሴቶች እህቶቿናለወጣቶች የምትነግረው ብዙ ቁም ነገር አላትና ተከተሏት፡-ሰላምታ፡- ሐያት ስለተገናኘን ደስ ብሎኛል፡፡መቀየር ከባድ ነበር፡፡ሐያት፡- እኔምሰላምታ፡-ሰላምታ፡- በፊት የምናውቅሽ በቁንጅና ውድድር አሸናፊእንኳን ደህና መጣሽም ሳልልሽ ቀጥታ ነውወደቃለ-ምልልስ የገባነው፡፡ነበር፡፡ ደግሞ ቁንጅናሽን አንክድም፡፡ሐያት፡- እኔ እኮ ገርሞኝ እየጠበቅሁኝ ነበር፡፡ሐያት፡- አመሰግናለሁ (ፈገግታ)ውስጤ ፍላጐቱና ፍቅሩ ስለነበር ነው የተማርኩት፡፡ሰላምታ፡-ሰላምታ፡- አሁን ደግሞ ወደ ሌላ ሙያ ገባሽ ሲባል ሰማንለመሆኑ እድሜሽ ስንት ደረሰ?ሰላምታ፡- ከዚሁ ጋር በተያያዙ የመግዛቱ ጉዳይ እንደለ ሆኖነገር ፈትኖ የአብራሪነትን ፍቃድ የሚሰጠው፡፡ሐያት፡-እውነት ነው?(ሳቅ…) ሃያ ዘጠኝ ደርሻለሁኝ፡፡ከዚህ በኋላ እንዴት ነው ተቀጥረሽ የመስራቱ ነገር አለ?ሰላምታ፡- ኢንተርናሽናል ነው ወይስ ለአሜሪካ ብቻ?ሰላምታ፡- ሃያ ዘጠኝ ዓመቱ የህይወት መንገድ ምንሐያት፡- አዎ እውነት ነው፡፡ሐያት፡- አዎ… ከመማር ባለፈ ግን ደስ የሚልህ በቃ ትልልቅ ሐያት፡- ኤፍኤ ማለት አሜሪካ ውስጥ ነውለለ ግን በየአገሩ ይመስላል?ሰላምታ፡- አሜሪካን ባጋጣሚ ነው ወይስ አስበሽበት ነውአውሮፕላኖችን አብርረህ መንገደኞችን ጭነህ አንተ ኃላፊነቱን የተለያየ ህግ አለ፡፡ እናም ለየሃገሩ ማብረር ከፈለክ እዚህ ሐያት፡-የሄድሽው?(በረጅሙ በመተነፈስ…ሳቅ) ሃያ ዘጠኝ ዓመት ብዙወስደህ ተንከባክበሃቸው ያ ስሜት ከምንም ያለፈ ደግሞ የተማርከውን ኮንቨርት ይደረግና ያለውን ህግና ስርዓት በሀገሩ ነገሮችን አሳልፌያለሁኝ፡፡ ባለፉት ስምንት ዓመት ከሚዲያውሐያት፡- አይ ባጋጣሚ አይደለም፤ አስቤበት አቅጄ ነው የበለጠ የለፋህበትን የሰራህበትን ነገር ደግሞ እንደትደሰትበት ይተገበራል፡፡ ስለዚህ እዚህ መብረር ከፈለክ ወደዚህ ሀገር ጋር አብሬ ከህዝብ ጋር አደኩኝ ማለት እችላለሁኝ፡፡ ከእድሜየሄድኩት፡፡የሚያረግህ ነው ብዬ ነው የማምነው፡፡ ስለዚህ እቅዴ ተቀጥሮ ኮንቨርት ይደረግና ተቀይሮ ትሰራለህ፡፡ ዋናው ግን የማብረር ጋር ብዙ ነገሮችን ትማራለህ፤ ብዙ ነገሮችን ታያለህ፡፡ሰላምታ፡- እንዴት አሰብሽው?ከልጅነትህ ጀምሮ የምታስባቸውን ነገሮች ማድረግ ማመዛዘንሐያት፡- ከልጅነቴ ጀምሮ ስመኘው የነበረ እና ውስጤ ያደገመቻል ወደፊት ማድረግ የምትችላቸውን ትሰራለህ፡፡የአውሮፕላን አብራሪነትን ፈለግ ነበር፡፡ እያደግሁ ስመጣለወደፊትም ማሻሻል፤ የምትቀይራቸውን ነገሮች እያየህ መስራትደግሞ መብሰል ነበረብኝ፡፡ መቼ የሚለውን ነበር ቀን ቆርጬእየጣልክ የምትሄድበት ወቅት ስለሆነ እድሜ የትምህርት ጊዜካልሄድኩ በስተቀር ነገሮች እየከበዱ ይሄዳሉ እድሜም ቆሞነው፡፡ስለማይጠብቅ ሲመጣ ነገሮችን በማገናዘብ አሁኑኑ መሆንሰላምታ፡-አለበት ብዬ ወስኜ የሆነ ሰዓት ላይ ቆርጬ ለመማር ሄድኩኝ፡፡ከእድሜ አንፃር እያወራን ነውና የትዳር እቅዱአለ ይህም የልጅነነት ህልሜ ነበር፡፡አሁን?ሰላምታ፡- የልጅነት ህልምን እውን ማድረግ በጣም በጣምከባድ ነው፡፡ ይሆናል ብለሽ አስበሽ ታውቂ ነበር?ሐያት፡- በሚገባ!! አንድ ቀን እንደማሳካው እርግጠኛ ነበርኩካምላክ ጋር፡፡ ምክንያቱም እኔ በህፃንነቴ የምመኛቸው ብዙነገሮች ነበሩ፡፡ በረራ ደግሞ አንዱ እራሱን የቻለ ነገር ነው፡፡ሌሎች ነገሮችም አሉ ማድረግና ማሳካት ልሰራቸውምየምፈልጋቸው እና መሆን የማይቻልበት ምክንያት አየታየኝም፡፡ሰላምታ፡- እንደሚቻል እና የማይቻል በእንዴት ይታወቃል?ሐያት፡- አንድን ነገር ከሞከርከው በኋላ እንደሚቻልናእንደማይቻል ለማረጋገጥ ካለሞከርክና ካልጣርክ ይቻላልናአይቻልምን ማረጋገጥ አይቻልም፡፡ ስለዚህ መሞከር ግድነው፡፡ሰላምታ፡- በልጅነትሽ የታለመን ነገረ ዛሬ ተሳክቶ ስናይበጣም ደስ ብሎናል፤ ቁንጅና ውድድርስ የምታስቢው ነገርነበር ያኔ?ሐያት፡- (በፈገግታ) እሱንም ከህፃንነቴ ጀምሮ ስመኘውየነበረው፤ ከህፃንነቴ ጀምሮ በጣም ፋሽን ሾው መስራትእፈልጋለሁኝ፣ ሞዴል መሆን እፈልግ ነበር ልብስ መልበስመቀባባት በጣም ያስደስተኝ ነበር፡፡ ሞዴሊንግ የጀመርኩትልጅ እያለሁኝ ገና የአስራ አራት ዓመት ልጅ ሆኜ ነው ፋሽንሾው እና ውድድር የተሳተፍኩት፡፡ በልጅነቴ እመኘው ነበርበኋላም አሳካሁት፡፡ ፓይለትነትም እንደዚያው ህፃን ሆኜ ይህንትልቅ ማሽን እንደትናንሽ ነፍሳትና አዕዋፋት በሰማይ ላይበነፃነት ሲንሳፈፍ ሳይ ግራ ይገባኝ ነበር፡፡ ልክ እንደ ነፍሳቱያለገደብ በነፃነት መብረሩን ሳይ እኔም ያንን ነፃነት እመኘውነበር፡፡ የሞዴሊንጉም ነገር ከልጅነቴ ጀምሮ እመኘው ነበር፤በልጅነቴም ገባሁበት፡፡ የተወሰነ ዓመታትም ሠርቼ አየሁት፡፡ከዚያ ግን አንዳንድ ነገሮች ተፈጥረው አድርገሃቸው ማቆምየማትፈለጋቸው ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ አንዳንዶቹ ደግሞ የልጅነትህልምህ ሆነው አድርገሃቸው ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ጊዜውንጠብቆ የሚያልቅ ነገር አለ፡፡ ለኔም ሞዴሊንግ ወቅቱን ጠብቆመቆም የነበረበት ነገር ነበር፡፡ሰላምታ፡- ትንሿን ን ሐያትን ትምህርት ቤት ሳትገባአስታውሽንሐያት፡- ትምህርት ቤት ሳትገባ (ሳቅ…) አቃታለሁ ብለህነው?ሰላምታ፡- ሐያት ሀይለኛ ነበረች አሉ?ሐያት፡- የነበርኩት እና አሁን ተመልሼ ሙሉ ለሙሉአዕምሮዬን አሰባስቤ ተማሪ ሆኜ ከተማሪዎች ጋር እራሴንአግኝቼ በዚያ መልክ ያሳለፈኩት ነገር ለኔ ፈታኝም ነበር፡፡ፈተናውንና ጥንካሬውን እፈለግ ነበር፡፡ የራሱ የሆነ አስቸጋሪምደስ የሚልም በጣም ብዙ ነገር ያየሁበት ነገር ነውና ለኔበህይወቴ ውስጥ በጣም ትልቅ ልምድ ብዬ የማስቀምጠው ነገርነው አሳለፌ የመጣሁት፡፡ሰላምታ፡- አንድ ጓደኛዬ መኪና መግዛት ሲያስብ መንጃፍቃድ አወጣ፡፡ ከሌላ ጓደኛዬ ጋር ቁጭ ብዬ ስላንቺ ስናወራአብራሪ ስለማትፈልግ የራሷን አውሮፕላን እራሷ ማብረርትፈለጋለች አለኝ እውነት ነው?Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1ሐያት፡- (ሳቅ…) አብራሪ ስለማልማፈለግ እንኳንአይደለም፡፡ የራሴን አውሮፕላን አንድ ቀን አንደማበርአምናለሁ፡፡ ከልጅነት ህልሜ አንዱ እሱው ስለሆነ ግን ይህየራስ ህልም ነበረ ሳረገውም ለራሴ ላደርገው የወሰንኩትናመቼም ላቆመው የማልችለው ነገር ነው፡፡ ወሰንኩ ያደረኩትደግሞ በውስጤ ያሰብኩትን ነገር ነው፡፡ ሌላው እውቀቱ መኖሩጥሩ ነው፡፡ ለምሳሌ መኪና ኖሮህ በሹፌር ብትሄድም አንድ ቀንየሆነ ነገር ሊያጋጥምህ ይችላል፡፡ ስለዚህ እውቀት ቢኖርህመኪና ለመንዳት አትቸገርም፡፡ መኪናው ተበላሽቶ ቢቆምብህየእውቀት መኖር ጥሩነቱ የተወሰነ ነገርን በወቅቱ ፎከስ አድርገህመንቀሳቀስ ትችላለህ፡፡ ስለዚህ እኔ ከእውቀቱ ባለፈ በጣምችሎታህ ሳይረጋገጥ ፍቃድ አይሰጥህም፡፡ሰላምታ፡- አሁን አንቺ ላይሰንሱን አግኘተሻል?ሐያት፡- አዎ ፍቃዱን አግኝቻለሁ፡፡ሰላምታ፡- የምርቃትሽ ወይም የጨረሽለት የተሰማሽ ስሜትእንዴት ነበር?ሐያት፡- ብዙም አልታወቀኝም ገና ስሜት ውስጥአልገባሁም፡፡ በጣም ብዙ ልፋት ስለነበረው፡፡ ትምህርቱበጣም ያጨናንቃል፣ ብዙ ያለፋሃል እኔም ኮርሱን ደራርቤስለወሰድኩት ለፈተና ማጥናት አለብህ፤ ብዙ ነገር አብሮየሚሄዱ እና መጨረሻም ላይ ተጨናንቀህ ከጨረስክ በኋላልክ እንደሌላው ቀን እቤትም ግበቼ በጠዋት ነው የተነሳሁት፡፡በጠዋት ተነስቼ ልክ እንደሌላው ቀን በጣም የሚያጨናንቅ ነገርእንዳለ ነው የሚሰማኝ፡፡ ገና ውስጤ እንደጨረስኩ አልገባምነበር፡፡ አየዋለ ሲሄድ እንደጨረስኩ በቃ መጨረሴ ነው ብዬአመንኩ እንጂ ብዙ ውጥረት ላይ ስለነበርኩ የምርቃቴ ጊዜብዙም አልታወቀኝም፡፡ሰላምታ፡- ኢትዮጵያ መቼ ገባሽ?ሐያት፡- ቀጥታ ኢትዮጵያ አልገባሁም፤ ቤተሰቦቼ ሌላ ሀገርስለነበሩ እነሱ ጋር የተወሰነ ቀን ቆይቼ ነው የመጣሁት፡፡ቤተሰቦቼ ጋ ስሄድ የነሱን ደስታ ሳይ በጣም ደስ አለኝ፡፡ሰላምታ፡- ከነማዕረግሽ ነው የገባሽው?ሐያት፡- (ሳቅ…) ማዕረግ ገና የለውም፡፡ሰላምታ፡- አዲስ አበባ እንደመጣሽ ሰንሴሽን ማስታወቂያተቀይሯል አይተሽዋል? ስታይው ምን ተሰማሽ?ሐያት፡- አዎ አንዱን ማስታወቂያ አይቼዋለሁ፡፡ አይገርምምምን እንደተሰማኝ አላውቅም እዚያ እያለሁ ጓደኞቼደውለውልኝ ሰምቼ ነበር፡፡ አዲስ ማስታወቂያ ተሰርቷልብለው ነግረውኝ ነበር፡፡ መጥቼም አየሁት ይዘቱ ለየት ያለነው፡፡ የበለጠ ባህሉን ያጠቃለለ ነው ብቻ ዘፈኑ ምናምን ቀየርብሏል፡፡ እኛ ስንሰራ ከነበረው ለየት ያለ ነው፡፡ ይህም የተለየአቀራረብ አካሄድ ደግሞ የተፈለገው ግብ ጋር መድረስ ካስቻለማስተማር ከቻለ ደስ ይላል፡፡ ሰው በሚገባው መልኩእየቀያየሩ መሞከሩ በጣም ጥሩ ነው፡፡ሰላምታ፡- ያለነው ያንቺው ቤሎሱማ ካፌና ሬስቶራንትነውና ይህ ካፌ ደግሞ ሲጀመር ኮንዶሞችን በማስቀመጥ ነውየተጀመረው፡፡ እንዴት ይህንን አሰብሽው?ሐያት፡- ይህንን ነገር መጀመሪያ ያሰብነው እኔ ከዲኬቲ ጋርአብሬ ለረጅም ግዜ እሰራ ነበር፡፡ በወቅቱ ከነበረው የዲኬቲዳይሬክተር ጋር ብዙ ግዜ ስናወራ በኤች አይ አይቪ ላይየሚሰራው የመከላከል ስራ ወጣቱ ጋር እንዲደርስ እኔ ቢዝነስመስራት ስለማስብ ያንን ነገር ከቢዝነሱ ጋር ተያይዞየሚሰራበትን ሁኔታ እናወራ ነበር፡፡ በዚህ መሃል ሜሪስቶፕስኢንተርናሽናል ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነበሩ፡፡ እና እሳቸውአፍሪካ ውስጥ የተካሄደ አንድ ውድድር ነበር፡፡ ከዚያ ውድድርላይ አዲስ ሃሳብ ይዞ የቀረበ መቶ ሺህ ዶላር የሚያሸንፍበትእድል ነበር፡፡ ሃሳቡን በቅድሚያ ያፈለቁት አቶ ጌታቸው ነበሩ፡፡አብረን እንስራ በሚል ተስማምተን ካፌ መዝናኛ ነው፡፡ ሁሉምሰው ካፌ ጊዜውን ያሳልፋል፡፡ እየተዝናኑ ሊማሩ የሚችሉበትንኮንዶም ማስቀመጥ እንዲወስዱ የሚያመቻች ሃሳብ ይዘንየኮንዶም ካፌ በሚል የመጀመሪያ ሃሳብ መጣ፡፡መስራትን ነው የማስበው፡፡ሰላምታ፡- የሰው ስሜት እንዴት ነበር? አንስተውስ የሚሄዱሰላምታ፡- ሙሉ ለሙሉ አሁን አውሮፕላን ማብረርነበሩ?ትችያለሽ?ሐያት፡- ነበሩ በጣም ጥቂት፡፡ የመጀመሪያ ሰሞን ላይሐያት፡- (ሳቅ…) እህቴን መሰልከኝ፤ እህቴ አታምነኝም በጣም ያስፈራ ነበር፡፡ ኮንዶም የሚባለውን ነገር በገሃድ ስሙንምንድነው የሚባለው ‹ከአብሮ አደግህ አትሰደድ ነው…› ወይም መጥራት የሚያፍር ህዝብ በካፌ ከምግብ ጋር እንዴት የሚሉምደግሞ ‹በእጅ ያለ ወርቅ …› ይባል የለ? ስለሆነም እሷም ነበሩ፡፡ አላማውን የሚደግፉ ባሉበት በዚያን ያህሉ ደግሞአላመነችኝም ‹አሁን አንቺ ማብረር ትችያለሽ?› ትለኛለች፡፡ የሚቃወሙም ነበሩ፡፡ በመጀመሪያ ላይ የሰውን አመለካከትአንድ ዓመት ተምሬ በመሃሉ በጣም ብዙ ከባድ ፈተናዎችንአልፈህ ነው ከዚህ በኋላ ያንን ላይሰንስ (ፍቃድ) ማግኘትየምትችለው፡፡ አሜሪካ ውስጥ ኤፍኤ የሚባል ኦፊስ አለ፡፡ እሱማለት አሜሪካ ውስጥ ያሉትን አቬሽን የሚቆጣጠርየሚከታተለው ተጠሪ ማለት ነው፡፡ ህግን ያወጣል ሁሉንምKF␣Auto␣World␣የተለያዩ␣ያገለገሉ␣መኪኖችን␣ለሽያጭ␣ያቀረበ␣በመሆኑ␣ተሽቀዳድማችሁ␣ግዟቸው፤␣␣መኪና␣ከኛ␣ሲገዙ␣ምንም␣እንከን␣ቢያጋጥመው␣ዋስትና␣እንሰጣለን␣ይደውሉሐያት፡- እስካሁን ምንም የለም ለወደፊቱ ደግሞ አልምላክያውቃል፡፡ሰላምታ፡- ሐያት መቼ ነው የልጅ እናት የምትሆነው?ሐያት፡- የእናቴ ጥያቄ መሰለኝ (ሳቅ) አምላክ በፈቀደ ወቅትእናትነት ይመጣል፡፡ሰላምታ፡- ያላነሳሁት ነገር ይኖራል ቀረ የምትይው ነገርካለ፤ሐያት፡- (…ሳቅ) እኔ ምን እፈልጋለሁ መሰለህ ለብዙ ሰዎችወይም በተለይም ለወጣት ሴቶች የሆነ መልዕክት ባስተላልፍደስ ይለኛል፡፡ ብዙ ጊዜ ሴቶች ስንባል ብዙ እቅድን እንፈራለን፤ብዙ ማለምን እንፈራለን፣ ፈተና ይበዛብናል ብለን እናስባለን፡፡ወንድም ሆንክ ሴትም ሆንክ ፈተና በህይወት ላይ ሁሌም አለ፡፡እነዚያ ቻሌንጆች የምንቋቋምበትና፤ አካሄድን አስተካክሎጥንካሬ ኖሮን ያንን ነገር ለመቋቋም እራሳችንን ማዘጋጀትይጠበቅብናል፡፡ ስለሆነም የምናቅደውን ነገር አይሳካምን ትተንየሚሳካበትን መንገድ ማቀድ አለብን፡፡ ሁል ጊዜ ማለምንመፍራት የለብንም፡፡እራሳችንን መርምረን ማወቅ አንዱ ሞዴል ስለሆነ ሌላውምሞዴል ላይሆን ይችላልል፡፡ ዋና አላማው ውስጣችን ምንድንነው የሚፈልገው? የማለውን ማወቅና ውስጣችንን ማዳመጥነው፡፡ እራስን ማወቅ እራስን መፈለግ መቻል ያንንም ካወቅንበዚያ መንገድ አላማችንን ለማሳካት ከጣርን የማይሳካበትመንገድ የለም፡፡ ዋናው ማቀድ መጣር እና ለምፋት ለህልማችንመሳካት ዋናው መፍትሄው፡፡ ስለዚህ ወጣቶች አካባቢ ላይተስፋ መቁረጥ ቀርቶ አይቻልም የሚባል ነገር ሊኖርአይገባም፡፡ በተለይ ለሴቶች የማስተላልፈው ተስፋ መቁረጥአያስፈለግም የሚፈልጉትን ከልብ ለማሳካት ከፈለጉየማይሳካበት አንድም ነገር የለም እና ከልብ ለማሳካትመዘጋጀት ነው፡፡ሰላምታ፡- ጠንካራ ሴቶች እንዲኖሩ እፈልጋለሁ ነውየምትይው?ሐያት፡- በጣም ሴቶች ይህም አለ እንዴ ማድረግ ይቻላልእንዴ ብለው ማድረግ እንደሚችሉ ማመን እና ቀድመውማመን ይገባቸዋል፡፡ ጊዜያችንን በአግባቡ መጠቀምና ተስፋሳንቆርጥና ሳንፈራ ከጣርን የማይሳካ ነገር የለምና ሴት አህቶቼጠንክረው መስራት አለባቸው ደግሞም ይሳካል፡፡ሰላምታ፡- የቁንጅና ውድድር ብትጋበዢ ከአሁን በኋላትወዳደሪያለሽ?ሐያት፡- መወዳደር እንኳ አልፈልግምሰላምታ፡- ለምን?ሐያት፡- (…ሳቅ) ምክንያቱም ሁሉም ነገር የራሱ ወቅትና ጊዜአለው፡፡ ራሱን ጠብቆ የሚያልፍ ነገር አለ፡፡ አሁን ከታችለሚመጡ ተተኪዎች ቦታ መልቀቅ መቻል አለብን፡፡ ስለዚህተመልሼ የቁንጅና ውድድር መወዳደር ለኔ አይታየኝም፡፡በእስካሁኑ ግን የልጅነት ህልሜን አሳክቻለሁና በጣም ደስተኛነኝ፡፡ሰላምታ፡- እናመሰግናለንሐያት፡- እኔም አመሰግናለሁ፡፡


Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1መቼም አሜሪካን ሃገር መኪና ማለት እግር እንደሆነ ለቀባሪው አናረዳውም። እንቅስቃሴያችንሁሉ ከመኪና ጋር በመሆኑ ስለመኪና ማውራት ግድ ይለናል። ለዚህም ነው ይህንን አምድከፍተን በየወሩ አንድ መኪና በመምረጥ እናንተን ለማስተዋወቅ የወሰንነው። በዚህ አምድየሚሸጥ መኪናችሁን ማስተዋወቅ ለምትፈልጉ <strong>612</strong>-<strong>226</strong>-<strong>8326</strong> ይደውሉልን።ሃበሻ እና ቶዮታ ካምሬ የሃገር ልጅያህል ይዋደዳሉ። እንደውምበሰሜን አሜሪካ የሚኖሩበርከት ያሉ ኢትዮጵያውያንየሚነዱት መኪና ቶዮታ ካምሬእንደመሆኑ መጠንኮሜዲያኖች ሳይቀር በቀልድወረፍ እያረጉን ይገኛሉ። በዚህከተፈሪዕትም እውን እኛኢትዮጵያውያን ቶዮታ ካምሬመንዳታችን ብልህነት ነውን? የሚለውን እንቃኛለን።በቅድሚያ እስኪ ትንሽ ስለ ቶዮታ ካምፓኒ ትንሽ ላስተዋውቃችሁ። ቶዮታ ካምሬመመረት የጀመረው በ1982 ዓ.ም እንደ ፈረንጆቹአቆጣጠር ነው። ካምሬ በጃፓንኛ ሲጠራ “ካንሙሪ”ሲሰኝ ወደ አማርኛ ትርጉሙ ሲመለስ ንግስና ወይምክብር እንደማለት ይሆናል።የቶዮታ ካምፓኒ በሁለት ሺህ ዓ.ም327 ሺህ 804 መኪኖችን ለገበያ አቅርቦሸጧል። ይህም የካምሬ ተፈላጊነትን ያሳያል።ልብ ይበሉ!ማንኛውንም መኪናከ60 (ሜትር በማይል)በላይ ፍጥነት የምትነዱከሆነ በየማይሉተጨማሪ የ20ሳንቲም ጋዝ ያጠፋሉ።ጋዝ ቆጣቢ ናቸውን?ጓደኛዎ ከቶዮታ ካምሬ መኪና የተለየ መኪናየሚነዳ ከሆነ እስኪ የርሶ መኪና የነዳጅ ፍጆታውምን ያህል እንደሆነ በዚህ ጽሁፍ ላስረዳዎናከጓደኛዎ መኪና ጋር በማነጻጸር ቶዮታ ካምሬበመግዛትዎ ብልህ መሆንዎን እና አለመሆንዎንራስዎ ላይ ፍርድ ይስጡ።ያገለገሉት ካምሬዎች፦እንግዲህ እንደምናውቀው በተለይም እዚህ ሃገርአዲስ ሆነው የሚመጡ ወገኖቻችን እጃቸውንለማፍታትም ሆነ ገንዘባቸውን ለመቆጠብ ያገለገሉካምሬዎችን ይገዛሉ። ያገለገሉ መኪናዎችን ካለመካኒክፍተሻ መግዛት በራሱ ችግር ቢኖረውም እኔ ማተኮርየምፈልገው በነዳጁ ላይ ብቻ ይሆናል።በሾፌሩ በኩል ያለው የፊት መብራትቢሰበር ከመካኒክ ጉልበት ውጭ ከ65እስከ 115$ ያስወጣል።የካምሬ የ1992፣ የ1993፣ የ1994፣ የ1995 እና የ1996 ሞዴል መኪናዎችን የሚነዱ ሰዎች በከተማ ላይ ካሽከረከሩ በአንድጋሎን እስከ 20 ማይል መሄድ ይችላሉ። ወደ ሃይዌይ ከተሄደ ግን ታሪኩ የተለየ ይሆናል። በሃይዌይ ላይ የሚነዱ ከሆነ አንድጋሎን እስከ 27 ማይል ሊሄዱ ይችላሉ። በዚህም መሰረት ዓመታዊ የነዳጅ ወጭዎ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ሰባ አንድ ዶላርይሆናል ማለት ነው።አዳዲሶቹ ካምሬዎች፦ለኔ አዳዲሶቹ ካምሬዎች የምላቸው እንግዲህ ሻል ያሉትን ከ1997 እስከ 2001 ድረስ ያሉትን ይሆናል። ከዛ በኋላ እነካምሬ2011 ገበያ ላይ ቢኖሩም ከዛ ከቀደሙት ላይ የማተኩረው አብዛኛው የማህበረሰባችን ክፍል ስለሚገለገልባቸው ነው።የእነዚህ ሞዴል ካምሬዎች የነዳጅ ፍጆታቸውን ስንመለከት በከተማ ውስጥ ከነዳናቸው በአንድ ጋሎን እስከ ሃያ አንድማይል፤ እንዲሁምበሃይዌይ ላይ የምንነዳቸው ከሆነ ደገሞእስከ ሃያ ዘጠኝ ማይል ድረስ ሊሄዱ ይችላሉ። በዚህ መሰረትበአማካይ የጋዝ ወጪያችን ሁለት ሺህ አንድ መቶ ሰባ ሰባት ዶላር ይሆናል።እዚህ ጋር አንድ የሚያስተምረን ነገር አለ። 1992-1996 ድረስ ያሉትን ካምሬዎች ከመግዛት ይልቅከ1997 ወዲህ ያሉትን ብንገዛ የበለጠ ነዳጅ እንቆጥባለን። ራስዎን ይጠይቁ። ለምንድን ነው ቶዮታ ካምሬን የሚገዙት? ነዳጅቆጣቢ ስለሆኑ ብቻ?? እስኪ ችግሮቻቸውንም እንቃኝ።የቶዮታ ካምሬ ችግሮችቶዮታ ካምሬ የሚነዱ ሰዎች መኪናቸው አትበላሽም ማለት አይደለም። ምንምችግር የለባትም ብሎ ማሰብም ብልህነት አይደለም። ካምሬዎችም መሰረታዊችግሮች አሉባቸው። ብዙ ጊዜ ካምሬ የሚነዱ ሰዎች ወደ መካኒኮች ጋር በየጊዜውሊያሰሯቸው የሚዷቸውን አምስት ነገሮች ልጠቁማችሁ።• ካምሬዎች የሞተር ዘይት ማንጠባጠብ ችግር አለባቸው• የኋላ ጎማ ተሸካሚ ወይም በ እንግሊዘኛው rear suspension ችግር• የጭስ ማውጫ ማስተላለፊያ መቀደድ• የመኪና በር መክፈቻ መሰበር• የጋዝ መቅጃ በር መሰበር ችግሮች አሉባቸው።ሚኒሶታ እና ካምሬባፕመር ለማስቀየር እንደመኪናውሞዴል እስከ ሶስት መቶ ዶላር ድረስሊወጣበት ይችላል።ሚኒሶታ የበረዶ ሃገር ናት። የበረዶ ሃገር ስለሆነች ደግሞ መኪኖች በክረምት ወራት ይንሸራተታሉ። በበረዶበመንሸራተትም አደጋዎች ይደርሳሉ። ስለዚህም በርከት ያሉ መኪኖች የፊትና የኋላ ፓምፐርስ፣ የፊት እና የኋላ መብራትማስቀየራቸው የማይቀር ነው። የመካኒኩን ጉልበት ሳይጨምር በሹፌር በኩል ያለውን መብራት ለመግዛት ከ65 እስከ 115$ዶላር ያስወጣል። በተሳፋሪው በኩል ያለውን የፓምፐር መብራት ለመግዛት እስከ40$ ድረስ ያስወጣል። ለምሳሌ የ1997ሞዴል ስፖይለር (rear spoiler) ለማስቀየር እስከ 199፣ የጎማ ጌጥ ለማስቀየር እስከ 249፣ የፍሬን ሸራ እስከ ዘጠና ሶስትብር፣ የአየር ማውጫ ፊልተር ለመቀየር እስከ ስድሳ አራት ዶላር ድረስ ያስወጣል። ባፕመር ለማስቀየር እንደመኪናው ሞዴልእስከ ሶስት መቶ ዶላር ድረስ ሊወጣበት ይችላል። እንግዲህ ስለካምሬዎች ጥሩ ግንዛቤ እንደወሰዳችሁ እተማመናለሁ።የሚገባዎትን መኪና እየነዱ መሆኑንና ወጪዎትን በሚነዱት መኪና እየቀነሱ መሆኑን ለማረጋገጥ ከወዳጅዎ መኪና ጋርያነጻጽሩት። በሚቀጥለው ዕትም በሌላ መኪና እስከምንገናኝ ሰላም ቆዩኝ።ተሾመ ጋር የምንተዋወቀው ወጣቶች ሆነን ዩቱዩብ ዘፈኑ ለአለም የተሰራጨ በመሆኑ ብዙ አድናቂዎችነው፡፡ ያኔ ዘፈን በተወሰነ ደረጃ በሚንቀሳቀስበት አስተያየታቸውን እያደረሱን ነው፡፡ ይሄ ስራ በሽያጭ ደረጃሰዓት የነበረው ኤሌክትራ ዛሬም አለ፡፡ ችግሩ ቢሆን የወጣው ሀገሩ ሁሉ ይዳረስ ነበር፡፡ በነፃ ስለሆነ ሲበተንአሳሳቢ ቢሆንበት እንጂ እንዲህ ዝም አይልም መቼም ሁሉም ሰው እንዲያገኘው አድርገን መበተንነበር፡፡ በዚህ የተነሳ ነው አልበሜ እንዳለቀ አንችልም፡፡ እስካሁን ድረስ የተሰራጨው ግን በጣም ጥሩሳይወጣ የቀረው፡፡ውጤት ማምጣቱን ይኸው እየተመለከትነው እንገኛለን፤ ወደመዲና፡- በዚህ አዲስ ስራሽ ላይ እነማንፊት ደግሞ ከዚህ የበለጠ ይሆናል፡፡በግጥምና ዜማ ድርሰት ተሳትፈዋል?መዲና፡- አርቲስትና ማህበራዊ ሕይወት ፈፅሞ አይጣጣሙምኩኩ፡- ብዙ ናቸው፤ ሁሉም የየራሱ ኳሊቲ ይባላል፡፡ አንቺ ሠርግ፣ ለቅሶ ላይ እንዴት ነሽ?ያለው በመሆኑ ከተለያዩ ጎበዝ ደራሲያን ጥሩ ኩኩ፡- ጊዜ ባገኘሁ ሰዓት ሠርግም እሄዳለሁ፣ የታመመናቸው የምላቸውን ስራዎች ወስጃለሁ፡፡ እጠይቃለሁ፡፡ ሀዘን ሲከሰትም እደርሳለሁ፡፡ የወለደምበሙዚቃው ረገድ ዋናውን የቅንብር ስራ እጠይቃለሁ፡፡ የማይመቸኝ ሁኔታ ከተፈጠረ ግን የጉዳዩንየሚሰራው ኪቦርዲስቱ አብይ አልካኖ ነው፡፡ ባለቤቶች ይቅርታ እጠይቃለሁ፡፡ ከሰዎች ጋር ያለኝ ግንኙነትከዚህ ውጭ በጊታር ክብረት ዘኪዩስ፣ ሳክስ በጣም ጥሩ ነው፡፡ እኔ አላፍርም አውቶቢስ ውስጥ ሰው ካየሁጆን፣ ደረሀ ቤዝ፣ አብይ ሰለሞንን የመሳሰሉ ሁሉ ሀይ እላለሁ፡፡ ወጣቶች ከጎኔ ከቆሙ ሰላም እባባላለሁ፡፡ሙዚቀኞች ተሳትፈውበታል፡፡ ለነገሩ አሁንም እጫወታለሁ፡፡ ራሴን የምደብቅ ዘፋኝ አይደለሁም፡፡ በአንፃሩእስኪወጣ ድረስ ጊዜ ካገኘሁኝ በተቻለ መጠን ሁሌም የምገኝም አይደለሁም፡፡ በዚህ መንገድ መጓዝ ደስለመሆኑ ዝነኛዋ ድምፃዊት ከቴዲ አፍሮ ጋር የሰራችበት ሂደት ኩኩ፡- ቴዲ እኮ ትልቁ ታለንቱ ይሄ ነው፡፡ መጀመሪያ ይሄን ስራዎቼን ጥሩ እያደረግኳቸው መሄድ ነው የምፈልገው፡፡ምን ይመስላል? ማህበራዊ ህይወቷስ ምን አይነት ገፅታ አለው? ስራ ቴዲ እዘፍንበታሁ ብሎ አላሰብም ነበር፡፡ ስቱዲዮ ውስጥ መዲና፡- ለአዲሱ ዘፈንሽ ክሊፕ ለመስራት አላሰብሽም?ይለኛል፡፡ ከህዝብ መራቅን ፈፅሞ አልፍልግም፡፡ ከህዝብ ጋርያለ ጨዋታ ደስ ይለኛል፡፡ ለነገሩ ከህዝብ ውጭ እንዴት መሆንሌሎች በርካታ መረጃዎችን የምታገኙበትን ቆይታችንን ነው ሁሉም ነገር የተፈጠረው፣ ስቱዲዮ አብሮኝ የሄደው ኳየሩን ኩኩ፡- ልሰራ ነው፡፡ አንዳንድ እንቅስቃሴዎችን ጀምሬያለሁ፡፡ ትችላለህ? ስራዎቻችንን እያዳመጠ፣ አይዟችሁ በርቱ እያለእንደሚከለተው አቅርበነዋል፡፡ መልካም ጊዜ፡፡ልናስተካክል፣ ሊቀበለኝ፣ ሪትሙን ልናሞቅ ነበር ግን ዘፈኑን ስራውን ህዝብ በጣም ስለወደደው በክሊፕ ለመስራት ለዓመታት ያለ መታከት ተንከባክቦ እዚህ ያደረሰን እኮ ህዝብመዲና፡- በዚህ ወቅት በስፋት እተደመጠ ያለው አዲሱ ነጠላሲሰማው በጣም ወደደውና ስሜት ውስጥ ሆኖ እዛችው በዝግጅት ላይ ነኝ፡፡ በነገራችን ላይ ክሊፑን ከጆሴ ጋር ነው ነው፡፡ ስለዚህ እኔ በማህበራዊ ህይወት ረገድ ሁሌም በዚህዜማሽ በምን አጋጣሚ ነበር ልትሰሪው የቻልሺው?ስቱዲዮ ውስጥ የእሱን ፓርት ግጥምና ዜማዎች ፈጥሮ የምሰራው፡፡ ድምፃዊ ዮሴፍ ገብሬ (ጆሲ) ሌላው ጥሩ ጓደኛዬ ሀኔታ ነው ማለፍ የምፈልገው፡፡ አንዳንዴ ወጣ ስል ፈርሚልኝኩኩ፡- ይህን አዲስ ዘፈን የሰራሁበት ምክንያት ከዚህ ቀደም ዘፈነው፡፡... በጣም ልዩ ልጅ ነው፡፡ በዚህ መልክ ሪሚክስ ነው፡፡ እሱ አንዳንድ ነገሮች እያገዘኝ ነው፡፡ ጆሲ የክሊፕ ሲሉ እፈርማለሁ፡፡ ፎቶግራፍ እንነሳ ሲሉኝ አብሬያቸውለስራ ወደ ውጭ ሀገራት በምሄድበት ጊዜ ከማገኛቸው ከተደረገ በኋላ ነው ዘፈኑ ቆንጆ ውጤት ሊያመጣ የቻለው፡፡ አሰራር በደንብ ገብቶታል፡፡ የዘፈኖቹን ክሊፖች በሙሉ እነሳለሁ፡፡ አይሰለቸኝም፡፡ ህዝብን የሚያስደስት ነገር ሁሉኢትየጵያዊን ጋር ስለ ሀገር ፍቅር ያላቸው ስሜት፣ የቤተሰብ መዲና፡- በሙዚቃ ቅንብር ረገድስ ማን ነው የሰራው?እወዳቸዋለሁ፡፡ ሰው ምን አይነት ነገር እንደሚወድ ያውቃል፡፡ አይደክመኝም፡፡ናፍቆት ጉዳዮች ስናወራ ቆይ አንድ ቀን እናንተን የሚመለከት ኩኩ፡- ሙዚቃውን አብይ አልካኖ ነው የሰራው፡፡ በነገራችን ስለዚህ ክሊፑን ከጆሲ ጋር ለመስራት ደፋ ቀና እያልን ነው፡፡ መዲና፡- ልጅሽስ በአንቺ ስራ ላይ ምን አይነት አመለካከትነገር እዘፈንላችኋለሁ ብያቸው ነበር መነሻው ይሄ ነው፡፡ ላይ ይህ ዘፈን አዲስ አልበሜ ውስጥ አካትቼው የነበረ ስራ በቅርብ ቀናት ውስጥ ለዕይታ ይበቃል፡፡ ተመልካችም አለው?መዲና፡-ስራው አልቆ ለመጀመሪያ ጊዜ ከህዝብ ዘንድነው፡፡ ከበአልና አዲስ ዓመት ጋር ስለሚሄድ ከመሀል ይወደዋል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ኩኩ፡- ደስ ነው የሚለው፤ ሲወለድ ጀምሮ ዘፋኝ ሆኜየደረሰው መቼ ነበር?አውጥተን በነጠላ ዜማ መልክ ለቀቅነው፡፡መዲና፡- ከወጣቱ የሙዚቃ ፈርጥ ቴዲ አፍሮ ጋር ለመጀመሪያስለሚያውቀኝ ለእሱ ይሄ ኖርማል ነገር መሰለኝ፡፡ አዲስ ነገርኩኩ፡- በቅርብ ነው ዘፈኑ የተለቀቀው የነሐሴ ወር አጋማሽ መዲና፡- ከአዲስ ዓመት ጋር በተያያዘ ምን ትዝ አለሽ?ጊዜ የሰራሽው በ1995 ዓ.ም ባወጣሽው ‹ጊዜ ስጠኝ› አልበምሽአይደለም ለእሱ፡፡ አንድ ልጅ እናቱ ቢሮ ስራ ሰርታአካባቢ ነው ከህዝብ ዘንድ እንዲደርስ ያደረግነውኩኩ፡- ብዙ ጊዜ አዲስ ዓመትን ውጭ ሀገር ነው የማሳልፈው፡፡ ላይ ነው፡፡ እስካሁን ድረስ የስራ ግንኙነታችሁ ከመዝለቁ አኳያእንደምትመለሰው ሁሉ እሱም እኔ ስዘፍን ነው የሚያውቀው፡፡መዲና፡-ዘፈኑን መጀመሪያ ላይ ስትለቂው ብቻሽን ነበርበስራ ምክንያት አንድ ሀገር ትጠራለህ፣ ስለዚህ የአሁኑ ዓመት ከቴዲ ጋር መስራት ምን አይነት ስሜት ይሰጣል?ሌላ ነገር አልተመለከተም፡፡ ትምህርት ቤት እናትህ የዘፈነችውየምታቀነቅኚው፤ አሁን በድጋሚ ሪሚክስ የተደረገው ላይ ግንበጣም ለእኔ ልዩ ነው፡፡ በአልን በጥሩ ሁኔታ ከዘመዶቼ ጋር ኩኩ፡- እኔ ከቴዲ ጋር መስራት በጣም ነው የሚያስደስተኝ፡፡ ዘፈን አሪፍ ነው ምናምን ሲሉት የበለጠ ደስ ይለዋል፡፡ እቤትቴዲ አፍሮ በፊቸሪንግ ተሳትፎበታል፡፡ እስኪ ስለዚህ ነገርበማሳለፌ በጣም ነው ደስ ያለኝ፡፡ አዲስ አበባ ውስጥ ሆነህ አብሮ የመዝፈን ነገር ድሮ በጣም ብዙ ነበር፡፡ እኔ ከአለማየሁ ሲመጣ ‹ማሚ ትምህርት ቤት ይወዱሻል፣ ፈርሚልንአጫውቺኝ?ከወገኖችህ ጋር ማሳለፍ ልዩ ስሜት ይሰጣል፡፡ በስራ ረገድም እሸቴ፣ ኤፍሬም ታምሩ፣ ቴዎድሮስ ታደሰና ዳምጠው አየለ ጋር ብለውሻል› ምናምን የሚሉ ነገሮችን ያጫውተኛል፡፡ ይሄ ይሄኩኩ፡- የዚህ ዘፈን ዜማ ደራሲ ቴዲ ነው፡፡ ሀሳቡም የእሱ ጥሩ ጊዜ ነው ያሳለፍኩት፡፡ ኤግዚቢሽን ማዕከል ሁለት ቀን ዘፍኛለሁ፡፡ ከውብሸት ፍስሀም ጋር ዘፍኛለሁ፡፡ አሁን ላይ ግን ያስደስተዋል፡፡ነው፡፡ መሀል ላይ ያሉት ግጥሞች የበረሀ ስደተኛ ምናምን ሰራሁኝ፡፡ የህዝቡ አቀባበል በጣም ደስ ይል ነበር፡፡ ይሄን አይነት ነገር ብዙም አላይም፡፡ ከምንም በላይ ደግሞ መዲና፡-ስለ ልጅሽ ለመዝፈን አስበሽ አታውቂም? ብቸኛየሚሉት ነገሮች የእሱ ናቸው፡፡ ይዘቱ እንዲህ ቢሆን ጥሩ ነው ለእንቁጣጣሽ ዋዜማ እሁድ ዕለት ፋራናይት ክለብ ሰራሁኝ፣ አብሮህ የሚዘፍነው ሰው ቴዲ መሆኑ የበለጠ ያስደስታል፡፡ ልጅሽ ከመሆኑ አንፃር፡፡ብሎ ሲነግረኝ እኔ ሀሳቡን ለይልማ ገ/አብ ሰጠሁት፡፡ የእኔ እዛም በጣም ደስ የሚል ነገር ነው የተመለከትኩት፡፡ ስለዚህ ከቴዲ ጋር መስራት መታደል ነው፡፡ ክብርም ይሰማኛል፡፡ እሱ ኩኩ፡- እስካሁን አላሰብኩም፡፡ እንደውም አንተ አሳሰብከኝ፡፡ፓርት ግጥሞችን በሙሉ የፃፋቸው ይልማ ነው፡፡ በዚህ መልክ አዲሱ ዓመት ከቀድሞዎቹ ይልቅ የአሁኑ ለእኔ አሪፍ ነበር ለእኔ ብቻ ሳይሆን ለብዙዎቻችን ታላቅ የሆነ የኪነ-ጥበብ ሰው (ሳቅ) የእውነቴን ነው የምልህ ልጅ ትልቅ ነገር መሆኑንተሰርቶ ከዘፈንኩት በኋላ እኔና ቴዲ ቁጭ ብለን ስንሰማው ማለት ይቻላል፡፡አንደኛ ነገር ሙዚቃው ላይ ክራርና መሰንቆ ቢገባበት፣ መዲና፡- አዲስ አልበምሽ ከምን ደረሰ?ነው፡፡ ከቴዲ ጋር መዝፈን በጣም የሚያስደስት ነገር ነው፡፡ ባውቅም እስካሁን ድረስ ስለ ልጅ እዘፍናለሁ ብዬ አስቤእንዴት ብዬ እንደምገልፅልህ አላውቅም የመጨረሻ ነው ደስ አላውቅም፡፡ ይልቅ እናቴን አስቤያት አውቃለሁ፡፡ የእናትንሙዚቃው መሀል ላይ ማስጨፈሪያ እንዲሆን ሞቅ ተደርጎ ኩኩ፡- ጨርሻለሁ፤ አልቋል፡፡ የጊዜና የኮፒራይት ጉዳይ ይዞት ያለኝ፡፡ በነገራችን ላይ ቴዲ ከማንም ጋር በዚህ ሁኔታ አብሮ ውለታና ፍቅር የሚገልፅ ነገር ወደ ፊት መዝፈን አስባለሁ፡፡ቢሰራ ጥሩ ነው ብለን አስበን በድጋሚ ክራርና መሰንቆ ነው እንጂ ሙሉ ስራዬን ጨርሻለሁ፡፡ዘፍኖ አያውቅም፡፡ ይህ ደግሞ ለእኔ ልዩ ነገር ነው፡፡ አሁን ግን ጥሩ ሀሳብ ነው ያስታወስከኝ አንድ ቀን ስለ ልጅአስገብተን ሰራነው፡፡ ተደራቢ ድምፅ እኔም ተቀዳሁ፤ ሪትሙን መዲና፡- አሁን አዲስ አልበም ማውጣት አሳሳቢ እየሆነ ነው፡፡መዲና፡- ዘፈኑ ከጅምሩ መወደዱ በአንቺ ዘንድ ምን አይነትአቀነቅን ይሆናል፤ ማን ያውቃል ብለህ ነው?ትንሽ ሞቅ ሞቅ አደረግነው፡፡ በነገራችን ላይ በሙዚቃ ላይ ኩኩ፡- ዋናው ችግር የኮፒራይት አለመከበር ጉዳይ ነው፡፡ እኔ ነገር ፈጠረ? ሰዎችስ ሲያገኙሽ ምን አይነት አስተያየትመዲና፡- ብዙውን ነገር አንስተናል ብዬነው የማምነው፡፡ በአንቺትንሽ ነገር ማስተካከል ስራው ላይ በጣም ብዙ ለውጥ ነው የአዲስ አልበሜን ስራ ግንቦት አካባቢ ጨርሻለሁ፡፡ ባይወጣም ይሰጡሻል?በኩል የቀረ ነገር ካለ ከመሰነባበታችን በፊት እድሉን ልስጥሽ፡፡የሚያመጣው፡፡ስራው አልቆ እጄ ላይ ካለ ወደ አራት ወር ገደማ ሆኖኛል፡፡ ኩኩ፡- ዘፈኑ በአንዴ ነው ብድግ ያለው፤ በሙያ ረገድ ይሄ ኩኩ፡- አሁን እኔን ደስ ያለኝ ነገር አለ፤ በኮፒ ራይት ዙሪያ ጥሩመዲና፡-ቴዲ አፍሮ ፊውቸሪንግ የገባው ድንገት ነው፡፡...የኮፒራይት መብት አለመጠበቅ ሙዚቃ ቤቶቹ ስራችን ቢገዛ ለእኔ አንድ ትልቅ ለውጥና እርምጃ ነው፡፡ ሰው ይሄን ዘፈን ነገሮችን እያየሁ ነው፡፡ ከሶስትና አራት ወር በፊት የአዲስእንደውም ግጥሙንና ዜማውን ሁሉ የሰራው አንቺ ስቱዲዩእሱ ብዙ ብር አውጥቶ ሌሎች ከእሱ አንድ ሲዲ ወስደው ያንን እንደ ዘፈን ብቻ ሳይሆን ውስጡ ያሉትን ብዙ ጠጠር ያሉ አልበም ስራዬን ጨርሼ ዘፈኔ ያማረ፣ ቆንጆ ሆኖ ሳለ መሸጥውስጥ እየተቀረፅሽ ባለሽበት ሰዓት ነው የሚባል ነገር ሰምቼስራ ያባዙታል፡፡ ታዲያ ሰውየው ምን ሸጦ ያትርፍ?... ይሄ መልዕክቶችን ወዷቸዋል፡፡ ዜማውም ተመችቶታል፡፡ በዘፈኑ ሲያቅተው ስሜቴ ተጎድቶ ነበር፡፡ ይህ ሁኔታ የተፈጠረብኝነበር፡፡ችግር አሳሳቢ ሆኖ እንጂ የኤሌክትራ ሙዚቃ ቤት ባለቤት አቶ ውስጥ ቴዲ መግባቱ ራሱ አስደስቷቸዋል፡፡ በፌስ ቡክና በኮፒ ራይት ጉዳይ ነው፡፡ (ኩኩ... ወደ ገጽ 14 የዞረ)


Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1- Immigration- Personal Injury- Criminal Defense- FamilyPhone:- 651-641641-09312147 university avenue westsuite 117 . St. Paul, MN 55114 www.gobena-law.<strong>com</strong>ቢራ␣እና␣ዋይን␣ጀምረናል␣Home selling and buyingis easy when youlist withAMERICAN REALTY GROUP.DemssieAMERICANCall the guy that knowshow to makeIt happen!በመተባበር፣␣በመመካከር␣አብረን␣እንክበር␣OFF. (763) 951 2931 Cell (<strong>612</strong>) 644 7665 Fax (763) 4325069 k_demissie@yahoo.<strong>com</strong>


Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1የፊታችንአርብ እናቅዳሜኖቬምበር4 እና 5


Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1ሜካፕ እንጠቀማለን። አንዳንድ ሰዎች በውድ ዋጋ የገዙትን ሜካፕ ሲጠቀሙ የተፈጥሮ ውበታችንይበልጥ እንዲያምር አሊያም በፊታችን ቆዳ ላይ ያሉትን አላስፈላጊ ነገሮች ከመሸፈን ከማሳመርይልቅ ያላቸውን ውበት ሲያጠፋባቸው ይስተዋላል። ይህም የሚሆነው የቆዳ አይነትን መርጦካለመቀባት በተጨማሪ ቀንና ማታ ላይ የምንቀምባቸው ሜካፖችን መለየት አለመቻላችን ነው።ቀን ላይ ምን አይነት ሜካፕ መቀባት አለብን? ማታ ላይስ ምን አይነት ሜካፕ መጠቀም አለብን?በተለምዶ ሜካፕ ብለን የምንጠቀማቸው ፓውደር፣ኩል፣ፋውንዴሽን፣ማስካራ ፣ሊፒስቲክ ሻዶና ብላሸር ናቸው።ብላሸር ማለት ሜካፑ ጎልቶ እንዲወጣ የሚያደርግና የፊትቅርጽን ለመቀያየር የሚረዳ ነው። ማለትም ወፈር ያለ ጉንጭንከሳ እንዲል ያደራጋል ከሳ ያለ ጉንጭን ወፈር እንዲል ያደርጋል።እነዚህን የሜካፕ አይነቶች እንደተገኙ መጠቀም ተገቢ አይደለምቀን ላይ የምንጠቀመው ሜካፕ ማታ ላይ ከምንጠቀመውመለየት አለበት።የቀን␣ሜካፕ␣ወደ ተፈጥሮአዊ የሚያደሉና ረጋ ያሉ ናቸው።የመረጥነውን ሜካፕ ሳሳ አድርጎ ፊትንናአንገትን መቀባት ተመራጭ ነው።አንዳንድ ሰዎች ሜካፕ በሚቀቡበት ጊዜፊታቸውን ብቻ ለይተው ይቀባሉ፤ ይህግን የተሟላ ውበት ሊሰጥ አይችልም።ምክንያቱም የአንገትና የፊት ከለር የተለያየእንዲሆን ያደርገዋል። ቀን ላይ ሜካፕንማብዛት የፀሃይ ብርሃን በፊት ቆዳ ላይሲያርፍበት የተለየ ከለር እንዲያወጣ ያደርገዋል።የማታ␣ሜካፕ␣በምሽት ጊዜ የራት ግብዣ አሊያም ለየት ያለ ፕሮግራምሊኖርብን ይችላል በፕሮግራሙ ላይ ደግሞ ደመቅ ብለንመታየት እንፈልግ ይሆናል። በምሽት ጊዜ ደመቅ ያሉና መብራትላይ ሊታዩ የሚችሉ ሜካፕ መርጠን መጠቀም አለብን። ቀንናማታ የምንጠቀመውን ሜካፕ ከመለየት በተጨማሪ እንደየፕሮግራማችን የምንጠቀመው ሜካፕ የተለየ ነው።የምንጠቀመው የሜካፕ አይነትንም በሶስት ከፍሎ ማየትይቻላል።አንደኛው ለወትሮ ወይም ሁል ጊዜ የምንጠቀመው ሜካፕነው። ይህ ሜካፕ የተፈጥሮ ውበታችንን ሳይለቅ ቀለል ያሉሜካፖችን መጠቀም፤ ይኸውም ኩል ፣ሊፒስቲክና ላብሲያስቸግረን ፓውደር እንቀባለን።ሁለተኛው በሰርጋችን እለት የምንጠቀመው የሜካፕ አይነትነው። የተፈጥሮ የፊት ከለር መቀየርየለበትም። አንዳንድ ፕሮግራሞችላይ ከምንጠቀመው ለየት ማለትአለበት። ከፊታችን ከለር ጋርሊመሳሰሉ የሚችሉ ሻዶወችን፣ብላሸሮችን እና ትንሽ ደመቅ ያለኩል መጠቀም እንችላለን። ግንየተፈጥሮ ከለራችን መቀየር የለበትም።ሶስተኛው ክሬዚ ሜካፕ ወይም ወጣያሉ ሜኮፕች ናቸው። ለተለያዩፕሮግራሞች ፣ፊልሞችና ፋሽንሾወች ላይ ለየት ያሉልብሶች ሲኖሩ ልብሱንእንዲያጎሉትና እይታንእንዲስቡ ወጣ ያሉትንሜካፖች መጠቀም ይቻላል።ክሬዚ ሜካፕን አንዳንድ ጊዜካልሆለ በስተቀር ሁሌ የምንጠቀመውአይደለም።አንዳንድ ሰዎች ሜካፕን እጠቀማለው ግን ሜካፕስጠቀም አያምርብኝም የሚሉ ሰዎች አሉ። ለምሳሌ ጠይምሆነው ወጣ ያለ ሜካፕ የሚጠቀሙ አሉ ጠይም ከለር ያላቸውሰዎች ጎላ ያሉና ያልደመቁ ሜካፖችን መጠቀም አለባቸውአለበለዚያ ከፊታቸው ከለር ይልቅ ሜካፑ ጎልቶ ይወጣል።ሜካፕን መጠቀም ያለብን ከፊታችን ቅርጽና ከፊታችን ከለር ጋርመሆን አለበት።በማንኛውም ጊዜ ሜካፕ ከመጠቀማችን በፊት ከሜካፑ ስርየምንጠቀማቸው ነገሮች አሉ። ከፊት ቆዳ ጋር ተስማሚየሆነውን ሞስቸራይዝድ ክሬም መጠቀም ተገቢ ነው። ከፉትጋር ተስማሚ የሆነውን ክሬም አስቀድመን ከተጠቀምን ፊታችንላይ አደጋ ሊፈጠር አይችልም።በክረምትና በበጋ ለፊት ቆዳ የሚደረግ ጥንቃቄለፊት ቆዳ የሚደረግ ጥንቃቄ እንዳየሩ ፀባይ ሊለያይ ይችላልበክረምት ወራት የፊት ቆዳ ስለሚደርቅና በበጋ ወራት ደግሞየፊት ቆዳ ስለሚወዛ የጥንቃቄው ሁኔታ እንደየ ወቅቱይለያያል።በበጋ␣ወራት␣-በቀን ቢያንስ አድጊዜ ፊትን በሳሙናና በውሃ መታጠብ- ፊትን ለመታጠብ ቀዝቃዛ ውሃ መጠቀም- ቆዳን ለማጽዳት ክሊን ሲንክ ሜልኮ መጠቀም- ማታ ቀለል ያለ ክሬም መጠቀምበክረምት␣ወራት- በውሃ ብቻ መታጠብ- ለብ ባለ ውሃ መታጠብ- ቆዳን ለማጽዳት ክሊን ሲንክ ክሬም መጠቀም- ማታ ቫይታሚን ያለው የፊት ክሬም ሞይስቸራይዝድመጠቀም:: የበግ␣ዱለት␣አሰራር␣ለ4␣ሰው␣␣␣␣የሚሆን␣ከማርታ ፒ.* ጨጓራዉ በደንብ ንጹህ እስከሚሆንና ሽታዉ ጭራሽእስኪጠፋ መታጠብ አለበት ከዚያም አንጀቱንና ጨጓራዉንዉሀ ጥዶ ገንፈል ማድረግና ማዉጣት* ከዚያም ጥቁሩ ጨጓራ ጸጉሩ መገፈፍ (መፋቅ ) አለበትአንዳንድ አንጀቶችዉስጥም መዉጣትያለበት አለ እሱን እየላጉማዉጣት ከዚያምበጣም አድቅቆ መክተፍ* ሌሎቹ የዱለትክፍሎች እንደ ልብኩላሊት እና ጉበትንጹህነታቸው ታይቶበደንብ ጸዳድተውደቀው ተከትፈውበንጹህ ሰሀን ይቀመጡ* ሁለት ራስ ሽንኩርት የፈረንጅ ሽኝኩርት ነው በደንብ ደቆይከተፋል* አንድ ራስ ነጭ ሽንኩርት አይፈጭም ደቆ ይከተፍ* ሁለት ረጃጅም የሚያቃጥሉ ቃሪያዎች በደንብ ደቀው ይከተፉ* ብረት ድስት መጣድና ሳቱን ለሰስ አድርጎ ከፍቶ ዘይቱ ሳይበዛከቀይ ሽንኩርቱ ጋር አድርጎ በጣም እንዳይሞት አድርጎ ጠበስማድረግ ከዚያ ላይ ነጭ ሽንኩርቱን መጨመር አስታዉሱ ዉሀአይገባበትም* ከዚያም ሳይከደን መሰል መሰል አድርጎ ደቆ የተከተፈዉንጨጓራና አንጀት መጨመር ከ 2 ደቂቃ ማማሰል በሁዋላሌሎቹን የዱለት ነገሮች መጨመር አብረው ለብ ሲሉ እያማሰሉወዲያው አንድ የሾርባ ማንኪያ ሚጥሚጣ የደቀቀዉን ቃሪያናለጋ ቅቤ ጣል አድርጎ ማዋሀድና ወዲያው ማዉጣትታዲያ በመጀመሪያ ለሴት ስይሆን ለወንድ ልጅ ማጉረስ ወንደላጠዎችና ሴተ ላጠዎች አስቡበት ትዳር መመስረትን በዚህችአለም ላይ ጥሩ ስምንና ራስን ተክቶ ማለፍ ነው ትርፉ ሌላምንም የለም! የክትፎ␣አሰራር␣ከማርታ ፒ.1ኛ. ብዙን ጊዜ ለክትፎ ስራ የቂቤው አይነት እና የቂቤውአነጣጠር በጣም ወሳኝነት አለው። ነገር ግን ሁሉምእንደፍላጎቱ ቅቤውን ሊያዘጋጅ ይችላል። በብዛት ግንያልበሰለ እና ለጋ ቂቤይመረጣል።2ኛው አስፈላጊ ነገርየሚጥሚጣውአዘገጃጀት ነው።3. የስጋው አይነትቀይ ስጋ በተቻለመጠን ዉሀ እንዳያዝልትኩስ ስጋ ቢሆንይመረጣል .. በእጅወይም በማሽንከተከተፈ በኋላ .. በዉስጡ ያለውን ስራስር እናነጭ ስጋለቅሞ ማውጣት ያስፈልጋል። እንዲሁም ስጋው በማሽንከተከተፈ .. ሊያያዝ ስለሚችል .. ከተከተፈ በሁላ የተያያዘ ስጋካለ መበታተን .. አስፈላጊ ነው።አዘገጃጀቱ ፡-በመጀምሪያ በዝርግ መጥበሻ በጣም በዝቅተኛእሳት .. ለግማሽ ኪሎ ስጋ ... ወደ 3ጭልፋ ቂቤ ማቅለጥ(እንደፍላጎት ማድረግ ይቻላል ) ... እና እዚያው የቀለጠውቂቤ ላይ ሁለት የሾርባ ማንኪያ ሚጥሚጣ እና ግማሽ የሾርባማንኪያ የተፈጨ ጨው አድርጎ መቀላቀል .. እሳቱ ሳይበዛቂቤውን ለማቅለጥ ብቻ መሆን አለበት.. ቅቤው ነንደቀለጠእና እንደተዋሀደ መጥበሻውን ከሳት ላይ አዉርዶ ስጋውንጨምሮ በጣም በፍጥነት መለወስ ወይም መታሸትይኖርበታል። ከዚያ ወደ ማቅረቢያ እቃ ዉስጥ ገልብጦማቅረብ። ታዲያ ምን ያደርጋል! እዚህ አይቻልም እንጂ ቢቻልበቆጮ ነበር ... ከጠፋም ያው በእንጀራችን ... አደራ ..እንግዲህ ሙያ እንደየቤቱ ይለያያል ... መልካም ክትፎበጥንት ዘመን ተቃራኒ ፆታን በፍቅርለማማለል ቆነጃጅት ሽቶን ይቀቡነበር፡፡ ክሊዮ ፓትራ ማርክ አንቶኒንለመማረክ ከአበባ የተሠራ እና ጥሩመዓዛ ያለው ሽቶ ትቀባ ነበር፡፡ ልብሷን ብቻሳይሆን ጀልባዋን በሙሉ በሽቶ ታስረጨውስለነበር ወደ ባሕር ዳርቻ መድረሷን ሽቶዋከሩቅ ያበስር እንደነበር ታሪክ ይነግረናል፡፡እንዲሁም የጥንት ጊዜ እመቤቶች ባሎቻቸውንለመማረክ ኃይለኛ ሽታ ያለውን ሽቶ ይቀቡነበር፡፡መልካም መዓዛ ሰውነት ዘና እንዲል እናጥሩ ስሜት እንዲሠማ ያደርጋል፡፡ ይህምለፍቅር የሚያነሳሳ መንፈስን ይፈጥራል፡፡ ሽቶንአንዳንድ ሰዎች የሰውነትን መጥፎ ጠረንለማስወገድ ሲጠቀሙበት ይስተዋላል፡፡ ሆኖምግን ሽቶ መጥፎ የሰውነት ጠረንን ለማስወገድከመዋሉም በላይ ከገላ ጠረን ጋር ተዋህዶ ሌላሽታ ይፈጥራል፡፡ ሽቶን ሲቀቡ በንፁህ ገላ ላይቢሆን ይመረጣል፡፡ ምክንያቱም የሽቶው ጥሩመዓዛ ጐልቶ እንዲወጣ ይረዳዋል፡፡ እንዲሁምሽታው ሳይጠፋ በሰውነት ላይ ለረጅም ሰዓትእንዲቆይ ንፁህ ሰውነት ተመራጭ ነው፡፡የሽቶ ጥራት እንደተሠራበት ንጥረ ነገርየሚወመሰን ሲሆን በአማካይ አንድ ሽቶበሰውነት ላይ ሦስተ ሰዓት ይቆያል፡፡ ሆኖምግን ሽቶ ሽታው ሳይጠፋ በሰውነት ላይእንዲቆይ የምንታጠብበት የገላ ሳሙና፣የምንቀባው ክሬምና ቅባት ወሳኝነት አለው፡፡ጥሩ መዓዛ ባላቸው ሳሙናዎች ታጥቦ ጥሩሽታ ያለው ክሬምን ተቀብቶ ሽቶ መቀባትሽቶውን በሰውነት ላይ የመቆየት እድሜውንይጨምረዋል፡፡ ሰውነት ሲታጠብ የቆዳቀዳዶች ይከፈታሉ፡፡ በዚህም ሽቶውወደውስጥ ዘልቆ ስለሚገባ በሰውነት ላይየመቆየት አጋጣሚው የሰፋ ነው፡፡ በብርድ ጊዜወይም በክረምት ወቅት ሽቶ ከሰውነት በቶሎየሚጠፋ ሲሆን በበጋና በሙቀት ወቅትየመቆየት አጋጣሚ አላቸው፡፡ ስለዚህምበክረምት ወቅት ሽቶን ደጋግመው በመቀባትSERVICES: Church decorationsReception hall decorations, including aisle treatment Bouquet, boutonnières& corsage- silk or NaturalChair covers table close Cake table décorWe can create a custom wedding floral arrangement, floral centerpiece, flowergirl basket, or any floral design for that special occasion. We listen to your ideasWe are conveniently located at 2508 Riverside Ave., in Minneapolis.Call us at (<strong>612</strong>) 338- 2275 or (763) 498-2554 or visit us atwww.riversidekellofloral.netለረጅም ሰዓት ማቆየት ይቻላል፡፡ በአንፃሩምበበጋ ወቅት ሽቶን አብዝቶ ከመቀባት ይልቅበትንሹ መርጨት ያስፈልጋል፡፡ አንዳንድሰዎች ሽቶን ፀጉር ላይ መቀባት ሽታውሳይጠፋ ለረጅም ሰዓት እንደሚቆይ ያምናሉ፡፡ይህ ግን የተሳሳተ አመለካከት ነው፡፡ምክንያቱም የፀጉርና የራስ ቅል ቅባትየሽቶውን መዓዛ ያጠፋዋል፡፡ እንዲሁምበሽቶው ውስጥ ያለው አልኮል ፀጉርእንዲደርቅ ያደርጋል፡፡ ሽቶ ከሰውነት ላይሳይጠፋ እንዲቆይ የሰውነት መገጣጠሚያዎችላይ መቀባት ይመከራል፡፡ ጆሮግንድ፣ የጉልበትጀ ር ባ ን ፣ የ ክ ር ን መ ታ ጠ ፊ ያ ን ናቁርጭምጭሚት አካባቢን ሽቶ መቀባትሽታው ሳይጠፋ እንዲቆይ ያደርገዋል፡፡ ብዙሰዎች ሽቶ እንዳይበላሽ በፍሪጅ ውሰጥማስቀመጥ እንደሚገባ ያምናሉ፤ ነገር ግንሽቶን በፍሪጅ ውስጥ ማስቀመጥ እድሜውንአያስረዝመውም፡፡ ይልቁንም ሽቶውንስለሚያጠፋው ፍሪጅ ውስጥ ማስቀመጥአይገባም፡፡ አንድ ሽቶ በአግባቡ ተዘግቶናብርሃን በማይነካው ቦታ ከተቀመጠ ስድስትወር ሳይበላሽ ሊቆይ ይችላል፡፡ ሽቶ በአግባቡተዘግቶ ካልተቀመጠ የመትነን ባህሪይ ስላለውበቶሎ ሊያልቅና ሊበላሽ ይችላል፡፡ሽቶውን የተለያዩ ሽታ ያላቸው መሆኑ ሰውእንደ ፍላጎቱና እንደምርጫው ለማግኘትያስችለዋል፡፡ ሽቶን ለመግዛት በምንሞክርበትጊዜ ሦስት የተለያየ ሽታ ያላቸውን ሽቶዎችበአንድጊዜ አይሞክሩ፡፡ ምክንያቱም የማሽተትኃይላችን ስለሚዳከም ሽታዎችን ለመለየትይቸገራል፡፡ ስለዚህም ሦስት ሽቶዎችን ካሸተቱበኋላ እረፍት አድርጉ፡፡ ሽቶን ለመግዛትበሚሞክሩበት ወቅትም ሽቶውን በእጅ ጀርባላይ በትንሹ መርጨት ፡፡ ወዲያውኑአያሽቱት፡፡ ከአስር እስከ አስራአምስት ደቂቃካቆዩ በኋላ ማሽተት፡፡ ይህም ሽቶው በሰውነትላይ የመቆየት ኃይሉን እንዲለኩ ይረዳዎታል፡፡እንዲሁም ሽቶን በጠዋት መግዛትአይመከርም፡፡ ምክንያቱም የማሽተትችሎታችን ጥሩ የሚሆነው ረፈድ ሲል ነው፡፡ሽቶን በምንቀባበል ጊዜ ጌጣጌጦችንእንዳይነካ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል፡፡ምክንያቱም በሽቶ ውስጥ ያለው አልኮልየጌጣጌጦቹን ቀለም ሊለውጠው ይችላል፡፡እንዲሁም አንዳንድ ሽቶዎች ቀለማቸው ልብስላይ ስለሚለቅ ሽቶን ስንቀባ ልንጠቀነቀቅይገባል፡፡ በተለይ ፈዛዛ ቀለም ያላቸው ልብሶችላይ ሽቶን ስንቀባ አስቀድመን መሞከርይገባል፡፡ደረቅ ቆዳ ያላቸው ሰዎች ጠንካራ ሽታያላቸውን ሽቶዎች ምርጫቸው ሊያደርጉይገባል፡፡ ምክንያቱም ሽቶ በሰውነት ላይእንዲቆይ ቅባትን ይፈልጋል፡፡ በአንፃሩምወዛም ቆዳ ያላቸው ሰዎች ለስላሳ ሽታያላቸውን ሽቶዎች ምርጫቸው ሊያደርጉይገባል፡፡ ምክንያቱም ጠንካራ ሽቶዎችከሰውነታቸው በቶሎ ስለማይጠፉ ነው፡፡አንድ ሰው የራሱ የሆነ የሽቶ ምርጫሊኖረው ይገባል፡፡ ምክንያቱም እንደ አለባበሱሁሉ በሽታውም ተለይቶ መታየት ይገባል፡፡ሽቶ በቀላሉ በአእምሮ የመቀመጥ ባህሪይያለው ሲሆን ያን ሽቶ ቆይተን ስናሸተውየመጀመሪያውን ጊዜ ለማስታወስ አንቸገርም፡፡ስለዚህ እንደግላችን ስታይል ሁሉ የራሳችንየሽቶ ምርጫ ሊኖረን ይገባል፡፡ፕ/ር␣ሪቻርድ␣ፓንክረስት␣ተሸለሙ␣በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም፣ በማስገንባት ላይ ያለውን ቤተመጻሕፍት በፕሮፌሰርሪቻርድ ፓንክኽረስት ስም እንደሰየመ አስታወቀ፡፡ በሕገ ወጥ መንገድ ከአገር የወጡ ልዩ ልዩ ጥንታዊ ቅርሶች በሕጋዊመንገድ ወደ አገር እንዲመለሱ ላደረጉት አስተዋጽኦም ሽልማት አበረከተላቸው፡፡የፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክኽረስት የ50 ዓመት የወርቃማ የአገልግሎት ዘመንበራስ መኰንን አዳራሽ ጥቅምት 16 ቀን 2004 ዓ.ም. በተከበረበት ሥነ ሥርዓትላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው የአክሱም ቅርጽ ያለበትን ሽልማት የሰጡትፕሮፌሰር ማስረሻ ፈጠነ የዩኒቨርሲቲው የምርምር ምክትል ፕሬዚዳንትና የድኅረምረቃ ትምህርት ቤት ዲን ናቸው፡፡ ፕሮፌሰር ገብሩ ታረቀ የኢትዮጵያ ጥናትናምርምር ተቋም ዳይሬክተር በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ከተቋሙ በስተግራ ባለው ቦታላይ እየተገነባ ያለው ይኸው ቤተመጻሕፍት በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥይጠናቀቃል ተብሎ ይታመናል፡፡ቤተመጻሕፍቱ ተከፍቶ አገልግሎት መስጠት ሲጀመር በርካታ ስኮላር ተሳታፊየሚሆኑበት ሲምፖዚየም እንደሚካሄድ፣ ከተሳታፊዎቹም መካከል አመዛኞቹየፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክኽረስት የቀድሞ ተቋማት እንደሚሆኑ ተናግረዋል፡፡ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፐንከርሰት በኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪነትና በመምህርነትከማገልገላቸውም በላይ የተቋሙና የተቋሙ ወዳጆች ማኅበር፣ የኢትዮጵያ ጥናትመጽሔት (ጆርናል) መሥራች ናቸው፡፡ ከዚህም ሌላ ተቋሙን በዳይሬክተርነትማኅበሩን ደግሞ በሊቀመንበርነት በመምራት እጅግ ከፍተኛ የሆነ አስተዋጽኦ አበርክተዋል፡፡ፕሮፌሰር ማስረሻ ፈጠነ ሽልማቱን ከሰጡ በኋላ ባደረጉት ንግግር ፕሮፌሰር ፓንክኽረስት የኢትዮጵያ ጥናቶችንበማደራጀትና በመምራት ዩኒቨርሲቲውንና የአገሪቱን መልካም ገጽታዎች ለዓለም ኅብረተሰብ በማስተዋወቅ ረገድ የጎላ ሚናመጫወታቸውን አስታውቀዋል፡፡ፕሮፌሰር ባዬ ይማም የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ወዳጆች ማኅበር ሊቀመንበር ፕሮፌሰሩ ለተቋሙና ለማኅበሩያበረከቱትን አገልግሎቶች በዝርዝር አብራርተዋል፡፡ ከዚሁ ማብራሪያ ለመረዳት እንደተቻለው አፄ ቴዎድሮስ በአንገታቸውላይ ያንጠለጥሉት የነበረው አሸንክታብ (AMULET) ከ100 ዓመት በኋላ በሪቻርድ ፓንክኸረስት ቆራጥ ተጋድሎ ወደ አገሩተመልሶ በእጃቸው በዳሰሱት ጊዜ የአፄ ቴዎድሮስን አካል እንደነካኩ አደርገው መቆጠራቸውን አስረድተዋል፡፡ፕሮፌሰር አንድርያስ እሸቴ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ፣ ሪቻርድ ፓንክኸረስት የመቅደላን ቅርሶች ከተወሰደበትለማስመለስ ያካሔዱትን ጥረትና ተነሣሽነት ምንም ኃይል ሊገታው እንዳልቻለ ተናግረዋል፡፡


Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1ከዶ/ር ዓብይ ዓይናለምጠያቂዋ␣ሂሩት␣(የዶ/ር ዓብይ ምላሽ)፦ ውድ ሂሩት በመጀመሪያ ደረጃ የሰላምና ጤና መልካም ምኞታችን ካለሽበትይድረስሽ እያልን ያንቺ የህመም ስሜት ኤንዶሜትራዮሲስ ከሚባለው በማህፀን ዙሪያ ጋር ተያያዥ ስለሆነምስለዚሁ ችግር ሰፊ ማብራሪያችንን እንዲህ አቅርበንልሻል፡፡ኤንዶሜትሪዮሲስ በመባል የሚታወቀው የህመም አይነት በመደበኛ የማህፀን የውስጠኛው አካል የሆነውኤንዶሜትሪየም የተባለው ክፍል በሌላ የሰውነት አካል ላይ ሲገኝ ነው፡፡ በሌላ የሰውነት ክፍል ስንልምበአብዛኛው ጊዜ በሆድ ዕቃ ላይና በሌሎች የሆድ እቃ አካል በሆኑ የሰውነት ክፍል ላይ ሲሆን ይሄም በዋነኝነትሴት የዕንቁላል ማቀፊያው ላይና በአካባቢው ያሉ ሊጋሜንቶችን ያጠቃልላል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም አልፎአልፎ በትልቁና በትንሹ አንጀት የውጪ አካል፣ የሽንት ትቦ፣ የሽንት ፊኛ የሴት የማህፀን የታችኛው ክፍል፣በቀዶ ጥገና ጠባሳዎች ላይና በጣም አልፎ አልፎ ደግሞ በሳንባ ላይ ሊከሰት ይችላል፡፡ይህ ኢንዶሜትሪዮሲስ የተባለው ህመም በዋነኝነትና በእርግጠኝነት የሚታወቀው በቀዶ ህክምና ብቻእንደመሆኑ ምን ያህል ሴቶች ላይ እንደሚታይ በእርግጠኝነት የሚታወቅ አይደለም፡፡ ነገር ግን ከተለያዩሁኔታዎች እንደሚታየው ከ3-10 በመቶ በመውለድ የዕድሜ ክልል ውስጥ ባሉ ሴቶች ላይ፣ እንዲሁም ከ25-35በመቶ ባሉ መውለድ በተሳናቸው ሴቶች ላይ የሚታይ ሁኔታ ነው፡፡ኤንዶሜትሪዮሲስ በዋነኝነት በምን እንደሚከሰትአይታወቅም፡፡ ነገር ግን ሊሆን ይችላል ተብለውከሚገመቱት ምክንያቶች መካከል፡-- የወር አበባ አፈሳሰስ በተወሰነ መልኩ ወደ ኋላበመሆኑና የማህፀን የውስጠኛው አካል ወደ ሌላየሰውነት ክፍል መሄድ፤- የሌሎች የሰውነት ክፍሎች ሌሎችን በመለወጥየማህፀን የውስጠኛው ክፍል ያለው ሴል አይነትመሆን፣ እንዲሁም- በደም ስርና በሌሎች ስሮች አማካኝነት የማህፀንየውስጠኛው ክፍል ሴሎች ወደ ሌላ የሰውነት ክፍልመሰራጨት ናቸው፡፡ከላይ የተጠቀሱት ሀሳቦች በተለያየ ጊዜ በተለያየምክንያት እንደ ሀሳብ ይቅረቡ እንጂ ሁሉም ሀሳቦችየራሳቸው የሆነ ጠንካራ ጎንና ደካማ ጎንእንደማሳየታቸው አሁንም ቢሆን መሰረታዊ ምክንያቱበተረጋገጠ መልኩ አልታወቀም፡፡ በሌላ በኩል ግንስንመለከት ይህ ሁኔታ በብዛት የሚታይባቸው ሴቶች፤- የመጀመሪያ ደረጃ የሴት ዘመድ፣ ማለትም እናት፣እህት ወይንም ሴት ልጅ ይህ ኤንዶሜትሪዮሲስ ያላትእንደሆነ በዛ ቤተሰብ ውስጥ ባሉ ሴቶች ውስጥየመታየት ዕድሉ ከ7-9 በመቶ ነው፤ ይህ ሁኔታበቤተሰብ ውስጥ የሌለበት ሰው ግን ዕድሉ ከ1-2በመቶ ይሆናል ማለት፤- በዓመት ውስጥ የወር አበባ ላይ ታይቷቸውየሚቆዩበት ጊዜ የጨመረ እንዲሁና ማለትም በወርውስጥ የወር አበባ የሚፈስበት ቀናት ረዘም ያለ ከሆነወይንም የወር አበባ ኡደት ያነሰ እንደሆነ ማለትምበየጊዜው የወር አበባ ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥየሚመጣ ከሆነ፤- ለመጀመሪያ ጊዜ የምትወልድ ሴት ዕድሜዋ ከ30ዓመት በላይ ሲሆን፣ እንዲሁም- የማህፀን አቀማመጡም ሆነ ቅርፁ መሆንከሚገባው የተለየ እንደሆነ ናቸው፡፡ኤንዶሜትሪዮሲስ በሚኖርበት ወቅት ሊታዩየሚችሉ ስሜቶችከላይ እንደተጠቀሰው ይህ ሁኔታ በአብዛኛውየሚታየው በመውለድ የዕድሜ ክልል ውስጥ ይሁንእንጂ ከዚያም ውጪ ከማረጥ በኋላም በጥቂቱ ይሁንእንጂ ሊከሰትበት የሚችል አጋጣሚ አለ፡፡የእያንዳንዱ የኤንዶሜትሪዮሲስ መጠን ከሰውሰውነት ከቦታ ቦታ ይለያያል፤ ስለሆነም መጠኑ በዐይንከማይታይ ትንሽ አካል እስከ ትልቅና ወደ ሰውነትየውስጠኛው ክፍል በመሰርሰርም አደገኛ መጠባበቅንሊያስከትል የሚችል ነው፡፡ በተመሳሳይምኤንዶሜትሪዮሲስ ያለባት ሴት ምንም አይነት ስሜትላይኖራት ይችላል፡፡ በአንፃሩም ደግሞ ከፍተኛ የሆነየታችኛው የሆድ ክፍል ህመምና መውለድ አለመቻልንሊያስከትል ይችላል፡፡ ይህንን ስንል ግንየኤንዶሜትሪዮሲሱ መጠን የሚያስከትለውን የስሜትአይነትና ችግር አይወስነውም፡፡ በአንዳንድ ሁኔታለዐይን የሚታይ የኤንዶሜትሪዮሲስ መጠን ከፍተኛችግር ሊያስከትል ይችላል፤ በተቃራኒውም ደግሞተለቅ ያለ መጠን ምንም አይነት ስሜት ሳያስከትልሊቀመጥ ይችላል፡፡በመሰረቱ በኤንዶሜትሪዮሲስ ጊዜ በሌሎችየሰውነት ክፍሎች እንደዋናው የማህፀን የውስጠኛውክፍል አይነት ሴሎች እንደመሆናቸው ለሆርሞኖችየሚኖራቸው መልስ ተመሳሳይ ነው፡፡በአብዛኛው ጊዜ በኤንዶሜትሪዮሲስ ጊዜየሚከሰቱት ሶስት ሁኔታዎች መውለድ አለመቻል፣በወር አበባ ወቅት ከፍተኛ ህመምና፣ በግብረ ስጋግንኙነት ጊዜ ከፍተኛ የህመም ስሜት ሲሆንእነዚህንና ሌሎች ስሜቶችን በዝርዝርእንመለከታለን፡፡- መውለድ አለመቻል በዋነኝነት የሚከሰትበትምክንያት በእንቁላል ማቀፊያ ላይና እንዲሁምበማህፀን ትቦ ላይ የሚከሰት ኤንዶሜትሪዮሲስየመጣበቅ ሁኔታ በማስከተል ሲሆን ይህም የሴትእንቁላል ከማቀፊያው ወጥቶና ትክክለኛውን መስመርተከትሎ ከወንድ ዘር ጋር እንዳይገናኝ በማድረግነው፡፡ ይህ ሁኔታ ግን በአንደኛው ትቦ ብቻ የተከሰተእንደሆነ መካንነት የማስከተል እድሉ ያነሰ ይሆናልማለት፡፡- ከላይ እንደተጠቀሰው የኤንዶሜትሪዮሲስለሆርሞኖች ተመሳሳይ ውጤት እንደማሳየቱ የወርአበባ በሚከሰትበት ወቅት ከፍተኛ የህምም ስሜትበተለይም በታችኛው የሆድ ክፍል እንዲሁምበታችኛው የጀርባ ክፍል ላይ ሊከሰት ይችላል፡፡ ይህየህመም ስሜት በአብዛኛው ጊዜ የሚከሰተው ከወርአበባ መጀመር ትንሽ ቀናት ቀደም በሎ ይሆንና የወርአበባ ከሄደ በኋላ የህመም ስሜቱ ጨርሶ ይሄዳል፡፡በዚህም ሳቢያ በአብዛኛው ሰዎች በወር አበባ ጊዜየሚከሰት ህመም ነው ብሎ ችላ የማለት ሁኔታይከተላል፡፡- በግብረ ስጋ ግንኙነት ጊዜ የህመም ስሜትየሚከተለው በተለይ በጣም ወደ ውስጥ በመግባትጊዜ ሲሆን ይህም የማህፀን በርን ከመንካት ሊከተልችላል፡፡ ይህ የህመም ስሜት በማንኛውም የወር አበባኡደት ጊዜ ሊከሰት ይችላል፡፡- ኤንዶሜትሪዮሲስ በሚኖርበት ወቅት የወር አበባኡደቱን ጠብቆ አለመምጣት ማለትም የወር አበባመዛባትን ሊያስከትል ይችላል፤ በተጨማሪም የወርአበባ ከመታየቱ ትንሽ ቀናት አስቀድሞ ትንሽ ደምሊታይ ይችላል፡፡- ኤንዶሜትሪዮሲስ የሽንት መስመርን ወይንምትልቁን አንጀት ያጠቃ እንደሆነ የሆድ ማበጥ፣ አይነምድር በሚወጡበት ወቅት ከፍተኛ የህምም ስሜትመሰማት እንዲሁም በግንኙነት ጊዜም መፍሰስሊያስከትል ይችላል፡፡- ይህ ሁኔታ የትንሹ አንጀትን ሰርስሮ የገባ እንደሆነበብዛት የሚታይ ሁኔታ አይሁን እንጂ የአንጀትመዘርጋትን ሊያስከትል ይችላል፡፡- አልፎ አልፎ ኤንዶሜትሪዮሲስ የፈነዳ እንደሆነወይንም በማለፍ ወደ ሆድ ዕቃ ሽፋን የሄደ እንደሆነድንገተኛና ከፍተኛ የሆነ የህመም ስሜትእንደማስከተሉ የድንገተኛ ህክምና ሊያስፈልገውይችላል፡፡- ኤንዶሜትሪየሲስ በሳንባ ላይ ሲከሰት እንደመጠኑና እንደ ቦታው ይለያይ እንጂ ለአደገኛ ችግርሊያጋልጥ ይችላል፡፡ኤንዶሜትሪዮሲስ በሚኖርበት ወቅት በምን ማወቅይቻላልበመሰረቱ ማንኛውም ሴት የታችኛው የሆድ ክፍልየህመም ስሜት፣ የወር አበባ መዛባት ወይንም ሌላምክንያት የሌለው መካንነት ያጋጠማት እንደሆነ ይህንችግር ከግምት ውስጥ ማስገባት ተገቢ ነው፡፡ ነገር ግንኤንዶሜትሪዮሲስን በእርግጥ ለማወቅ የሚለው በቀዶህክምና ጊዜ ወይንም የሆድ የውስጠኛውን ክፍልየሚያሳይ ቀጭን ባለ ካሜራ ሽቦ በመጠቀም ቀጥታማየት አልያም የደም ናሙና ወስዶ በመርመር ብቻነው፡፡ኤንዶሜትሪዮሲስን በምን ማስወገድስ ይቻላል?የዚህ ችግር ህክምና እንደ የሚያስከትለውየህመምና ተጓዳኝ ስሜቶች፣ የእርግዝና እቅድ፣ ዕድሜእንዲሁም ችግሩ ምን ያህል አደገኛ እንደመሆኑይወሰናል፡፡ የተለያዩ የመድኃኒት፣ የቀዶ ህክምና፣እንዲሁም የአባላዘር ህክምና ሁኔታው እንዳይባባስ፣ህመሙን የተከተለው ስሜት ለጊዜው እንዲጠፋወይንም ጊዜያዊ መፍትሄ ለማስከተል ይሁን እንጂኤንዶሜትሪዮሲስ ተመልሶ ሊተካ የሚችል ችግርእንደመሆኑ ዘላቂነት ያለው ብቸኛ መፍትሄ ሁለቱንምየእንቁላል ማቀፊያዎች በቀዶ ጥገና ማስወገድ ነው፡፡በዚህም ሳቢያ ሁለቱም የእንቁላል ማቀፊያዎችከተወገዱ በኋላ ከነጭራሹ መውለድ የማይቻልእንደመሆኑና ከማረጥ ጋር ተመሳሳይ ሁኔታየሚያስከትል እንደመሆኑ ይህንን ውሳኔ ከመወሰንበፊት አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ተገቢነው፡፡ዶ/ር ኒካጎልድበርግ አሜሪካዊት የልብሐኪም ናቸው፡፡ የ50 ዓመት ዕድሜ ያላቸውእኚህ ሴት በኒዮርክ ከተማ የልብ ክሊኒክከፍተው በተለይም ሴት የልብ ህሙማንንበመርዳት ላይ ይገኛሉ፡፡ በተጨማሪምበኒዮርክ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ሳይንስ ኮሌጅስለልብ ህክምና ያስተምራሉ፡፡በቤተሰባቸው ውስጥ የልብ ህመም ታሪክያላቸው ዶ/ር ጎልድበርግን ለራሳቸውበወሰዱት ጥንቃቄ እስካሁን የልብ ህመምሰለባ አልሆኑም፡፡ የራሳቸውን የአኗኗር ስልትከህክምና ሳይንስ እውቀታቸው ጋርበማቀናጀት በሚሰጡት የህክምናና የምክርአገልግሎት በርካታ አሜሪካውያንን በመርዳትላይ ይገኛሉ፡፡ዶ/ር ጎልድበርግ አበክረውእንደሚያስረዱት በተለይ ሴቶች ራሳቸውንከልብ ህመም መከላከሉን ችላ ማለትእንደሌለባቸው ዋቢ በመጥቀስ ይገልፃሉ፡፡ዶክተሯ እንደሚያስረዱት በአሜሪካ ውስጥከ20 ዓመታት በፊት የልብ ህመም ‹‹የወንድህመም›› በመባል ይታወቅ ነበር፡፡አሁን አሁን ግን ይህ ታሪክ ተቀይሮበርካታ አሜሪካውያን ሴቶች በልብህመም እየሞቱ ነው፡፡ በመሆኑምበየዓመቱ ግማሽ ሚሊዮን የሚሆኑሴት አሜሪካውያን በልብ ህመምእንደሚሞቱ ዶ/ር ጎልድበርግያስረዳሉ፡፡ስለዚህም ዶ/ር ጎልድበርግ የልብህመምን ለመከላል ያስችላሉያሏቸውን ዋና ዋና የመከላከያዘዴዎች እንደሚከተለውአቅርበነዋል፡፡ የልብ ህመምበሀገራችንም እንደ የደም ግፊትናስኳር ያሉ በሽታዎች እየተስፋፋበመሆኑ የዶክተሯ ምክር ለኛ ህዝብይጠቅማል የሚል እምነት አለን፡፡ስብና ጣፋጭነት ያላቸውንምግቦች አለማዘውተርእንደ ጮማ ያሉ ምግቦችተጠብሰው ሲበሉ ይጥማሉ፡፡ በተለይበአገራችን በቀይ ሥጋ ላይ አልፎአልፎ ጣል ያለበትን የስብ ጥብስበርካቶች ይወዱታል፡፡ እንዲህ አይነት ጥብስሲያስቡ አፋቸው ምራቅ የሚሞላ በርካታሰዎችም ይኖራሉ፡፡ጣፋጭ የሆኑ ምግቦች ማለትም ኬክ፣ብስኩት፣ ኩኪስና ሌሎች በስኳር የተሰሩምግቦችን የሚያዘወትሩ ሰዎችም እነዚህንምግቦች ሲመገቡ ለአፋቸው ሊጣፍጣቸውይችላል፡፡ ስብም ሆኑ ጣፋጭ ምግቦች ግንምላስ ላይ ቢጥሙም ውስጥ ገብተው ግንጉዳት እንደሚያስከትሉ ዶክተሯ ያስረዳሉ፡፡በተለይም በብዛትና ተዘውትረው ሲወሰዱእንደ ልብ ህመም ያሉ ችግሮችን የመጥራትያህል ነው ይላሉ፡፡ስለዚህ እነዚህን ምግቦች ከማዘውተርበመቆጠብ ለልብ ጤና የሚሰጡ ምግቦችንመመገብ ብልህነት ነው ይላሉ፡፡ ለልብ ጤናየሚስማሙ ምግቦች ዓሣ፣ አትክልትናፍራፍሬ፣ አዝርዕትና ጥራጥሬ፣ የወይራ ዘይትናየመሳሰሉት ናቸው፡፡እነዚህን ምግቦችንም ስንመገብ በፋብሪካከታሸጉት ይልቅ ትኩስ የሆኑትን መምረጥያስፈልጋል፡፡ ለምሳሌ ለፓስታ የሚሆነን ስጎከሱፐርማርኬት ከመግዛት ይልቅ ከቲማቲምናከተለያዩ አትክልቶች የተቀመመ ስጎ ራሳችንብናዘጋጅ መልካም ይሆናል፡፡ከምግብ በፊትም ሆነ በኋላየምንወስዳቸውን መጠጦች ላይ ጥንቃቄማድረግ ከልብ ህመም ይታደገናል፡፡ በተለይምከፍተኛ የአልኮል ይዘት ያላቸውን መጠጦችአዘውትሮና በገፍ መውሰድ የልብ ጠንቅ ነው፡፡ራሳችንን ዘና ለማድረግና የበላነውንለማወራረድ የአልኮል መጠጥ መጠጣትካለብንም ቀይ ወይን እንድንጠጣ ዶ/ርጎልድበርግ ይመክራሉ፡፡ ቀይ ወይን በውስጡለደም ዝውውር የሚረዱ ንጥረ ነገሮች ስላሉትመጠነኛ ወይን መጎንጨት ለልብ ተስማሚመሆኑን ያስረዳሉ፡፡ጨውና ቡናን መመጠንዶ/ር ጎልድበርግ እንደሚያስጠነቅቁትመጠኑ ከፍ ያለ የጨው ፍጆታ የደም ግፊትንይጨምራል፡፡ የደም ግፊት በጨመረ ቁጥርደግሞ ለልብ ህመም በሽታ የመጋለጥ እድልበጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ በተካሄደው ማራቶንኢትዮጵያዊቷ ማሚቱ ዳስካ አዲስ የቦታውን ክብረወሰን በማሻሻልጭምር አሸነፈች፡፡ በወንዶች ኬንያዊው ዊልሰን ኪፕሳንግ የዓመቱንምርጥ ሰዓት በማስመዘገብ አሸንፏል፡፡ባለፈው ዕሁድ (ኦክቶበር 30) ዓመታዊው የፍራንክፈርትማራቶን ለ30ኛ ጊዜ ተካሂዷል።በወድድሩ ከተለያዩ የዓለማችንክፍሎች የተውጣጡ በርካታ አትሌቶች ተሳትፈዋል። በሁለቱምፆታዎች አዲስ የቦታው ክብረወሰን ተመዝግቧል፡፡ በሴቶችኢትዮጵያዊቷ ማሚቱ ዳስካ በአስገራሚ ፍጥነት 42 ኪሎ ሜትሩን2ሰዓት ከ21ደቂቃ ከ25 ሰከንድ በመግባት የቦታውን ክብረወሰንከ ኬ ን ያ ዊ ቷ ካ ሮ ሊ ን ኪ ሌ ል ተ ረ ክ ባ ለ ች ፡ ፡በሴቶች መካከል የተካሄደው ይህ ውድድር ሲጀመር ከፍተኛ ግምትተሰጥቷት የነበረችው ኬንያዊቷ አግኔስ ኪፕሮፕ ነች፡፡አትሌቷ በውድድሩ ድንቅ አሯሯጥ ያሳየች ሲሆን፣ ማሚቱ ዳስካናየአገሯ ልጅ መሪማ መሐመድ ከውድድሩ አጋማሽ በኋላ ፍጥነታቸውን በመጨመር የበላይነታቸውን አሳይተዋል። ሁለቱአትሌቶች በመተጋገዝ በርካታ ኪሎ ሜትሮችን የመሩ ሲሆን፤ መሪማ37 ኪሎ ሜትር ላይ በድካም ስሜት ፍጥነቷ በመገታቱ ወደ ኋላቀርታለች፡፡በአንፃሩ ማሚቱ ፈጥነቷን በመጨመር በእንግሊዛዊቷ ፓውላራድክሊፍ የተያዘውን የዓለም የማራቶን ክብረወሰን ለማሻሻልጥራለች፡፡ የውድድሩን አዘጋጆች ጨምሮ በርካታ ተመልካቾችበማሚቱ አሯሯጥ የተደመሙ ሲሆን፤ የምታስመዘግበውን ሰዓትለማየት እንዲጓጉ አድርጓቸዋል፡፡ ይሁን እንጂ 40 ኪሎ ሜትር ላይማሚቱ እየደከማት በመምጣቱ ሳቢያ በተወሰኑ ደቂቃዎች የዓለምንክብረወሰን ማሻሻል ሳትችል ቀርታለች፡፡ አትሌቷ ፍጥነቷንበመጨመር የተቀሩትን ኪሎ ሜትሮች ብቻዋን የሮጠች ሲሆን፤ለሰርግ፣ ለልደት፣ ለማንኛውም ዝግጅት በሚኒሶታ ዲጄዎች ካሰፈለጓችሁ እስኪ ጥቂቶቹን እናስተዋውቃችሁ።651-322-0301651-353-1292 (651)<strong>612</strong>-227-5567<strong>612</strong>-232-3811ይሰፋል፡፡ ስለዚህም ማንኛውም ሰው በቀንከምግብም ሆነ ከመጠጥ ጋር የሚወስደውየጨው መጠን ከ2.3 ግራም በላይ መሆንእንደሌለበት አበክረው ያስጠነቅቃሉ፡፡ሌላው ለልብ ጤና ተስማሚ ያልሆነውበቀን ውስጥ በርካታ ሲኒ ቡና መጠጣት ነው፡፡በቡና ውስጥ ያለው ካፊን የተባው ንጥረ ነገርየደም ዝውውርን በማፍጠን በልብ ላይ ጫናይፈጥራል፡፡ ይልቁንም ደግሞ በደማችንውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው ካፊን በሚገኝበትሰዓት ለልብ ጤና ጥሩ አይደለም፡፡ስለዚህም በቀን በርካታ ሲኒ ቡና የሚወስዱየቡና ሱሰኞች ከዚህ የልብ ጠንቅ ከሆነልማዳቸው ታቅበው በቀን አንድና ሁለት ስኒቡና ብቻ እንዲወስዱ ዶ/ር ይመክራል፡፡በተለይም ከቡና ሱስ መላቀቅ ጭንቅየሚሆንባቸው ሰዎች እንደ አረንጓዴ ሻይያሉትን መጠጣት ጤናቸውን ቢጠብቁመልካም ነው ይላሉ፡፡ አረንጓዴ ሻይ ለደምቧንቧ ደህንነት ተስማሚ የሆኑ ንጥረ ነገሮችንየያዘ በመሆኑ ቡናን ከማዘውተር ይልቅአረንጓዴ ሻይን ቢያዘወትሩተጠቃሚታውቋል፡፡እንደሚሆኑስፖርት ማዘውተርናጭንቀትን መቀነስየአካል ብቃት እንቅስቃሴንአዘውትሮ መስራት ራስን ከልብህመም ለመከላከል እንደሚረዳዶክተሯ ያስረዳሉ፡፡ በተይምከዕድሜያችን ጋር የሚመጣጠንየአካል ብቃት እንቅስቃሴሳይቋርጡ መስራት በጣምጠቃሚ ነው፡፡ ስፖርትንሲመች መስራት ሳይመችመተው ግን ለመላው አካላችንናለልባችን ጤና ተስማሚእንዳልሆነ ያስረዳሉ፡፡ መደበኛስራችንን ሳናስተጓጉልእንደምንሰራ ሁሉ የአካልብቃት እንቅስቃሴያችንንሳናዛንፍ መስራት እንዳለብንይመክራሉ፡፡ጭንቀትን በተመለከተም አዕምሯችን በሀሳብ ሲወጠር አድሬናሊን የተባለውንሌሎች ሆርሞኖች ወደ ደማችን በብዛትእንደሚረጩና ይህም የደም ቧንቧችን ውጥረትእንደሚያስከትል ዶ/ር ጎልድበርግ ያስረዳሉ፡፡ስለዚህም ለራሳችን በቂ የእንቅልፍ ጊዜበመመደብ፣ ህይወታችንን በፕሮግራምበመምራትና የማይስማሙንን ነገሮች ያለይሉኝታ እምቢ በማለት ከውጥረትናከጭንቀት ራሳችንን በመከላከል ለልባችን ጤናዘብ መቆም እንዳለብን የልብ ስፔሺያሊስቷ ዶ/ር ጎልድበርግ ይመክሩናል፡፡አምና ኬንያዊቷ የአጠናቀቀ ችበትን ሰዓት በአንድ ደቂቃ ከ30 ስከንድበማሻሻል አሸንፋለች፡፡ማሚቱ ከአሽነፈች በኋላ በመሪማና በሁለት ኬንያውያን መካከልአስደናቂ ፉክክር ታይቷል፡፡ መሪማ ሁለተኛ ለመውጣት ጥረትብታደርግም ሁለቱን ኬንያውያን መቋቋም አልቻለችም፡፡ ርቀቱንየቦታውን ክብረወሰን በማሻሻል ጭምር ታሸንፋለች የተባለችውኬንያዊቷ አግኔስ ኪፕሮፕ በ2ሰዓት ከ23ደቂቃ ከ54 ሰከንድበመግባት ሁለተኛ ወጥታለች፡፡ ፍሎሜና ቼፕቸርችር ሦስተኛ፣መሪማ መሐመድ አራተኛ ወጥታለች፡፡ከውድድሩ በኋላ አስተያየቷን የሰጠችው ማሚቱ በጥሩ ብቃትላይ ብገኝም ጥሩ አሯሯጭ ባለማግኘቴ ያሰብኩትን ማሳካትአልቻልኩም። በቀጣይ ግን 42 ኪሎ ሜትሩን ከ2ሰዓት ከ20 በታችየመግባት አቅም እንዳለኝ ማሳየት እፈልጋለሁ ብላለች- ለሮይተርስዘጋቢ፡፡ ስለለንደን ኦሊምፒክ የተጠየቀችው ማሚቱ የመሳተፊያመስፈርቱን አራት ጊዜ ማሟላት እንደቻለች አስታውሳ ፤ ከፌዴሬሽኑየቀረበላት ጥያቄ እንደሌለ አስረድታለች፡፡ በወንዶች መካከልበተካሄደው ውድድር ኬንያውያን የበላይነታቸውን ያሳዩ ሲሆን፤ለዓለም የማራቶን ክብረወሰን የቀረበ ሰዓት ተመዝግቧል፡፡ ርቀቱንዊልሰን ኪፕሳንግ በ2ሰዓት ከ03 ደቂቃ ከ38 ሰከንድ በመግባትየዓለም ፈጣን ሰዓት አስመዝግቧል፡፡ እርሱን ተከተሎ ሁለተኛየወጣው ሌላኛው ኬንያዊ ማቴቦ ኪፕሳንግ ነው፡፡ኢትዮጵያዊው ሲራጅ ፈጌሳ ስምንተኛ መወጣቱን የዓለም አቀፉየአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ድረገፅ ዘገባ ያመለ ክታል፡፡የዓለም የማራቶንን ፈጣን ሰዓት በእጁ ያስገባው ዊልሰን በሰጠውአስተያየት «ባስመዘገብኩት ሰዓት ደስተኛ ነኝ፡፡ ውድድሩ ስለማራቶን ክብረወሰን እንዳሰብ አድርጎኛል። በሚቀጥለው ዓመት ከእኔበዚህ ቦታ ላይ የዓለም የማራቶን ክብረወሰን ጠብቁ» በማለትተናገሯል፡፡651-698-6407ሌሎችም ዲጂዎች አሉ፤ ይደውሉልን645-7488 <strong>612</strong>-743-6114


Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1ተሰባስበን በመጠጣት ላይ እያለን እንዳጋጣሚ አንዱጓደኛችን ቪያግራ ስለሚባለው የስንፈተ ወሲብ መድኃኒትአነሳን፡፡ እሱ እንደነገረን ግን የስንፈተ ወሲብ ሳይሆን ለረጅምጊዜ በሞቀ ስሜት ለመቆየት የሚያስችል እና በቅርብ ጓደኛውከዱባይ እንዳመጣለት ነገረን፡፡ የተወሰኑት በእረፍትና በድፍረትመሀከል ሆነው እስኪ እንሞክረው ሲሉ ተስማሙ፡፡ እኔና አንዱጓደኛችን በድምፅ ተአቅቦ ዝም ብለን ማዳመጥ ቀጠልን፡፡እርግጥ አልፎ አልፎ ከባለቤቴ ጋር ወሲብ ለመፈፀም ስፈልግስሜቴ ስለማይነቃቃ ባለቤቴ ላይ መከፋት አያለሁ፡፡ እናምእንዲህ አይነት ሁኔታ ሲፈጠር እንደጓደኞቼ ምን አለ ብጠቀምብዬ አስባለሁ፡፡ ግን ግን ስጋቴ ከዛ በኋላስ ምን ሁኔታ ውስጥእገኛለሁ ብዬ ሳስብ ይጨንቀኛል፡፡ ታዲያ ለዚህ ብዬባለሙያዎችን ለማማከር ወደ ህክምና ብሄድ ቅብጠትይሆንብኛል ብዬ አስባለሁ፡፡ ልጠቀም አልጠቀም በሚልውዝግብ ለመውጣት ሁሉንም ለመርሳት ሞከርኩ፡፡ ነገር ግንመድኃኒቱን ከሌላ ሰው እጅ በማግኘቴ ገዝቼአስቀምጬዋለሁ፡፡ እንደው ምን አልባት ቢያስፈልግ ብዬ፡፡ሲል ስሙን እንዳልጠቅስ ከነማስጠንቀቂያ የነገረኝ ጓደኛዬያነሳልኝን ጨዋታ ተመርኩዤ በዚህና መሰል የስንፈተ ወሲብናአማራጭ መድኃኒቶች ዙሪያ ባለሙያ አነጋግሬ ይዤላችሁቀረብኩ፡፡ ችግሩ በአበባ ወጣቶች ላይ መንሰራፋቱን ከተለያዩሰዎች ለመረዳት ይቻላል፡፡ እናስ ህክምናው ምን መልስአለው፡፡ ዶ/ር ድጋፌ ፀጋዬ የቆዳና የአባላዘር ስፔሻሊስትናቸው፡፡ ከስንፈተ ወሲብ በመነሳት እንዲህ ያስረዱናል፡፡በወንዶች ላይ የሚታዩት የስንፈተ ወሲብ ችግሮችን በሶስትመልኩ ከፍለን ማየት እንችላለን፡፡ አንደኛው የብልት መነሳትችግር (Reactive dysfunction) ወይም የወሲብ ስንፈትእየተባለ የሚጠራው ነው፡፡ ሁለተኛው እርካታ ደረጃ ሳይደርስየዘር ፈሳሽ ማውጣት (premature ejaculation) ሶስተኛውየወሲብ ስሜት አልባነት ናቸው፡፡የመጀመሪያውን ስንመለከት የብልት መነሳት ችግርያለባቸው ሰዎችን በብዛት እናገኛለን፡፡ በተለያየ ዕድሜ ክልልውስጥ ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎችን ቢያጠቃም በተደጋጋሚወደ ህክምና የሚመጡት ግን ዕድሜያቸው ከስልሳ ዓመትበላይ በሆኑት ላይ ነው፡፡ አንዳንድ ወጣቶችም ሪፖርትሊያደርጉ ችለዋል፡፡ችግሩ ከየት ይነሳል? ብለን ስንመለከት ሁለት አይነትምክንያቶች አሉት፡፡ የመጀመሪያው ከስነ ልቦና (Phylogenic)ጋር የተያያዘ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ኦርጋኒክ (ምክንያታዊ)የሆኑ የተለያዩ በሽታዎች በሚፈጥሩት ተፅዕኖ ይከሰታል፡፡ዋነኛው የስንፈተ ወሲብ መንስኤ ተብሎ የሚጠቀሰው የስነ-ልቦና ጉዳይ ነው፡፡ አብዛኛውን ጊዜ የአዕምሮ ውጥረትበሚኖርበት ጊዜ ጭንቀት እና የተለያዩ ሀሳቦች ለስንፈተ ወሲብያጋልጡናል፡፡ ሌላው የአካል ድካም እና መዛል ነው፡፡ ለምሳሌአካሉ በብዙ ስራ ሲንቀሳቀስ የዋለ ሰው በግንኙነት ወቅትየብልት መነሳት፣ ስሜት ማጣት አሊያም ለወሲብ ምቹ ባልሆነሁኔታ ውስጥ ሊገኝ ይችላል፡፡ ብልት እርቀት ደረጃ ሳይደርስአስቀድሞ ጥንካሬውን የሚያጣበት ምክንያት የሀሳቦችንመደራረብ በመኖራቸው ነው፡፡ ይህን በምሳሌ ብንመለከትከፍቅር ጓደኛው ጋር ወሲብ በሚፈፅምበት ወቅት ነጋዴ ከሆነስለተጋረጠበት የንግድ ችግር የመስሪያ ቤት ኃላፊ ከሆነስላልተሳኩ የድርጅቱ እቅዶች ካለው ኃላፊነት ጫና የተነሳበአዕምሮው ሊመላለሱበት ይችላሉ፡፡ ይህም ጥሩ ያልሆነ ግብረስጋ ግንኙነት እንዲኖር ያደርጋል፡፡ግብረስጋ ግንኙነት ደግሞ በባህሪው ሙሉ ለሙሉ ትኩረትየሚሻ ጉዳይ ነው፡፡ ሌላው በባልና በሚስት መካከልአለመግባባት /ቅሬታ በሚኖርበት ጊዜ ተነሳሽነቱ በሁለቱምወገን ይቀንሳል፡፡ በቀጥታ ከአዕምሮ ጋር የሚያያይዘው የግብረስጋ ግንኙነት ስነ-ልቦናና አካላዊ ዝግጁነት ጅማሪ አይምሮውስጥ በሚፈጠር ኬሚካሎች አማካይነት ነው፡፡ የአንድሮጂንኬሚካል መመረት ወንዶች ላይ ብዛት የደም ፍሰቱ ወደ ብልትእንዲሆን በማድረግ ብልት እንዲነሳ ያደርጋል፡፡ ከላይየጠቀስናቸው ምክንያቶች ይህን ኬሚካላዊ የዝግጁነት ቅመምእንዳይፈጠር ስለሚያደርጉ የፓርኖግራፊ ፊልሞችበሚፈጥሩት፣ በአደጋ (ግጭት) ጫና፣ በሃዘን፣ በድካም መካከልስንፈተ ወሲብ እንዲፈጠር ያደርጋሉ፡፡ ለዚህም ነው ብልትየመነሳት ችግር የሚያጋጥመው፡፡ሁለተኛው ምክንያት ኦርጋኒክ የሚባለው ሲሆን የተለያዩህመሞችን ተከትሎ የሚመጣ የወሲብ ችግር ሲሆን ስኳር፣ ደምግፊትና የአባላዘር በሽታዎች ሲያጠቁን ነው፡፡ ሌላው የተለያዩአደገኛ መድኃኒቶች አልኮልና ጫት የደም ዝውውርን የሚቀንሱናቸው፡፡ በግንኙነት ወቅት ብልት እንዲነሳ ካስፈለገ ከፍተኛየደም ዝውውር ሊኖር ይገባል፡፡ በቂ የሆነ የነርቭ መነቃቃትምያስፈልጋል፡፡ እነዚህ ነገሮች የሚያስከትሉት ጫና ደግሞበወሲብ የመነቃቃትና ትክክለኛውን ኡደት ጠብቆበሚጠበቀው ደረጃ እርካታ ላይ ለመድረስ እንዳይችሉእንቅፋት ይሆናል፡፡እነዚህን ችግሮች ለመፍታት የሚያስችሉን ህክምናዊመፍትሄዎች የትኞቹ ናቸው? የሚለውን ስንመለከትበቅድሚያ ወሲባዊ ህይወት እንደ ምስጢር በየሰውአዕምሮ ውስጥ በመቀበሩ ችግሮችን አውጥቶ ከህክምናባለሙያዎች እና ከትዳር አጋር ወይም ፍቅረኛ ጋርለመወያየት አለመቻል በራሱችግሩን የሚያባብሱምክንያቶችናቸው፡፡ከህክምናውጋርየተገናኙትምበትክክልህክምናተከታትለውሲያጠናቅቁአይታዩም፡፡በመሆኑም በቀላሉመፍትሄ ላያገኙከሚችሉበት አጋጣሚበመራቅ ለተለያዩ አላሰፈላጊየጊዜና ገንዘብ ብክነቶችይዳረጋሉ፡፡ በመሆኑም መፍትሄውየመጀመሪያው እርምጃ የችግሩን መነሻምክንያትን ለይቶ ማወቅ ነው፡፡እንደመንስኤው የተለያዩ ህክምናዎችእንዲሰጡበት ያደርጋል፡፡ ከስነ-ልቦና ጋርየተያያዘ ከሆነ ያለመድኃኒት ሊስተካከልይችላል፡፡ ያለውን ችግር ማለትም አካላዊናአዕምሮአዊ ሁኔታ የስነ-ልቦና ድጋፍ በማግኘትበማስተካከል ሊቀረፍ ይችላል፡፡ ከተለያዩ ህመሞችየሚነሳው የስንፈተ ወሲብ ችግር ከመቆጣጠርናከመከላከል ባሻገር መድኃኒቶችን ለደም የሚገባውንየወሲብ ስሜት መጠበቅ የሚቻልባቸው መንገዶች አሉ፡፡በዚህ ውስጥ አልፈን መፍትሄ ካልተገኘ የመጨረሻውአማራጭ ረዳት መድኃኒቶችን ማካተት ይሆናል፡፡እነዚህ መድኃኒቶች ያላቸው ጥቅም ምንድን ነው ካልንየደም ዝውውር በመጨመር ነርቮች እንዲነቃቁ የወንዱ ብልትአካባቢ ያሉት ጡንቻዎች እንዲኮማተሩ እና ብልት እንዲጠነክርየሚያደርጉ ናቸው፡፡ መድኃኒቱም በህክምና ባለሙያ ትዕዛዝመሰረት በጥንቃቄ ሊወሰድ ይገባዋል፡፡ ምክንያቱም አይነትናመጠኑ ሊያውቅ የሚችለው በህክምናው ዘርፍ በቂ ትምህርትናልምድ ያለው በመሆኑ ነው፡፡ ተያይዘው ለሚመጡ ተጓዳኝአሉታዊ ተፅዕኖዎች ተጠንተው ቅድመ እና ድህረ ጥንቃቄሁኔታዎችን በማመቻቸት ችግሩ እንዲቀረፍ 50 በመቶአስተዋፅኦ ያደርጋል፡፡ ከችግሩ አይነትና መጠን ተነስተን ነውመድኃኒቶቹን የምናዘው፡፡መድኃኒቶች ያሏቸውን ጥቅም ያህል ብዙ ጉዳቶችንምሊያስከትሉ ይችላሉ፡፡ ለዚህም ነው የባለሙያ ድጋፍአስፈላጊነት ሁኔታዎችን በማገነዛብ መድኃኒቶችን ማዘዝውጤታቸውንም መከታተል ከተቻለ መድኃኒቱ ያለምንምጉዳት የሚጠበቀውን ውጤት እንዲያስመዘግብ ይረዳዋል፡፡መድኃኒቱ መታዘዝ ያለበትን ወቅት በተመለከተ ምክንያቱታውቆ አማራጭ መፍትሄዎች ታይተው ግድ የሚሉ ሁኔታዎችሲፈጠሩ ነው፡፡ የመድኃኒቱ መጠን እና አይነት መቼስመውሰድ አለበት? እነማንናቸው መድኃኒቱን መውሰድየሚችሉት? እነማንስመድኃኒቱንሲወስዱ ችግሮችይገጥማቸዋል? የሚለውን የሚወስነው ባለሙያው ነው፡፡ሰዎች ከተለያዩ ምንጮች ካገኟቸው መረጃዎች ተነስተውመድኃኒቶችን ያለህክምና ትዕዛዝ ይወስዳሉ፡፡ ለዚህምምክንያቱ ለችግሩ ትክክለኛ መፍትሄ ሊሰጥ ወደሚችለውባለሙያ ለመሄድ ያለው ተነሳሽነት በጣም ዝቅተኛመሆን፣ የወሲብ ምስጢራዊነት እሳቤ፣ የመድኃኒቶቹን የጎንዮሽችግር ያለመረዳት፤ የጓደኛና የተለያዩ የወሲብ ትዕይንቶችከሚያስከትሉት ጫና የተነሳ ነው፡፡ ችግሩ ሳይኖር መድኃኒቶችንአፈላልጎ መጠቀም የመቻል አቅምና ድፍረት በተጨማሪ ህገ-ወጥ የመድኃኒት ዝውውር መኖሩ የራሱን አስተዋፅኦያበረክታል፡፡ለምሳሌ ቪያግራ ተሰኘውን መድኃኒት በተለያየ መልኩማግኘት የቻሉ ሰዎች ዝም ብለው ቢጠቀሙበት ምንያስከትላል ስንል የልብ ድካም ያለባቸው (አርቴፊሻልመሳሪያዎች በልባቸው የተገጠመላቸው ሰዎች) ችግርይገጠማቸዋል፡፡ መድኃኒቶቹ በዚህ ሁኔታ ከጥቅም ይልቅጉዳታቸው ያመዝናል፡፡በተጨማሪም ከልክ ያለፈ የብልት መነቃቃት ሳቢያ ብልትቆሞ ላይመለስ የሚችልበት ሁኔታ ይፈጠራል፡፡ ይህም Persistencestimulation ያስከትላል፡፡ ሌላው በግንኙነት ወቅትብልት በጣም ከመወጣጠሩ የተነሳ የብልት ዘንግ ስብራትሊያጋጥም የሚችላቸው ሁኔታዎች ይፈጠራሉ፡፡ አንድምጊዜያዊ ከፍተኛ ህመም፡፡ በተጨማሪም የልብ ስራን የማዛባትችግር ሊያስከትል ይችላል፡፡የስንፈተ ወሲብ መድኃኒቶቹን ማግኘት ስለተቻለ ብቻመጠቀሙ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል፡፡ ብዙ ጊዜ መድኃኒቱእንደ ችግሩ ሁኔታ ታይቶ በቀን አንዴ ግንኙነት ከማድረጊያጊዜ አንድ ሰዓት ቀድሞ እንዲወሰድ የሚታዘዝ ሲሆንበተደጋጋሚ እንዲወሰድ አይመከርም፡፡መድኃኒቱን ደጋግሞ መውሰድ አስቀድመን የጠቀስናቸውንችግሮችን ማባባስ ያስከትላል፡፡ በተለምዶየወንዶች ብልት ከተነሳ ከተወሰነ ጊዜበኋላ ወደ ቀድሞ ቦታው ይመለሳል፡፡ለረጅም ሰዓት ተነስቶ በሚቆይበትወቅት እጅግ በጣም ከፍተኛ ህመምአለው፡፡ መልሶ ግንኙነት ማድረግበሚያስፈልግበት ጊዜም ሊያስቸግርይችላል፡፡እንደ ቪያግራ ያሉ መድኃኒቶችንመጠቀም የጀመረ ሰው የጥገኝነት ባህሪስለሚዋሃደው ያለው በራስ መተማመንይቀንሳል፡፡ ያለመድኃኒቱ በተፈጥሮአዊመንገድ ለወሲብ መዘጋጀት እና መደሰትምያቅተዋል፡፡ የቪያግራ መድኃኒት በኪኒን መልክየሚሰጥ ሲሆን አልፎም በመርፌ መልክወንድነትን የሚያላብሰው የቴስቴስትሮንሆርሞን በጊዜ ሂደት ሲቀንስ ቅመምአመንጭውን ክፍል ለማነቃቃት (መጠኑንለመጨመር) የሚያስችል በሳምንት አንድመርፌ ይሰጣል፡፡ ስለሆነም ስንፈተ ወሲብያስከተለው የቴስቴስትሮን ማነስ፣ የስነ-ልቦናጫና አካላዊ ድካም ወዘተ... መንስኤዎችውስጥ የትኛው እንደሆነ ታውቆ መድኃኒቶችይመረጣሉ፡፡አብዛኛው ስንፈተ ወሲብ ችግሮች ባህሪንከማስተካከል፣ ስነ-ልቦናዊ ድጋፍ እና ምክርበመስጠት ያለመድኃኒት ሊታከሙ የሚችሉናቸው፡፡ ህክምና ቦታ መጥተው ፈራ ተባእያሉ የመናገር ከፍተኛ ችግር አለ፡፡ ይህተወግዶ ግልፅነት ከዳበረ ችግሩ እንዲቀረፍይረዳል፡፡ በወጣቶች በኩል ለዚህ ችግርየሚጋለጡበት ዋነኛ ምክንያት በሱስ መጠመድሲሆን በተለይም ለረጅም ጊዜ ጫት መቃምእና በብዛት አልኮል የሚወስዱ ከሆነ ለስንፈተወሲብ ይጋለጣሉ፡፡ ከጋብቻ በፊት የሚኖርከግብረ ስጋ ግንኙነት ለስንፈተ ወሲብያጋልጣል፡፡ በደንብ ሳይተዋወቁ ስሜታዊወሲባዊ ድርጊቶችን የሚፈፅሙ ሰዎችበሚያድርባቸው ስነ-ልቦና ጫና የስንፈተወሲብ ችግር ሊያጋጥማቸው ይችላል፡፡እኛ አገር ባይኖርም በባለትዳሮች መሀከልየሚደረግ የወሲብ ህክምና በተለያዩ ሀገሮችየሚሰጥ ሲሆን ከትዳር አጋር ጋር በሚያጋጥም የወሲብአለመጣጣም ችግሮችን በማጥናት መፍትሄ ማስቀመጥየሚቻልበት ሂደት ነው፡፡ በወሲብ ህይወት ውስጥ ዝግጁነትእና ግልፅነት ትኩረት ሊሰጥባቸው የሚገቡ ነጥቦች ናቸው፡፡ስለ ወሲብ ከትዳር አጋር (ፍቅረኛ) ጋር በግልፅ በማውራትለችግሮቹ መፍትሄ ለመፈለግ ይረዳል፡፡ በዚህ ሳቢያ የሚደርስየትዳር መፍረሶችን መታደግ ይቻላል፡፡ ተገቢውን ህክምናማግኘት እና በተለይም ቤተሰባዊ መረዳዳት እና በወሲብ ወቅትማዘጋጀት፣ እራስን የተረጋጋ፣ ፍቅር የተሞላበት እና መተማመንየሰፈነበት ወሲብ ሙሉ ደስታን ያጎናፅፋል፡፡ቪያግራን ወንዶች ያለ ሐኪም ትዕዛዝ ሲጠቀሙበትከጥቅሙ ጉዳቱ እንደሚያመዝንም የታወቀ ሲሆን ይህመድኃኒት ለሴቶች ጥቅም ስለማይኖረው በድፍረት እናባለማወቅ የወሲብ መነቃቃትን ይፈጥራል ብለው ሴቶችእንዳይቀጠሙበት እናስጠነቅቃለን፡፡መድኃኒቶች ህጋዊ ባልሆኑ መንገዶች ሲገቡ ጥራታቸውያልተፈተነ፣ የማዳን አቅማቸው፣ የጎንዮሽ ጉዳታቸው፣የአወሳሰድ መጠናቸውና ልዩ ጥቅም የሚያስገኝባቸው ችግራዊመንስኤዎች ስለማይታወቁ ያለሐኪም ትዕዛዝ መውሰዱ ለከፋችግር ያጋልጣሉና የጥንቃቄ እርምጃው እየተስተዋለ ሊሆንይገባዋል፡፡


ተጠርጣሪው አዲስ አበባ ሲገባአሲድ...␣ከገጽ 1 የዞረየአብራካቸውን ክፋይ ለማየት በቅተዋል፡፡ግለሰቡ አቶ ምናለ አቻም በሹፍርና ስራ ላይየተሰማራ ሲሆን በስራ ምክንያት ከቤት እየወጣየሚያድርባቸው ቀናቶች ይበረክታሉ፡፡ በዚህምበሁሉቱ ግለሰቦች ላይ አለመግባባት ይፈጠርናሟች ወይዘሮ ትዕግስት መኮንን ለባለቤቷ የፍችጥያቄ ታቀርባለች፡፡ ጉዳዮም ህግ ፊት ቀርቦእልባት ሳያገኝ ግን ባልጠበቀችው ቀንያልጠበቀችው አደጋ ያጋጥማታል፡፡ሚያዝያ 30 ከቀኑ 9፡30 ላይ ባለቤቴ ነው ብላአብራው በኖረችው ግለሰብና ግብረ አበሮችከተደበደበች በኋላ ሰልፈሪክ የተባለ አሲድይደፋባትና ለከፋ ጉዳት ትዳረጋለች፡፡ በወቅቱግለሰቧ የካቲት 12 ሆስፒታል የሕክምና እርዳታቢደረግላትም በደረሰባት አሰቃቂ አደጋ ሰኔ 3 ቀን2003 ዓ.ም ከብዙ ስቃይ በኋላ ህይወቷ እንዳለፈከፖሊስ የተገኘ መረጃ ያመለክታል፡፡ተጠርጣሪው ወደ ደቡብ ሱዳን የገባውበጋምቤላ በኩል አድርጎ መሆኑን ምንጮችጠቅሰው፤ ፖሊሲም ተጠርጣሪው ደቡብ ሱዳንስለመኖሩ ጥርጣሬ እንደነበረው ገልፀዋል፡፡ወንጀሉን በግብረ አበርነት ፈፅመዋል ተብለውየተጠረጠሩት ጓደኞቹ ድርጊቱን አለመፈፀማቸውንየተናገሩ ሲሆን የተጠርጣሪው መያዝ ለጉዳዩእልባት እንደሚያስገኝ ተገምቷል፡፡ የፌዴራልፖሊስ የወንጀል ምርመራ ዘርፍና በብሄራዊኢንተርፖል ዲቪዚዮን ኃላፊ ኮማንደር የማነገሰሰው እንዳሉት ተጠርጣሪው ግለሰብ ወንጀሉንቴዲ...␣ከገጽ 5 የዞረካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) መሆኑን ትረዳለች፡፡ “ገንዘቡን የሰጠኝበቼክ ነው፡፡ ይህንን ያደረኩት እኔ ሳልሆን እግዚአብሔር ነው፡፡አይዞሽ ተጽናኚ ብሎ 700ሺህ ብር የያዘ ቼክ ሰጠኝ፤ ማመንአልቻልኩም፤ ምን እንደምናገርም አላውቅም፤ ብቻ እኔ ሰው ነኝግን በእግዚአብሔር እና በቤተሰቦቼ ስም እጅግ አድርጌአመሰግነዋለሁ” ብላለች፡፡ አክላም ዱሮም ቢሆን ቴዲን በጣምእወደው ነበር፤ አሁን ደግሞ በጣም ወደድኩት” ብላለች፡፡ ገንዘቡንካገኘች በኋላም ስለ ገንዘቡ አከፋፈል እና አስመሮም ከእስር ተለቆወደ አገር ስለሚመለስበት ሁኔታ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያቤት ጋር ቤተሰቦቹ እየተነጋገሩ መሆኑን በመግለጽ፤ ቴዲ አፍሮየሰጣትን ቼክ በዛሬው ዕለት መንዝራ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱበኩል ገንዘቡ ተከፍሎ ወንድሟ ከእስር እንዲለቀቅ ጥረት በማድረግላይ መሆኗን ገልፃልናለች፡፡ ወጣት አስመሮምን በተመለከተ“ወገናችንን ከሞት እናድን” በሚል ቤተሰቦቹ እና ጓደኞቹ በራሪወረቀት ጽፈው በድረ ገጽ የልመና ድምፃቸውን ሲያሰሙመቆየታቸውን በመግለጽ “በመጨረሻ ቴዲ አፍሮ ደረሰልን” ብለዋል-ቤተሰቦቹ፡፡ ከሦስት ዓመታት በፊት መቀሌ የሚገኙትን ቤተሰቦቹንተሰናብቶ ኑሮውን ለማሸነፍ ለሥራ ወደ ፑንትላንድ ያመራውኢትዮጵያዊው የ31 ዓመት ወጣት አስመሮም ኃይለሥላሴ፤ እዛውሆቴል ከፍቶ እየሠራ ነበር፡፡ ከባለቤቱ እና ከአንዲት ሴት ልጁ ጋርአንድ ዓመት ያህል እንደቆየም፤ በታኅሣሥ 2002 ዓ.ም አምስትየታጠቁ ሶማሊያውያን በሌሊት ለዝርፍያ ባለቤቱን ለመድፈር እናግድያ ለመፈፀም ግብግብ ይገጥሙታል፡፡በወቅቱም አብረውት ከነበሩት ኢትዮጵያውያን ጋር በመሆንራሳቸውን ለመከላከል በወሰዱት እርምጃ ከዘራፊዎቹ አንዱ ህይወቱያልፋል፡፡ አብረውት የነበሩት ኢትዮጵያውያን አምልጠው ወደአገራቸው ይመለሳሉ፡፡ አስመሮም ግን ታስሮ ጉዳዩን ሲከታተልይቆያል፡፡ ቤተሰቦቹ እንደሚሉትም በአካባቢው የሚኖሩኬክና␣ፒዛ␣ጀምረናል␣ከፈጸመ በኋላ ከሀገርጠፍቶ ለመደበቅቢሞክርም ፖሊስከኢንተርፖል ጋርባደረገው ከፍተኛጥረት ተጠርጣሪውከሱዳን ጁባ ተይዞሊመጣ ችሏል፡፡ደቡብ ሱዳንግለሰቡን አሳልፋልትሰጥ የቻለችው በኪጋሊ ሩዋንዳ የምስራቅአፍሪካ ሀገራት ከመስከረም 1 እስከ 7 ባደረጉትብሄራዊ የኢንተርፖል ስብሰባ ላይ ሀገሪቱወንጀልን ለመከላከል በጋራ ለመስራት ባደረጉትስምምነት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ፖሊስ ሌሎች ወንጀል ፈጽመው የተሰወሩግለሰቦችን ለመያዝም ቢሮው ልዩ የክትትልመረቦችን መዘርጋቱንና በዚህም በተለያዩ ሀገራትየተደበቁ ግለሰቦች መኖራቸውን ማጣራቱንናተጠርጣሪዎችን ለህግ ለማቅረብም ጥረት እያደረገመሆኑን ኮማንደሩ ተናግረዋል፡፡በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪ ግለሰብምወንጀል ሰርቶ ለማመለጥ መሞከር የህሊና እረፍትየሚነሳ ነው ብሏል፡፡ ፖሊስ ምርመራውንአጠናቆ እንደጨረሰ ጉዳዮ ለህግ እንደሚቀርብተናግረዋል፡፡የጥቃቱ ሰለባ ትዕግስት መኮንን በደረሰባትከፍተኛ ጉዳት ስትሰቃይ ከቆየች በኋላ ሰኔ 3 ቀን2003 ዓ.ም ህይወቷ ማለፉን በዘ-ሐበሻ ጋዜጣላይ በስፋት መዘገቡ ይታወቃል፡፡Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1በሽተኛው...␣ከገጽ ፪ የዞረእንደሆነ ልትረዳው ይገባል፡፡ ወንዱ በብሬገዛኋት እንጂ እኔነቴን አፍቅራ ነው እንደማይላትም ማወቅ ይኖርባታል፡፡ በእርግጥምበገንዘብ የሚገዛው እቃ ብቻ ነው፤ ሴት ደግሞየዚህ ዓለም ውድ ነገር እናትና እህት ሚስትምእንጂ እቃ አይደለችም፡፡ ግን በገንዘብና በስጦታፍቅሯን ገላዋን የምትሰጥ ከሆነ በእርግጥም እሷርካሽ እቃ ሆናለች፡፡ ይሄ ማለት ደግሞ እሷን ብቻይመለከታል እንጂ ሴትን ሁሉ አይመለከትም፡፡ለምሳሌ በአዲስ አበባ ውስጥ ሶስት ሚሊዮንሴቶች ቢኖሩና ሁለት ሚሊዮን አምስት መቶዎቹእንደ ዕቃ በብር የሚለወጡ ቢሆኑ ሁሉም ሴቶችሊባል አይችልም፡፡ ትክክለኛዎቹ አምስት መቶፈርጥ ሴቶችም ስላሉ፡፡እናም ዩኒን ከልቤ እየወደድኩት በመሀልምእንደመጀመሪያው እንዳይሆን እየተጠራጠርኩትሳላውቀው በራሴ በኩል መፈፀም ያለበትን ነገርሳልፈፅም ቀርቼ ነበር፡፡ ለወንድ ልጅ መበለጥአያስፈልግም እያልኩ ለቤተሰቤና ለራሴየምሰጠውን ጊዜ ለእሱ ሳልሰጥ ሁሌም እሱ ፈላጊሲሆን እኔ ሰበብ እያበዛሁ አይመቸኝም ስለውእሱም እሺ የኔ ፍቅር እያለ ሲታገሰኝ በመሀል እኔስለ ብዙ ወንዶች ጓደኞቼ ስነግረው በቅናት ተይከወንዶች ጋር መዋል ይቅርብሽ የሆነ ነገር ሊከሰትይችላል ላጣሽ አልፈልግም እያለ ሲመክረኝ እኔአትቅና ወንዶቹ በወንድምነት እንጂ በሌላአስቤያቸው አይደለም እለዋለሁ፡፡ ሁሌም ግንየማወራለት ከወንዶች ጋር የነበረኝ ውሎ ነበር፡፡ብዙ ጊዜ እየመከረ ታግሶኝ በኋላ ላይ ያን ጊዜያልገባኝን አሁን ግን የገባኝን ዘዴ ፈጠረ፡፡እሱም ድንገት ስለ ሴቶች ያወራልኝ ጀመር፡፡እኔም በቅናት እርር ማለት ጀመርኩ፡፡ ግንእንዳይታወቅብኝ እሱ ፊት ብዙ አላጋንንም፡፡ሶማሊያውያን አስመሮም ጥፋት እንደሌለበት እና በሰዓቱም ተኝቶእንደነበር ምስክርነታቸውን ሰጥተውለታል፡፡ ሆኖምምስክርነታቸው ተቀባይነት ባለማግኘቱ ከአንድ ዓመት እስር በኋላበሞት እንዲቀጣ ተወሰነበት፡፡ አስመሮም በእስር ቤት ሳለ ሚስትበግብግቡ ወቅት ጉዳት የደረሰባትን የሰባት ዓመት ሴት ልጇን ይዛወደ ኢትዮጵያ የተመለሰች ሲሆን ታዳጊዋ ላይ የደረሰው ጉዳትከፍተኛ ስለነበር ህይወቷ አልፏል፡፡ የልጇን መሞት እና በባለቤቷላይ ሞት መፈረዱን መቋቋም ያቃታት ባለቤቱ በአሁኑ ሰዓት የትእንዳለች እንደማይታወቅ የአስመሮም እህት ሉአም ኃይለሥላሴለአዲስ አድማስ ተናግራለች፡፡እህቱ እንደምትለው ወንድሟ ከታሰረ ሁለት ዓመት ሆኖታል፤ጉዳዩም ፑንትላንድ ውስጥ በምትገኘው ቦሳሶ ከተማ ሲታይ ቆይቶበከተማዋ ያሉ የጐሳ አባላት በሞት እንዲቀጣ ይወስናሉ፡፡ የሞትቅጣቱ የሚነሳለት ደግሞ 700ሺ የኢትዮጵያ ብር ወይም ወደ40ሺህ ዶላር አካባቢ ሲከፍል ብቻ እንደሆነ ውሳኔ ያስተላልፋል፡፡ሁኔታው እጅግ ያስጨነቃቸው ቤተሰቦቹ፤ በተለያየ ጊዜ በርካታደብዳቤዎችን ለውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በመፃፍ መንግሥትዲፕሎማሲያዊ ጥረትበማድረግ የወጣቱን ህይወትእንዲያተርፍላቸው ቢማፀኑም ምላሽ ሳያገኙ መቅረታቸውንየወጣቱ እህት ለአዲስ አድማስ ገልፃለች፡፡በዚህ ሁኔታ ውስጥ እያሉ ጥቅምት 7 ቀን 2004 ዓ.ም ወጣትአስመሮም ቤተሰቦቹን እንዲሰናበት በማለት አሳሪዎቹ ስልክ ወደቤተሰቦቹ እንዲደውል ያደርጋሉ፡፡ በተደወለው ስልክም እስከ አርብመስከረም 17 ቀን ድረስ ገንዘቡን መክፈል ካልቻለ የሞት ፍርዱተፈፃሚ እንደሚሆን ተናግሮ የ”ደህና ሁኑ” መልዕክት ለቤተሰቦቹአስተላልፎ ቤተሰቦቹን ይሰናበታል፡፡ እህቱ እንደተናገረችው፤“ቅጣቱ ፍትሃዊ ባለመሆኑ ተፈፃሚ እንዳይሆን የቻልነውን ሁሉሞከርን፤ የሞት ፍርዱ ሊፈፀም ሁለት ቀናት ብቻ ሲቀሩት የውጭጉዳይ መሥሪያ ቤት ሠራተኞች ምናልባት በሥራ ጫና ወይም ከሱየባሰ ጉዳዮችን ሲፈጽሙ አቤቱታችንን አልሰሙም ይሆናል በሚልአሁን␣ጊዜው␣የኢስት␣አፍሪካ␣የጤፍ␣እንጀራ␣ነው␣ኢስት␣አፍሪካ␣የጤፍ␣እንጀራ␣በገበያው␣ላይ␣ለምን␣መምራት␣እንደጀመረ␣እርስዎም␣ዛሬውኑ␣ይቅመሱት␣<strong>612</strong>-214-2584 ወይም␣651-689-9220␣ደውሉ␣ኩኩ...␣ከገጽ ፪ የዞረአሁን በቴሌቪዥን እንደተመለከትነው ከሆነ ህገወጦቹ፣ አጭበርባሪዎቹ እየተያዙ እርምጃእየተወሰደባቸው ነው፤ የእውነት ይሄ ነገርአስደስቶኛል፡፡ አሁን ተስፋ እንዳለኝ ሳውቅ መሳቅጀምሬያለሁ፡፡ በፊት ግን ባለው መጥፎ ሁኔታበጣም ከፍቶኝ ነበር፡፡ አሁን ዘፈኔ እንደሚወጣተስፋ ማድረግ ጀምሬያለሁ፡፡ እኔ ገንዘቡአይደለም የሚያስጨንቀኝ፡፡ የወጣውን ወጪአትጠይቀኝ፡፡ ብዙ ብር ነው የፈሰሰበት ለዚህአልበም እንደ ማንኛውም ሰው ገንዘብህን ማግኘትእገሊት እንዲህ ብላኝ ሲለኝ ትወድሃለችታፈቅርሃለች ማለት ነው እንዲህማ ካለች ስለውአይ ፍፁም እህትነት ነው በመሀላችን ያለውይላል፡፡ አንዳንዴ አንዷ እንዳፈቀረችኝያሳብቅባታል፡፡ ማንነቴን ሳታውቅ በፊት ችላየምትለኝ አሁን ስንቀባረር የኔን ጥሩን ስታይ አስሬትደውላለች ይላል፡፡ እና ጥበሳታ ስለው አንቺስካንቺ ሌላ ማንም አያስፈልገኝም ይለኛል፡፡ ጭራሽአብረን እያለን ብዙ ሴቶች እየደወሉለት በስርዓቱምንም ሼም ሳይዘው ያወራል፡፡ ይሄ ነገሩአጠራጠረኝና እንደ ሌላው ወንድ ቆጥሬውእሱንም መራቅ ጀመርኩ፡፡ ስርቀው ብዙ ጊዜበቴክስት ፍቅሩን ቢገልፅልኝም ግንአላመንኩትምና ተውኩት፡፡ የመጨረሻ ጊዜምሲደውል በሌላ ሰው ሳስነሳበት ቆረጠለት፡፡ከጊዜ በኋላ ግን በሰል ስልና ነገሮችን ሳመዛዝንከግትርነቴ ስባንን ለካንስ እሱ ንፁህ አፍቃሪኖሯል፡፡ እኔ ነኝ የራሴን በኩል ያልተወጣሁት፡፡በገንዘብ በኩል ባያደርግልኝም ከገንዘብና ከምንምነገር በላይ የሆነውን ፍቅርና ታማኝነቱን ሰጥቶኝነበር፡፡ አልተረዳሁትም እንጂ፡፡ በዛ ላይ እኔ ስለወንድ ጓደኞቼ ስለፈልፍበት ታግሶ ሳይርቀኝሳይጠራጠረኝ ችሎኝ እሱ ግን ሲነግረኝ የሱንያክል መታገስና መረዳት ሳልችል አይታመንምብዬ ተውኩት፡፡ አሁን ይሄን ስረዳ ተፀፀትኩ፡፡ዳግምም ፍቅሩ አገረሸብኝና በሃይል ማንንምአፍቅሬ በማላውቀው መልኩ አፈቀርኩት፡፡ እሱግን በዛን ሰዓት የራሱን ኑሮ መስርቶ ስለነበርላገኘው አልቻልኩም፡፡ አሁን ጤነኛ የሆነው ፍቅርሳይሆን ጤና ያጣው ፍቅር ይዞኝ ዩኒ ካመለከኝበኋላ ብቻዬን በፍቅሩ እየተሰቃየሁለት እገኛለሁ፡፡እንደኔ ከመሆን ይሰውራችሁ፡፡ ሰው ብዙ ጊዜየሚፈልገውን ሲያገኝ አያያዙን ያጣበትና ምርጡንነገር አግኝቶ ያጣዋል፡፡ ያን ጊዜ ጉዳቱ አይጣልነው፡፡ ትፈልጋለህ ግን ከእሱ በላይ የሚያስደስተውስራህን ለህዝብ ማቅረብ ነው፡፡ ጥሩ ስራ ሰርተህሰው እንዲወደው ማድረግ ነው ትልቁ የጥበብእርካታ፡፡ ሰው ጠፋሽ ሲልህ ታዝናለህ፡፡ ያለፈዘፈን ስንት ዓመት ትዘፍንላ ቸዋለህ? አድማጩምከእኛ አዲስ ነገር ይፈል ጋል፡፡ ዋናው ፍላጎቴአልበም ማውጣት ነው፤ እንደሚሆንምይሰማኛል፡፡ ሌላው ለአድናቂዎቼና ለመላውየኢትዮጵያ ህዝብ አዲሱ ዓመት የሰላ ም፣ የጤናናየብልፅግና ይሁንልን ነው የምለው፡፡መዲና፡- ኩኩ እኔም አመሰግናለሁ፡፡ መልካምየስራ ዘመን ይሁንልሽ፡፡አስበን የመጨረሻ ዕድል ለመሞከር ጉዳዩን ለሪፖርተር ጋዜጣአስረዳን፤ እነሱም ዜናውን ረቡዕ እለት አወጡት፡፡ እስከ ሐሙስማታ ድረስም ምንም የተለወጠ ነገር አልነበረም፡፡ ሐሙስ ምሽትላይ ግን አንድ ስልክ ተደወለልኝ፤ አንድ ሰው ገንዘቡን ከፍሎየወንድማችሁን ህይወት ሊታደግ ነውና ነገ ትገናኛላችሁ የሚልነበር” ስትል ሁኔታውን ታስረዳለች፡፡ እህቱ እንደምትለው፤ቤተሰቦቹ የጠበቁት የመንግሥት አካላት ጋዜጣውን አይተው ምላሽይሰጡናል ብለው እንጂ አንድ ግለሰብ ገንዘቡን ከፍሎያስለቅቅልናል የሚል ግምት አልነበራቸውም፡፡ በትናንትናውዕለትም የወንድሟ መትረፍ እንጂ የወንድሟን ህይወት ለመታደግያሰበው ግለሰብ ማንነት ሳያስጨንቃት በደስታ እና በሲቃ ተውጣየተባለው ቦታ ስትሄድ፤ ገንዘቡን ከፍሎ የወጣቱን ህይወትለመታደግ የወሰነው ግለሰብ አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲአፍሮ) መሆኑን ትረዳለች፡፡ “ገንዘቡን የሰጠኝ በቼክ ነው፡፡ ይህንንያደረኩት እኔ ሳልሆን እግዚአብሔር ነው፡፡ አይዞሽ ተጽናኚ ብሎ700ሺህ ብር የያዘ ቼክ ሰጠኝ፤ ማመን አልቻልኩም፤ ምንእንደምናገርም አላውቅም፤ ብቻ እኔ ሰው ነኝ ግን በእግዚአብሔርእና በቤተሰቦቼ ስም እጅግ አድርጌ አመሰግነዋለሁ” ብላለች፡፡አክላም ዱሮም ቢሆን ቴዲን በጣም እወደው ነበር፤ አሁን ደግሞበጣም ወደድኩት” ብላለች፡፡ገንዘቡን ካገኘች በኋላም ስለ ገንዘቡ አከፋፈል እናአስመሮም ከእስር ተለቆ ወደ አገር ስለሚመለስበት ሁኔታ ከውጭጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ጋር ቤተሰቦቹ እየተነጋገሩ መሆኑንበመግለጽ፤ ቴዲ አፍሮ የሰጣትን ቼክ በዛሬው ዕለት መንዝራበሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በኩል ገንዘቡ ተከፍሎ ወንድሟ ከእስርእንዲለቀቅ ጥረት በማድረግ ላይ መሆኗን ገልፃልናለች፡፡ወጣት አስመሮምን በተመለከተ “ወገናችንን ከሞት እናድን” በሚልቤተሰቦቹ እና ጓደኞቹ በራሪ ወረቀት ጽፈው በድረ ገጽ የልመናድምፃቸውን ሲያሰሙ መቆየታቸውን በመግለጽ “በመጨረሻ ቴዲአፍሮ ደረሰልን” ብለዋል -ቤተሰቦቹ፡፡የፍጥነት␣ይሉኝታ␣ሊገድለኝ␣ነው␣␣ከናኦድ ቤተ ሥላሴnaodlive@gmail.<strong>com</strong>ዛሬም እንደተለመደው ልጄ ‹‹አባባ! ሁሉም መኪና ለምን ይቀድምሀል?››ብሎ ጠየቀኝ፡፡ የማያዳግም መልስ ልሰጠው ስለፈለኩ ጥቂት አሰብኩ፡፡ ‹‹እኔልጅ ጭኜአለሁ፤ ሌሎቹ ግን አልጫኑም፤ ልጅ የጫነ ደግሞ በፍጥነት አይነዳም!ክልክል ነው›› አልኩትና ፍጥነቴን የምቆጣጠርበትን የትራፊክ ምልክቶችማሳየት ጀመርኩ፡፡ ወዲያው ከኔ ቀድሞ የፍጥነት ገደብ ምልክቶችን እያነበበ‹‹አባባ በ40 ነው የምትነዳው፤ አሁን ደግሞ 30 ነው! Holly! Molly! አሁንደግሞ 15ይላል…እያለ ያስቀኝ ጀመር፡፡ ከዚያ ይሄንን መሰረት አድርገውከወንድሙ ጋር ሌላ ጨዋታ ፈለሰፉና መጫወት ቀጠሉ..እኔ ግን ስለ ፍጥነቴመንስኤ ማሰቤን ቀጠልኩ፡፡ልጄ ያለው እውነቱን ነው፡፡ ሰሙኑን እንደ ውሃ ቀጂ በምመላለስበት ፍሪዌይ ላይ እንኳን ስነዳ፤ ከምቀድማቸው መኪኖች ይልቅ የሚቀድሙኝይበልጣሉ፡፡ ከሁሉ የሚገርመኝ በ55MPH በሚነዳበት ላይ በ75 እየነዳሁ፤በ65 የሚነዳበት ላይ መኪናዬ እስትርገበገብ በ80 እየነዳሁ እያለም ቢሆን ከኔየበለጠ ወፈፌ ይመጣና ቀድሞኝ ይሄዳል፡፡ ትናንትናማ አንዱ መንገድ ልቀቅልኝብሎ ባውዛ አበራብኝ፤ መንገድ ቀየርኩት፡፡ ሌላው ወፈፌ ደመሞ ተከተለኘኝ፡፡ለስንቱ መንገድ ለቅቄ እዘልቀዋለሁ አልኩና 70 ሰጠሁት፡፡ ተናዶ አልፎኝ ሄደ!ወርዶ በጥፊ ቢለኝ ተመኝቶ እንደነበር አልጠራጠርም፡፡ከዚህ በላይ ክንፍአውጥቼ አልበር!ነገሩን ሳሰላው..ሳሰላው...የምፈጥነው ለመቅደም አይደለም! ስለምቸኩልምአይደለም! ብዙ ጊዜ ፍጥነቴን ከተፈቀደው በላይ የማደርገው በይሉኝታ ነው፡፡ከፍጥነቱ በላይ ያለው ቁጥር በሙሉ የይሉኝታ መጠኔን የሚለካ ሁሉይመሰለኛል፡፡ በ40 የተፈቀደውን በ60 ስነዳ፤ የይሉኝታ መጠኔ 20 ደርሷልማለት ነው፡፡ይሉኝታዬ የሚመጣው ከሁለት ወገን ነው፡፡ አንደኛው ከሚከተሉኝመኪኖች፡፡ ሁለተኛው ደግሞ ከፊቴ ከሚሄዱት መኪኖች ነው፡፡ የኋለኞቹይገፉኛል፤ የፊተኞቹ ይስቡኛል፡፡ በአካባቢው የቆመ የፖሊስ መኪናእስኪገላግለኝ ድረስ ማለቴ ነው፡፡ለይሉኝታዬ መላ ፍለጋ ቆፍጣናው አለቃዬ ሲነዳ ማስተዋል ጀመረኩ፡፡ከኋላ የጫንነውን ዕቃ ለመቆጣጠር ካልሆነ በቀር፤ ከቶ አይኑን ወደ ኃላመመልከቻ መስታወት ላይ አይጥልም፡፡ ራሴን ከርሱ ጋር ሳነጻጽረው፤ አይኔግማሹን እድሜውን የሚያባክነው ወደ ኋላ መመልከቻ መስታወት ላይ ነው፡፡ወፈፌዎች ቂጤን እንዳይገጩኝ ወይም መንገድ እንዳልዘጋ ተጨንቄ፡፡ለፈረንጅየማይሆን፤ቅጥ ያጣ እለፉ..እለፉ..የሚል ትህትናም ነው መሰለኝ፡፡ የሆነ ሆኖየፍጥነት ይሉኝታ ሊገድለኝ እንደተዘጋጀ ገባኝ፡፡ ከዚያ ቢጨንቀኝ፤ ያንንየይሉኝታ መስተዋት አጠፍኩትና ተገላገልኩ፡፡ ለጊዜው የግራና ቀኙ ይበቃኛልመሰለኝ፡፡ ሆ!ሆ! ወደ ኋላ እያየሁ ወደፊት ልነዳኮ ትንሽ ነበር የቀረኝ፡፡ አብዝቶወደ ኋላ ማየትም፤ ማሰብም አይበጅም፡፡እንባሽ␣ከዓይንሽ ምንጭ የፈለቀ ….ከተሰበረ ልብሽ የተቀዳየቅንድበሽን ግድብ ደርምሶ ….በጉንጭሽ ቦይ የተነዳያ ትኩስ እንባሽን….ላኑረው በጽዋ ቀድቼበምን ምክንያት እንደተነባ…ምስጢሩን እንድጽፍ ፈትቼጠብ አርጌ ከመዳፌከጽዋው ቆንጥሬ ወሰድኩና….አስተውዬ ባየው እንባሽንገረመኝ የፍቅር ሆነና…እንደገና ብዥ ብሎየሃዘን ሆነብኝ ድንግት….መስሎም ታየኝ ባጋጣሚኩልል ያደረግሽው ለናፍቆት….የደስታም ይመስላል ትኩስ እንባሽ…አስተውዬ ባየው ከስሩተዘባረቀብኝ ምክንያቱ….የእንባሽ መፍለቂያ ምስጢሩእባክሽ አስረጂኝ እህቴለምን እንባሽ እንደፈለቀ….አእምሮዬም መርምሮ አቃተውልቤም ለመፍታት ተጨነቀ…..ተስፋዬ ኃይሉ (ማርኮ)የልቤን␣አዳራሽ␣ያለ አንተ እሚረግጠውየለውም በጭራሽሊውጠኝ ቢከጅልመሬት ተሰንጥቆመሄድን አልፈራምያን ያህል ርቆልቤን ግን አልሰጥምለሌላ ፈጽሞተቀምጧል እውስጤበልብህ ታትሞከፀዳለከጉንጭህ␣ላይ␣ልፍሰስ␣እንባህ ሆኜ ለአንዴቢታይህ ምናልባትበጕንጭህ መውረዴኧረ ጢም መላጫህብሆን ይሻለኛልቆረጥ ሲያደርግህከደምህ መዋሀድእድል ይገጥመኛልቢያድለኝ␣ምን␣አለበት␣... ሁኔታዬን ብገልጽላትምነው ሆዴንስ ባይበላው....የሷን ነገር እያሰበውእንደው ባልቸገር ባልጨነቅ...........ቃሏንስ ባልጠብቅምን አለበት ቢያድለኝ....እንደው ከፊቷ ቢጥለኝምናለ ብለምናት ብማፀናት..........ሁኔታዬን ባስረዳትሰኞንም ባልፍ እሁድአልወጣም አለች ከሆድቸገረኝ እኮ ወዴት ልሂድእያመሰች ረሃብ ጭራይኽው ዛሬም አለች ከኔ ጋራሆዴ አልኳት ቢቸግረኝውስጤ ገብታ ብትረብሸኝ(ያትናዎስ መሰለ)ዘንድሮ␣ጥበሳት ይሉኛል ወጪዋ እልታያቸውየሽንኩርት ዘይቱ ምንጩ እልገባቸውመጥበስማ ቀረ ማሽተት ነው ክሩቁመደለያው የለም ማባበያ ስንቁእንኳን ልትጠበስ እሱዋን የመሰለችዘንድሮስ ለጉድ ነው ሽሮዋም ጨሳለችሚኪያስፍቅሬ␣ባለንጋው ጣቶቹ ደባብሶዓይኔን ወደ ዓይኖቹ መልሶፊቱን በፈገግታ አላብሶሃፍረት በሌለው ምኞት ስሜቱን ነስንሶትንፋሹን በውስጤ ረስርሶ፡፡ከሰው መሃል ካዳራሹቀንም ቢሆን ባመሻሹሳይጨነቅ ለይሉኝታጠዋት አይል ወይም ማታካንገቴ ስር ከጅምሩሲያባብለኝ ንጹህ ፍቅሩሲያማልለኝ ጥቁር ፀጉሩሳላስበው ድንገት ሽቶኝቶሎ ብዬ በእጆቼ አቀፍኩትኝ፡፡እርሱ ከላይ እኔ ከስርንጹህ ስሜት ንጹህ ፍቅርማን ያገኛል ከኔ በቀር፡፡የግልብጦሽ ከወደላይ እያየሁትማሙሽዬን ትንሹን ልጅ አጫወትኩት፡(የጠብታ ጩኸት፤ገነት ደምሴ/2001)ብታዉቂ␣ስትስቂጠፈርን እንደምታደምቂመንፈስን ካዚም እስራት እንደምታላቅቂብታዉቂ...ስትስሚአጥንትን እንደምታለመልሚታማሚ ልብን እንደምታክሚብታዉቂ....ስታወሪዱዳ እንደምታናግሪመነኩሴዉን ከሱባኤፈላስፋዉን ከጉባኤእንደምትጠሪብታዉቂ...እንኳንስ በኔ ልትስቂከራስሸ ጋር ፍቅር ይዞሽአይሽ ነበር ስትማቅቂ(በእዉቀቱ ስዩም)ግጥሞቻችሁን ላኩል፤ እናትምላችኋለን።


ባለታሪኩ አሰግድዓ አርትኦት ኤልሳቤጥ ይጥናለምፍትሃዊ አይደለችም፡፡ ዓለም ላይም ምንምፍትህ የለም፡፡ ለዚህም ነው የአዓለማት መሪዎችበየራሳቸው ሀገር የአኗኗር ዘይቤና አንዳንድሁኔታዎችን ታሳቢ ባደረገ መልኩ መንግስታዊ ህግየሚቀርፁትና ዜጎቻቸውን ከፍትህ ጋር ለማስታረቅ የሚጥሩት፡፡እነሱ ይሄን ለማድረግ ቀና ደፋ ይበሉ እንጂ በራሳቸው በኩልምየኢ-ፍትሐዊነት ትንሽም ቢሆን ጨረፍታው አይነካቸውምፍፁም ናቸው ለማለት አይቻልም፡፡ ፍፁም አምላክ ብቻነውና፡፡ግን... ግን ይሄ ፍፁም አምላክ ብቻ ነው የሚለው ቃል ራሱየሰውን ልጅ ያሰነፈው አይመስላችሁም? ለምን ብትሉኝ በቃሰው ፍፁም አይደለም አንፃራዊ ነው እያለ ለራሱ ስለሚነግርአንፃራዊነት የባህሪው እንደሆነ እንዲያምን እና ፍፁም መሆንምለሱ ተፈጠረለትና የሚቻለው እንዳልሆነ አድርጎ ስለሚያስብወደ ፍፁምነት ደረጃ የሚደርሱትን መንገዶችን እንዳይራመድያደርገዋል፡፡ፍፁምነትን ለአምላኩ ብቻ ስለሰጠ እሱ ፍፁም መሆንየማይችልና ፍፁምነትም ማሰብ ማለት አምላኩን መፈታተንየአምላክንም ስልጣን መጋፋት አድርጎ ይቆጥረዋል፡፡ ይሄ ነገርበዚህ መልኩ ተፅዕኖ እያሳደረብን ሰው አንፃራዊ ነው እንድንልናኢ-ፍትሀዊ ስንሆንም ለእኛ የተፈጠረልን ነው በማለት አሜንብለን ሐጢያችንን በስጦታ መልክ ተቀብለን በሀጢያትውቅያኖስ ውስጥ እየዋኘን እንድንኖር እንገደዳለን፡፡ ግን ሰውምፍፁም ልሁን ካለና ለፍፁምነት የልብ ተነሳሽነቱና ቀናአስተሳሰቡ ካሉት ፍፁም መሆን ይችላል በሂደት፡፡ አምላክስቢሆን ፍፁምነት የኔ ብቻ ነውና እናንተ ፍፁማን እንዳትሆኑየሚል ህግ የታለውና፡፡ እንደውም እኔ ቅዱስ ነኝና እናንተምቅዱሳን ሁኑ ነው ያለው፡፡ ቅዱስ ማለት ደግሞ ከፍፁም በላይነው፡፡ አንድ ሰው ፍፁም መሆን ካልቻለ ቅዱስ መሆንአይችልም፡፡ ቅዱስ ሳይሆን ግን ፍፁም ሊሆን ይችላል፡፡ስለሆነም ፍፁምና ቅዱስ ተያያዥ ናቸው፡፡ዓለም እያልን ሃጢያቱን ሁሉ ወደ ዓለም የደፈደፍነው ወደእውነቱ ስንመልሰው ሰው ፍትሀዊ አይደለም የሚለውን ትርጉምይሰጠናል፡፡ ምክንያቱም ሰው ነውና ሀገርና ዓለም የሚለውንትርጉም የሚሰጠን፡፡ግን ሰው እንዳንል ወይም ፈርተን ወይም ሰው ስንልራሳችንን ተጠያቂ ስለምናደርግ ራሳችንን ከደሙ ንፁህለማድረግ ስንል አለም የሚለውን የወል መጠሪያ በዛምተዘዋዋሪ ስም ልንጠቀም ተገደናል፡፡ ወደድንም ጠላንም ግንሰው ኢ-ፍትሀዊ ነው፡፡ኢ-ፍተሀዊነት እንደምን ይገለፃል ቢሉ የሰው የዘንድሮ ፀባይበተለይ ሁሉ ነገር የእርሱና የእርሱ ብቻ እንዲሆን የሚፈልግሌላውን ጨፍልቆ የራሱን ቤት ለመስራት የሚንጠራወዝበሐቅና በአውነት ሽፋን ለራሱ ብቻ የሚሮጥ አውሬ ነው፡፡ ይሄሰው የተባለው ባለ ሁለት እግር እንስሳ ሳይንሱም ከዝንጀሮነው፡፡ ዝግመቱ ለውጥ የመጣው እንደሚለው ሳይሆን እሱ ግንሙሉ ለሙሉ ውስጡ የተደበቀ አውሬነት ጠባይ ያለበት ነው፡፡ለዚህም ነው ሰው ራስ ወዳድ ነው የሚባለው፡፡ እስኪአስቡት ከአንዱ ጋር ፍቅር ጀምሮ አፍቃሪ መስሎ በውስጥለውስጥ ግን ልክ እንደ ሂሳቡ ቀመር /ፎርሙላ/ ማንኛውምቁጥር ክፍልፋይ ነው እንደሚለው ውስጥ ለውስጥ በውስጠታዋቂነት ግን የራሱን ግብ የሚመታበትን መረብ ይዘረጋል፡፡ከአፉ ማር ትቶ የልቡን እራት ይዘራል፡፡ በማሩ አንደበቱ ለራሱማር ሲሰበስብ በሬቱ ልቡ ደግሞ ለተጓዳኙ ሬትን ይግታል፡፡ዛሬ ስንት እልፍ ሰዎች አሉ መሰላችሁ እንዲህ አይነቶችአፍቃሪ እየመሰሉ በፍቅር ሰበብ የእነሱን ቤት በሌላው መቃብርላይ ይገነባሉ፡፡ የማይበላ ሲገጥማቸው ‹እንከፍ ወይም ደግሞደሃ› ብለው ይሄዳሉ፡፡ እስከዛው ጊዜ ድረስ ግን ልክ እንደሽምቅ ተዋጊ መንገዳቸውን እየቀያየሩ አሳ ያሉትን ክብሩን የሰውልጅ በተለያዩ ዘዴ ለማጥመድና ለመዝረፍ ይጣደፋሉ፡፡ ሴትልጅ ክብሯ ሴትነቷ ነው፡፡ ይሄን ክብር ሴትነቷን እንኳንመጠቀሚያ ከማድረግ አይመለሱም፡፡ብዙዎቹ ሴክስ ማለት ተራ ነገር ይመስላቸዋል፡፡ ስለወደዱትወይም የሚፈልጉትን ነገር እንዲያገኙበት ሲባል የተሰጣቸውመሳሪያም አድርገው ይቆጥሩታል፡፡ ከማን መደረግና መችመደረግ እንዳለበት እንኳን በሙሉ አያውቁትም፡፡ እንዲህእንዲሰማቸው ያደረጋቸውም አንዱ ምክንያት የኛ የወንዶችስግብግብነት ነው፡፡ ገላቸውን ለማግኘት ሲሉ የሚነጠፉ እሱንለማግኘት አድርጉ የተባሉትን ሁሉ የሚያደርጉ ገና የሴትንሰውነት ሲመለከቱ በአዕምሮት የሚቁነጠነጡ ወንዶች ብዙስለሆኑ ሴቶቹም ያንን ነገር አርክሰውት ልክ የገበያ መሳሪያየገንዘብ ማግኛ ያደርጉትና ለሽያጭ ያቀርቡታል፡፡ሲላቸውም ፍቅራቸውን የገለፁበት ያስመስሉና ሌላመረባቸውን ይዘረጋሉ፡፡ ግን ለአንድ አፍታም ቢሆን ወንድ ሁሉአንድ እንዳልሆነ ሴትም ሁሉ አንድ እንዳልሆነ በበዙትአወናባጅ ወንዶችና ሴቶች መሀል ጥቂቶች ቢሆኑም ሐቀኞችናጥሩዎች እጅግም ከምናስበው በላይ በሳሎች መኖራቸውንእንዘነጋና ሌሎችን ባጃጃልንበት ውዳቂ ዘዴ እነሱንም ልናጃጅልእንባዝናለን፡፡ እነሱ ግን የተጃጃሉ መስለው በእኛ መጃጃልናከንቱነት ይስቃሉ፡፡ ወይም ያዝናሉ፡፡ ከቻሉ ያንን ሰውለመመለስና ሰው ለማድረግ ይጥራሉ፡፡ ግን አንዴ ያደቆነሰይጣን ፖስተር ሳያደርግ አይተውምና አይለቃቸውም፡፡ ከዛምተሳልቀው ምን አይነቱ ጅል ምን አይነቷ ልጅ ናት ብለውመንገድ ያሳብራሉ፡፡ በዚህ ጊዜ የነሱ ጅልነት ሰው እወድሀለሁላለው ሁሉ በጊዜ ሂደት ሳይፈተን ሙሉ ምስጢሩን ማንነቱንእንደሰጣቸው አድርገው መቁጠራቸው ነው፡፡ የነሱን ጅልነትአላወቁትም፡፡ እገሌን አውቀዋለሁ በማለት ስለ እሱ በልበሙሉነት ለመናገርና ባዶ እንደሆነ አድርገው ያስባሉ፡፡ ግን ያብልህ ሰው አንደበቱን እንጂ ልቡንና ማንነቱን ከነሱ መሰወሩንፍፁም አልደረሱበትም፡፡ምክንያቱም ያ ሰው ብልህና በሳል ስለሆነ በበግ ለምድየመጣን ተኩላ ስለሚያውቅ ለተኩላ ማንነቱን በፍፁምአይገልፅም፡፡ ግን አዋቂ ነውና ተኩላው ያጠለቀውን የበግ ለምድእንዲያወልቅና ማንነቱን እንዲረዳ ከዛም ወደ በግ እንዲለወጥለማድረግ የቻሉትን ሁሉ ይሞክራሉ፡፡ በዛ ሂደት ውስጥም እነሱሁሉ ነገር በፍቅር እንደሚለወጥ ስለሚያውቁ ፍቅርንያንበሸብሻሉ፡፡ ፍፁምም ያንን ተኩላ ተኩላነቱን አያውቁምሊጎዱት አያስቡም፡፡ እንዲጎዳባቸውም አይፈልጉም፡፡ ግንMedina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1ተኩላዎቹ ያንን የብልሁን ፍቅር በማየት የተሰወረውን መግለፅስለማይችሉ እነሱን ለመለወጥ ሲል ባፈሰሰው ፍቅር ብቻይመዝኑትና እሱ እኮ እንዲህ አይነት ሰው ነው ለማለትና ብይንለመስጠት ይጣደፋሉ፡፡ውድ አንባቢዎች ታሪኬን ላስነብባችሁ ስነሳ ለመንደርደሪያያነሳሁት እውነታ እዚህ ድረስ እንደሚዘልቅ አልገመትኩም፡፡ሰው እንኳን ከህይወት እውነታ ቀርቶ ከተለያዩ ጥቅሶችናከልብ ወለድ መጽሐፍም ብዙ ነገር ይማራል፡፡ የልብ ወለድመጽሐፍም ሆነ የተለያዩ ጥቅሶች የህይወት ትንሽ ፐርሰንትቅጂዎች ቢሆኑም የፈለገ ያክል ከህይወት ቢቀዱም ግንየደራሲውና የሊቃውንቶቹ ቅንብር ውጤቶች መሆናቸው ግንአይካድም፡፡ ይሄ ግን የራሴን ታሪክ የምፅፈው በማንም አካልየተቀናበረ ሳይሆን በኔ ውስጥ ያለፈ እውነታ የህይወት ኦርጂናልነው፡፡የተወለድኩት እዚሁ አዲስ አበባ መሀል መርካቶ ቢሆንምእድገቴ ግን በተለያዩ የክልል ከተሞች ነው፡፡ እናቴ የመንግስትሰራተኛ በኋላም በደርግ ዘመን የአንድ መንግስታዊ ድርጅትአመራር በመሆኗ እንዲሁም ምስጉን ሰራተኛ በመሆኗ ከከተማከተማ እያዘዋወሯት እንድትሰራ አድርገዋታል፡፡ ይሄ ለሷ በአንድቦታ ላይ ተረጋግታ እንዳትኖርናየራሴ የምትለው ነገርእንዳይኖራት ሲያደርጋትእኔንም በሳልና አዋቂበብዙ ህብረተሰብውስጥ ብዙ አይነትልምድን እንድቀስምአስችሎኛል፡፡ሀገራችን ኢትዮጰያየብዙ ወርቅ የሆኑብሔረሰቦች አምባናት፡፡ ብዙዎችአንዱን ብሔርከሌላው ብሔርየሚለያዩበት ነጥብቢኖራቸውም እኔ ግንየአንዲት እናት ልጆችመሆናቸውን ብቻ ነውየማውቀው፡፡ የማምነውምበዚሁ ነው፡፡ የምጠላው ነገርቢኖር የኢትዮጵያዊነት ስሜትየሌለውን ሰው ብቻ ነው፡፡በዚህ ምክንያትም ለሀገሬ ያለኝ ፍቅርናክብር የተለየ ነው ለማለት እችላለሁ፡፡ እናምየጉራጌው ባህልና ስርዓት ወግ ይስበናል፡፡የትግሬውም የአማራውም የወላይታውም የሁሉምእንደዛው፡፡ በተለያዩ የክልል ከተሞች ማደጌ ደግሞየብሔርተኝነትን እዚህም አውልቄ የሀገርተኝነትን ካባእንዳጠልቅ አድርጎኛል፡፡ እናም የሁሉም ብሔረሰብ ባህልንናየአኗኗር ስርዓት ስለኖርኩበት ለሁሉም እንግዳ አልሆንም፡፡ለሁሉም የራስነት ስሜት እንዲኖረኝ ያደርገኛል፡፡ በመሆኑምየብሔር ጥያቄንእጠላዋለሁ፡፡ ብዙዎች የኔን ይሄን ጠባይስለሚያውቁት በብሔርህ ታፍራለህ? ለምን ምን እንደሆንክአትናገርም? እያሉ የጎን ውጋት የጣት ቁስል ይሆኑብኛል፡፡ እኔግን ሁልጊዜም ቢሆን ምንድን ነህ? ለሚለው ጥያቄ ሰው ነኝየሚል ምላሽ ስሰጥ ብሔር ለሚለው ደግሞ ኢትዮጵያዊ የሚልናጠጠር ያለ አስደሳች ምላሽ እንደሰጠሁ ነው፡፡ በዚህ ምላሼአልጠግብ ያሉ ብዙዎች ታዲያ አንተ በብሔርህ ታፍራለህማለት ነው ሲሉኝ ከበስተርጀባዬ ደግሞ ይሄ ሁሉንም መምሰልየሚፈልግ ነው ዘሩ ምን እንደሆነ አይታወቅም ይላሉ፡፡ የፈለገይባል ግን ማስረፅ ያለብን በልባችን ውስጥ ኢትዮጵያዊነታችንንሁላችንም ወርቅ የሆንን የአንዲት እናት ልጆች መሆናችንን ብቻነው ስል አምናለሁ፡፡በዚህ ጠባዬና አቋሜ እኔም ሆንኩ እናቴ እንዲሁም የገባቸውሰዎች በጣም ደስተኞች ነን፡፡ ከሀገር ሀገር ስዞር በተጣባሁትሀገራዊ ስሜት ብደሰትም በፍቅር ህይወቴ ግን ደስተኛአይደለሁም፡፡ በፍቅር ዙሪያ ባለኝ ግንዛቤ ግን በጣሙንእደሰታለሁ፡፡ ብዙዎችም አሴ ካንተ ብዙ ልምድ እናገኛለንይላሉ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ለጠየቁኝ ሁሉ ሳልሰለች ምላሽናምክር እሰጣለሁ፡፡ ብዙዎቹ እንደውም ለምን የፍቅር አማካሪአትሆንም ይሉኛል፡፡ ከልባቸው ወደ ፊት እርግጥ እኔምየቀሰምኩት ነገር ለሌላው ለማካፈል አሁን አሁን እያሰብኩበትእገኛሁ፡፡ ምክንያም ፍቅር የሁሉ ነገር መሰረት ነውና ለሀገርዕድገት ቢሉ ለግለሰብ ስኬትና ደስታ ቢሉ ለሁሉም ነገር ፍቅርየጀርባ አጥንት ነው፡፡ ያለፍቅር የተመሰረተ ቤትና ትዳር እንዴትባለ መልኩ እንደሚፈርስ እያየን ነው፡፡ ብዙ ነገሮችን ለማየትናለመማር ስል አልፎ አልፎ ፍርድ ቤት እገባለሁ፡፡ እንዲሁምየሚፈራረሙ ሰዎችን በማደን የእነሱ የደስታ ተካፋይ በመሆንለራሴም ልምድ ለመሰብሰብ ስል ማዘጋጃ ቤት እገኛለሁ፡፡የሚፋቱ ሲገጥሙኝም አልለያቸውም፡፡ ከዚሁ ሁሉ ብዙትምህርት አከማችቻለሁ፡፡ከዕድሜም በተለያዩ ሀገሮች ከመዞርም እንዲሁም አሁንካልኳችሁ ጥረቴ አማካይነት ብዙ ግንዛቤው አለኝ፡፡ በፍቅርላይ በተለይ ደግሞ አምላክ እኔን ሲፈጥር ለአንድ አላማ ነውናከተፈጥሮዬም እጅግ በጣም በሳል አድርጎኛል፡፡ አንዳንዴ ግንብዙ አዋቂ መሆንም የራሱ ተፈጥሮ ችግር አለበት መሰለኝጠንቋይ ለራሱ አያውቅም እንደሚሉት ሆኗል፡፡ በራሴ በኩልስለ ፍቅር ማወቄና ለፍቅርም መቆርቆሬ የራሴን የፍቅር ህይወትአላሳመረውም፡፡ በዚህ እድሜዬ ሶስት እጅግ በጣምየማፈቅራቸው የነበሩ ሴቶች ገጥመውኛል፡፡ የነሱንም ለኔያላቸውን ፍቅር ለመናገር ስደፍር በፐርሰንት እንደሚከተለውይሆናል፡፡ የመጀመሪያዋ 50 በመቶ የሁለተኛዋ 60 በመቶየሶስተኛዋ ግን ከመለኪያው አቅም በላይ ናት፡፡ ይሄን ስልመሳሪያው ለማንበብ መቸገሩን ለመግለፅ እንጂ የሷን ፍቅርከፐርሰንት በላይ ለማድረግ ስል እንዳልሆነ ልብ በሉልኝ፡፡የራሴን ስናገር ለሶስቱም የተለያየ ቦታ አለኝ፡፡ ምክንያቱምሶስቱም የራሳቸው ብቃት አላቸውና፡፡ እንዴት ተለያየህ?የሚለው ቁልፍ ጥያቄ ለኔም ለእናንተም ቢሆን አጓጊ ነው፡፡ከአጓጊነቱም ባለፈ ተመኩሮ ስለሆነ፡፡ ከዚህ ሌላ አንድአስረግጬ መናገር የምችለው ነገር በፐርሰንት ሳሰላው የሶስቱምጥሩነት ተቀራራቢ መሆኑን ነው፡፡ የብስለት ደረጃቸውም ቢሆንእንደዛው፡፡ ግን በብስለት በኩል የሶስተኛዋ ትመራቸዋለች፡፡የመጀመሪያዋ ሁለተኛ ትሆንና የሁለተኛዋ ደግሞ ሶስተኛትሆናለች፡፡የመጀመሪያዋ ፍቅሬ መሰረት ትባላለች፡፡ መሲን በፍቅርስጠራት መስ እያልኩ ነው፡፡ ይሄ ስም አሁንም ድረስ በውስጤታላቅ ስፍራ አለው፡፡ ይቺን ልጅ ያገኘሁበት ልዩ አጋጣሚበጓደኛዋ በኩል ሲሆን ልቤ ልትገባ የቻለችው በቀናነቷናበታዛዥነቷ ነው፡፡ ከመስዋዕት መታዘዝ ይበልጣልእንደሚባለው የሚታዘዝ ሰው ያስደስተኛል፡፡ በተለይ ሴትስትታዘዝ ቀናነቷን ስለሚናገር ልቤን ታሸንፈዋለች፡፡ እናምያንጊዜ በአጋጣሚ ቀላል ነገር ጓደኛዋን ስጠይቃት ብዙየምንቀራረበው ከሷ ጋር ሆኖ ግን እሷ እምቢ ስትል ይቺ መሲግን ጓደኛዋን እየታዘበቻት ለምን እምቢ ትለዋለች በሚል ስሜትእያየቻት እሷን ሳላዛት ቀናነቷን አሳይታኝ ቃል አውጥቼ ገናተናግሬያት ሳልጨርስ እሺ ስትል ለይስሙላ እሺ ብቻ ሳይሆንከልብበሆነእሺታያልኩትንታዘዘች፡፡ ያን ጊዜልቤ ገባች፡፡ቀረቤታችንም እየጠነከረሄደና ፍቅር ጀመርን፡፡ ሰውግን በተቃራረበ ቁጥር ነውናይበልጥ የሚተዋወቀው መሲናበቀረብኳት ቁጥር ጥሩነቷን ታማኝነቷንብረዳም ግን በፍቅር ላይ ያላትአቋምእኔካለኝ ጋር በእጅጉ የሚጣረስ ነበር፡፡ እኔ ፍቅርን እንደተወለደ አዲስ ህፃን ራቁቱን ነው የምቀበለው፡፡ አንዳንዶችደግሞ በሁለት ተከፍለው ልብስ ያለብሱታል፡፡ አንዱ ወገንሲወለድም ከነ ልብሱ ነው የሚሉ ሲሆኑ ሁለተኞቹ ወገኖችደግሞ ራቁቱን እንደተወለደ ያምኑና ልክ እንደ አዋላጅ ሐኪሙበፎጣ ይጠቀልሉታል፡፡ ወይም መጠቅለል አለበት ሲሉያምናሉ፡፡እነዚህን በከፊልም ቢሆን እቀበላቸዋለሁ፡፡ ምክንያቱምመልበስ አለበት መልበስ ካለበት ግን እነሱ እንደሚሉት መልበስስላለበት ብቻ ሳይሆን መልበስ ያለበት ምንአይነት ልብስና ለሱየሚስማማ መሆን አለበት፡፡ አለበለዚያ ባይለብስ ይመረጣል፡፡ግሳንግሱን ብናለብሰው ለእሱም ለኛም ጠንቅ ነው፡፡ የልብሱንፅህናና ማቴሪያል መለየት አለበት፡፡ ለክብሩም ለጤንነቱምሲባል እላለሁ፡፡ መሆን ያለበትም ይኸው ስለሆነ ታዲያ ይሄጥልቅ እምነቴ ከመሲ እምነት ጋር አጋጨኝ፡፡ በእርግጥ የመሲንእምነት ከሰማሁ በኋላ ደጋግሜም በዘዴ ካረጋገጥኩ በኋላየራሴን አቋም መንገር ሳያስፈልገኝ ነበር የተለየኋት፡፡ አንድእምነት አለኝ፡፡ እናንተም በየቤታችሁ ሆናችሁ የገጠማችሁንሰውና ጠባይ እያሰባችሁ ልትመረምሩት ትችላላችሁ፡፡ ሰውከልቡ የሚያምንበትን እና የተፈጥሮው የሆነውን ልማድና አቋምበፍፁም ሊለውጥ አይችልም፡፡ እናቴ ተፈጥሮን ተመክሮአይመልሰውም ትል ነበር፡፡ እውነትም ነው እርግጥ በዛን ወቅትይሄን ተረት አልቀበለውም ነበር፡፡ ግን ጊዜ ሲያስተምረኝበተግባርም ሲያሳየኝ አሁን ወድጄ ሳይሆን በግዴአምኜበታለሁ፡፡እናም መሲን ከነ አቋሟ ስገመግም ለሁለት ዓመት ያክል ጊዜቆይተን አቋሟ የማይቀር እንደሆነ ስረዳ ምክንያቴን እንኳንሳልገልፅላት ተለየኋት፡፡ ምክንያቱም ነገ ይሻሻላል ብሎበማይለወጥ ነገር መድለምም ለበለጠ ጥፋት ይዳረጋል እንጂውጤት አያመጣም፡፡ ብዙዎች ክፍተታቸውን ሳይሞሉ ግዴለምወደፊት ይሞላል በማለት በስሜት ብቻ ይገቡበትና ያልሞሉትክፍተት እየሰፋ እየሰፋ ይሄድና ሁለቱንም ይውጣቸዋል፡፡በስተመጨረሻ ያን ጊዜ ምነው ያን ጊዜ እግሬን እጄን ምናምኔንበሰበረው እያሉ ያማርራሉ፡፡ ምንም ላይፈይዱ፡፡ ‹ቀድሞ ነበርእንጂ መጥኖ መደቆስ አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ›እንዳሉ፡፡ከዛ ሁለተኛዋ መጣች ዳርምየለሽ የተሰኘችው፡፡ ዳርምየለሽእንደስሟ ጽንፍ የሌላት የትናየት ድንበር የማይሰራላት ጥሩ ሴትናት ለማለት ይቻላል፡፡ የዋህነትን የሰጣት፡፡ ግን ምን ዋጋ አለውመጥፎ ባህሪዋ ልቧ የተንጠለጠለ ነበር፡፡ አንድ ወንድ ሳቂታናተጫዋች ከሆነ በቃ አበቃለት፡፡ ልቧን ትሰጣለች፡፡ ይሄንየተረዳሁት ዘግይቼ ነበር፡፡ በነገራችን ላይ ከመሲ ጋር ስንለያይያለ ምንም ወሲባዊ ተራክቦ ነው፡፡ ምክንያቱም እኔ በውስጤከሷ ጋር መዝለቁን ስላልፈለኩት አቋማችን ተለያይቶ መኖርስለማንችል የወደፊቱን ስላሰብኩት ስለያት ምንም አይነትወሲብ መፈፀምን አልፈለኩም፡፡ ቨርጂን ስለሆነችም ልጎዳትአልፈልግም፡፡ በእርግጥ ከሷ በኩል ለኔ ያላት ፍቅር ታላቅስለነበር ሁሉ ነገሯን ሰጥታኝ ነበር፡፡ግን ገና ነን አንቸኩል ስል አልፈዋለሁ፡፡ በኔ በኩል ከላይእንዳልኩት ወሲብ የተከበረ ነገር ነው፡፡ ወሲብ ሰውየሚፈጠርበት የአምላክ ምስጢር ክቡር ተግባር ነው፡፡ ለዚህምነው አምላክ ጋብቻ ቅዱስ ነው መኝታውም ክቡር ያለው፡፡ይሄን አፍርሰን በየጥጉ ስናደርገውና አንዱን በአንዱ ስንደርብአምላክም ተጣላንና ኤች.አይ.ቪ ሰጠን፡፡ ፍቅርም አሳጣን፡፡የፍቅርን መገለጫ ክብሩን ነገር ስላቃለልን ፍቅርን ከመካከላችንአጠፋብን፡፡ ለዚህ ነው ዛሬ በአንደበት ብቻ እሞትልሃለሁየምንባባለውና በአንዲት ጀምበር ጀርባችንን የምንሰጣጣው፡፡ይሄን ስለምቃወም መሲን እየወደድኳት ከነክብሯ ተለየኋት፡፡ዳርምየለሽን የቀረብኳት ምክንያት ለጊዜው ባይገለፅም ምስጢርእንዲሆን ስለፈለኩ ግን ከተቀራረብን በኋላ ተዋደድንና የፍቅርጥያቄው ከሷ መጣና ጥንካሬዋን አድንቄ በወንድነቴ ተጠየኩሳልል እሺ ብያት ጀመርን፡፡ ግን እንዳልኩት ዳርመየለሽ ለወንዱሁሉ ልቧን ስለምትሰጥ ከኔ ጋር እያለች ሶስት ወንዶች ለማፍቀርችላ ነበር፡፡ ያንንም በፀጋ ተቀበልኩ፡፡ አንዳንድ ሰዎች እንዲህስል ምናልባት ካንተ ያጣችው ነገር ይኖራል ሊሉ ይችላሉ፡፡ራሴም ብሆን ሶስቱንም ጊዜ እንዲያ ብዬ ነበር የተቀበልኩት፡፡ከዛም የኔን ይቅርታ ተደንቃበት ተቀብላኝ ሌላ ሰው ቢሆን ወይይደበድበኛል ወይ ይቀበለኛል አንተ ግን ይቅርታዬን ተቀበልክስትል የበለጠ ብታፈቅረኝም ተፈጥሮን ተመክሮአይመልሰውምና አጅሪቷ ዳግሞ ልቧን ታስረክባለች እንጂከሁሉ በላይ የምንከባከባትና የምሰጣት ንፁህ ፍቅርሳይታያት ደጋግማ ልቧን ልትሰጥ ቻለች፡፡ ደግሞላይሆንላት ሶስቱም እኔንም እሷንም የሚያውቁ ነበሩ፡፡በኋላ ግን አራተኛ ጊዜ አንዱ ይሉኝታ ቢስ እኔን በአካልባያውቀኝም ከኔ ጋር መሆኗን እያወቀ ቤተኛ ሲሆንከሷም ጋር ፍቅር ሲጀምር አሁንም ይብቃኝ ብዬ በአራትዓመት ቆይታ ዳርምየለሽ ቻዎ በቃሽኝ ስልተለየኋት፡፡ ከዳርምየለሽ ጋር ግን አንሶላምተጋፈናል፡፡ ብዙ ላይፍም አሳልፈናል፡፡ ግን እንዲህባለው አመሏ እንዴት ወደ ፊት ትዳር ይታሰባል፡፡ይሄ ታሪክ የተፈፀመው በሁለት የተለያዩ የክልልከተሞች ነበር፡፡ ከዛ በኋላ አዲስ አበባ ገባሁና ለተወሰነጊዜ ከፍቅር ታቀብኩ፡፡ ግን ያው ሰው ብቻውን ይኖር ዘንድአይችልምና የፈለገውን ያጣ ልብም መረጋጋት የለውምናከዳርምየለሽ ጋር በተለያየን በሁለተኛው ዓመት ላይ አሁንስሟን የማልገልፃትንና ስሟ በእንግሊዝኛው ፊደል በኤችየሚጀምረውን ሴት በስራ አጋጣሚ ተዋወኳት፡፡ ከላይእንዳልኩት ኤች በሳል ናት የምትባል አይነት ሴት ናትበእርግጥም በሳል ነበረች፡፡ ግን ሳታውቀው በወተት ውስጥእንደሚገኝ ጉድፍ በሳልነቷ ውስጥ ግርነትና የፍቅርን ዋጋያለማወቅ ይታይባታል፡፡ፍቅር ፍፁም ሲሆን ደስ ይላል፡፡ አለበለዚያ ግን ከሌላ ነገርጋር ከተቀላቀለ ትንሽ ያልነው ነገር ፍቅር ውስጥ በስውር እያደገይመጣና አስቸጋሪ ተህዋስ ይሆናል፡፡ በዜና እገሌ ባለቤቱን ገደለእገሊት እገሊት እንዲህ አደረገችው ሲባል ስንሰማ አድራጊውንብቻ እንኮንናለን፡፡ አጀብም እንላለን፡፡ ግን ያ ድርጊትከመፈፀሙ በፊት ስንት ሒደቶችንና ስንት መብላላቶችንእንዳለፈና ውጤቱ የሁለቱም ስህተት እንደሆነ አናስበውም፡፡ምንም አይደለም መቼም ሰው ፍፁም አይደለም በጊዜው ሂደትይስተካከላል ብለን የምንገባበት ነገር እያደር ይሰፋና የህይወትመስዋዕትነትን ያስከፍለናል፡፡ የእሳት ትንሽ የለውም፡፡ ልክበጭድ መሀል ስትጨስ የምናያት የሲጋራ እሳት ንቀን ብንተዋትጭዱን ጨርሳ ቤታችንን እንደምታቃጥልብን ሁሉ በፍቅርውስጥ አለባብሰን የምንተዋት ክፍተትም ሰፍታ ሰፍታበስተመጨረሻ ራሳችንን ትውጠናለች፡፡ እርግጥ ስህተትየምንላት ሁሉ አይደለችም፡፡ ግን አይነቷን መጠኗን የሚያግድብዙ ናትና ለይተን መፍትሄ ልንላት ይገባል፡፡ የትኛዋም ስህተትግን በጊዜ መፍትሄ ካላገኘችና ደጋግመን ክፍተቷ ስለመደፈኗእርግጠኛ ሳንሆን ትዳርን ባንመሰርት አሪፍ ነው፡፡እናም ይቺ ኤች የምላት ሴት አሁንም ወደ ፊትም ለሷክብርና ፍቅር አለኝ፡፡ ብስለቷን አይቼ ግን ብስለቷ ውስጤያለውን ህፀፅ ለመለየት ጊዜ ሳላገኝ የተዋከበ ፍቅር ያዘኝናአረፈው፡፡ ግን የቆየ ልምዴና የብስለቴ ውጤት ጠቅሞኛል፡፡ለሌላ ነገር አልቸኮልኩም፡፡ ብዙ ምቹ ነገሮች ቢኖሩም የአምስትደቂቃ ደስታ የአምስት ዘመን ሐዘንን ሊያስከትል ይችላልናደስታዬን በግዴ ተቋቁሜ ቻልኩት፡፡ ለካንስ ኤች በብስለቷውስጥ ግትርነትና ለፍቅር ተገቢ ቦታን ያለማወቅ ችግርነበረባት፡፡ እየከረምን ስንመጣ ለፍቅር የምትሰጠው ግምትናስፍራ በተግባር ሲታይ ከዜሮ ዲግሪ በታች ነበረ፡፡ ለሷ ፍቅርማለት ሌላ ነገር ነበር፡፡ አሁን ለመግለፅ የማልችለው በእድሜምበሰል ስላልኩ በፊትም ስለራሴ ማወቅ ያለባትን እንጂ ያሳወኳትየሆንኩትን ሁሉ አልነበረም፡፡ ምክንያቱም በተሳሳተ መንገድአሁን ላይ ሳገኛት እንኳንም ማንነቴን ሙጥጥ አድርጌአላሳወኳት እንድል አድርጎኛል፡፡ እሷ ግን ማንነቴ ላይየደረሰችበት መስሏት ጠገበችኝ፡፡ ከዛም ባለፈ ሰለቸኝ፡፡ገመተችኝ፡፡ መዘነችኝና ቀለልኩባት፡፡ ያን ጊዜ አሽቀንጥራ በራሷጊዜ ጣለችኝ፡፡ እኔ ግን እሷ ከምታስበው በላይ በገቢምበቁጠባም ጥሩ ነበርኩና በብር ሚዛኗ ስትጥለኝ በራሴ እውነታሚዛን ራሴን ለክቼ ጥሩ ቦታ ላይ መገኘቴን አውቄያለሁ፡፡ ግንበፊት ማንነቴን ሙሉ ለሙሉ ተናግሬ ቢሆን ኖሮ ዛሬ ተራግፎነበር፡፡ ምክንያቱም የሷ ሚዛን በሀብት ነበርና፡፡ ለሁለት ዓመትስንከርም ግን ከዛሬ ነገ ትቀየራለች እል ነበር፡፡ ምክንያቱም በሳልስለምትመስል የበሰለ ሰው ደግሞ አገናዝቦ ስህተቱን ይለይናራሱን ከስህተት ጎዳና ያወጣልና፡፡ የሷ ብስለት ግን የማስመሰያናየመጠቀሚያ መሆኑን ዘግይቼ ነበር የተረዳሁት፡፡ ለፍቅርናለአፍቃሪዋ ግድ የሌላት ለገንዘቧና ለምታገኘው ብር ብቻየምትንሰፈሰፍ ናት፡፡ይሄን ታሪኬን ወደኋላ ዞሬ ዛሬ ላይ ስመለከተው ስህተቱየራሴው ነው፡፡ ሶስቱም ትልቅ ችግር የነበረባቸው ለፍቅር ቦታየሌላቸው ግን ይመለሳሉ በሚል የቀረብኳቸውና ገና ሳንገናኝየተለያየን ሴቶች ነበሩ፡፡ ተፈጥሮን መክሬና ሰብኬ ላልመለስ ገናስንገናኝ ተለያየን ሰዎች መሆናችንን ሳላጤን በፍቅርእለውጣቸዋለሁ ብዬ በከንቱ ደከምኩ ድንጋይ ተቀቅሎ ሾርባለማይሆነው እናም ዛሬ ተፋቃሪዎች ዞር ብለው ራሳቸውንእንዲፈትሹ ለምን የህይወቴን ታሪክ አላካፍላቸውም ብዬየአቅሜን ያክል ለመፃፍ ወደድኩ፡፡Two Location5103 University Ave, NE,5104Columbia Heights, MN 554212929 university Ave. SEMinneapolis, MN 55414


Medina/መዲናNovember 2011 volume I No. 1 ጥቅምት 2004 1ኛ ዓመት ቁጥር 1

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!