የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless
የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless
የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless
Create successful ePaper yourself
Turn your PDF publications into a flip-book with our unique Google optimized e-Paper software.
2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.10<br />
ብሩክ ከበደ<br />
ዜና<br />
ባለፈው ዕሮብ መስከረም 17 ቀን 2004 ዓ.ም<br />
ረፋዱ ላይ ለሁለት ዓመት ብዛታቸው ስድስት ሺህ<br />
የሚደርስ የድምጽ፣ ውዝዋዜና ዘመናዊ ዳንስ ውድድር<br />
ተወዳዳሪዎች የተካፈሉበት የኢትዮጵያ አይዶል<br />
አሸናፊዎቹን በመሸለምና የውጪ የትምህርት ዕድል<br />
በማስገኘት ሲጠናቀቅ ዕለቱንም ለድምፃዊ ዶ/ር ጥላሁን<br />
ገሠሠ የትውልድ ቀን መታሰቢያ ሰይሞታል፡፡<br />
በውድድሩ ዕለትም የየዘርፉ ተወዳዳሪዎች<br />
እናሸንፍበታለን ያሉትን ሥራዎቻቸውን ያቀረቡ ሲሆን<br />
በዘመናዊ ዳንስ እጅግ መሳጭና ኢትዮጵያዊ እውነቶችን<br />
ያካተተው ሀሁ የዳንስ ቡድን አሸናፊ በመሆን የ35 ሺህ<br />
ብር አሸናፊ ሲሆን፣ ሁለተኛ የወጣው ፍቅር የዳንስ ቡድን<br />
25 ሺህ ብር፣ ኤኬዌስትና አበሾቹ የዳንስ ቡድን በጥምረት<br />
ሦስተኛነትን በመጋራት 20 ሺህ ብር ሲያገኙ 5ኛ የወጣው<br />
ከሚሴ ቦይስ ዳንስ ግሩፕ 15 ሺህ ብር አግኝቷል፡፡ በዚህ<br />
ውድድር 4ተኛ ደረጃን ያገኘ የለም፡፡<br />
በዚሁ ዘመናዊ ዳንስ ውድድር በግል የቀረቡት<br />
አስጨናቂ በቀለና ታምራት ገብሬ እያንዳንዳቸው የ3ሺህ<br />
ብር ተሸላሚ ሆነዋል፡፡ በባህል ውዝዋዜም አንደኛ<br />
የወጣው ሬንጀርስ 35 ሺህ ብር ሁለትኛ የወጣው<br />
ቻዴት የባህል ቡድን 25 ሺህ ብርና ወክለውት የመጡት<br />
የኮምቦልቻ አስተዳደርና ሌሎች ሸላሚዎች 90 ሺህ<br />
“በሽብርተኝነት ተጠርጥረው” የታሰሩ<br />
እስረኞች በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ<br />
አለማወቃቸውን ቤተሰቦቻቸው<br />
ለዝግጅት ክፍላችን ገለጹ፡፡ እንደ<br />
ቤተሰቦቻቸው ገለጻ ታሳሪዎቹ<br />
ከታሠሩበት ቀን ጀምሮ ምግብ<br />
ከማስገባትና ዕቃ ከመቀበል ባለፈ<br />
ቤተሰቦቻችንን የሚገኙበትን ሁኔታ<br />
ባለማወቃችን አሳስቦናል ሲለ ገልፀዋል፡፡<br />
ቢመስልም (የታሣሪዎችን ልብ መስበር ያስችላል ተብሎ<br />
ቢታሰብም) መዘዙ ብዙ ነው፡፡ በመጀመሪያ ነገር ገዥውን<br />
ፓርቲ የዲሞከራሲ ፀር ተብሎ የሚያስተችና የሚያስወቅስ<br />
ይሆናል፡፡ በመቀጠልም በታሪክም በህሊናም፣ በእምነትም<br />
በህግም ከተጠያቂነት አያድንም፡፡ ጡንቻም እብሪትም ጊዜው<br />
ሲደርስ ይከስማል፡፡<br />
መፍትሄው ቁጭ ብሎ መነጋገር ነው፡፡ ሁላችንም<br />
ኢትዮጵያዊ ነን፡፡ ያለችን አንድ ሀገር ናት፡፡ ሌላ የለንም፡<br />
፡ በአንድ ሀገር የሚኖሩ ሰዎች የተለያየ ፍላጐት ሊኖራቸው<br />
ይችላልና ልዩነትን በሠለጠነ መንገድ መፍታት አስፈላጊ ነው፡፡<br />
ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 23 2004 ዓ.ም.<br />
አንድነት ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ ሊጠራ<br />
እንደሆነ ተገለፀ<br />
በድምሩ 115 ሺህ ብር ሲያገኙ ለሦስተኛው አፈንቃሉ 20<br />
ሺህ ብር ጐልደንስቴትና እየሩሣሌም የ15 ና 10 ሺህ ብር<br />
ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡<br />
በድምፅ በተደረገው ፉክክርም ከከሚሴ የመጣው<br />
ተመስገን አሸናፊ ሆኖ 60 ሺህ ብር ሁለተኛ የወጣው<br />
ማስተዋል እያዩ 40 ሺህ ብር ሦስተኛ ሐሰን አርጋው 30<br />
ሺህ ብር ከመሸላማቸውም በላይ ኢትዮቴሌኮም Nokia<br />
71 ሞባይልና ላፕቶፕ ሸልሞአቸዋል፡፡ አራተኛ የወጣችው<br />
ዮሐና በላይ 20 ሺህ ብር ስታገኝ ይድነቃቸው ገለታ 10<br />
ሺህ ብር ተሸልሟል፡፡<br />
በዚህ የድምፅ ውድድር ኦፔራዊስቷና ብቸኛዋ<br />
አሸናፊና ልዩ ተሸላሚ የሆነችው የ11 ዓመቷ የሐረሯ ሐና<br />
ግርማ 50 ሺህ ብር ተበርክቶላታል፡፡ ከዚህም ውጪ<br />
ሠራዊት መልቲ ሚዲያ 11 ሺህ ብር የአንድ ሬሰቶራንት<br />
ባለቤት 10 ሺህ ብር ሲያበርክቱላት አዲስ ቪው ሆቴል<br />
ኦስትሪያ ቬይና ድረስ ሙሉ ወጪዋን ሸፍኖ በመላክ<br />
በሞዛርት፤ በቤትሆቨን ኦሊያም በሌላ ታዋቂ የሙዚቃ<br />
ት/ቤት ሊያስተምራት ቃል ገብቶላታል፡፡<br />
የኢት/መድን ድርጅትም ኮሌጅ ስትገባ የ30 ሺህ<br />
ብር የትምህርት ኢንዶውመንት ፖሊሲው ተጠቃሚ<br />
እንድትሆን ፈቅዶላታል፡፡ በተጨማሪም ድርጅቱ<br />
ለፍፃሜው ዕለት ለደረሱት ተወዳዳሪዎች በሙሉ ለአንድ<br />
አመት የሚቆይ የመቶ ሺህ ብር የሞት እንዲሁም ለሁለት<br />
አመት የሚቆይ የአካል ጉዳት ዋስትና ገብቶላቸዋል፡፡<br />
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/<br />
ሁለተኛውን ጠቅላላ ጉባኤ ለመጥራት ቅድመ ዝግጅቱን<br />
ያጠናቀቀ መሆኑ ለዝግጅት ክፍላችን ተገለፀ፡፡ ይህንን<br />
የገለፁት የጠቅላላ ጉባኤው ጠሪ ኮሚቴና የአዲስ አበባ<br />
አንድነት ም/ቤት ሰብሳቢ የሆኑት ዶ/ር ንጋት አስፋው<br />
ናቸው፡፡ ዶ/ር ንጋት እንደ ገለጹልን “የፓርቲው ብሔራዊ<br />
ም/ቤት በሦስተኛው ሩብ ዓመት ባደረገው መደበኛ ስብሰባ<br />
ሰባት አባላት ያሉት የጠቅላላ ጉባኤ ጠሪ ኮሚቴ ሰይሟል፡፡<br />
ኃላፊነትና ተግባርም ሰጥቷል” ብለዋል፡፡<br />
የተቋቋመውም ኮሚቴ ሥራውን እንዴት እንደ<br />
ጀመረና ያከናወናቸውን አብይ ተግባራትም ዘርዝረዋል፡፡<br />
“ኮሚቴው የራሱን ሰብሳቢና ፀሐፊ ከሰየመ በኋላ በቅድሚያ<br />
የሚያከናውናቸውን ሥራዎች ስዕላዊ ቅርጽ ማስያዝ<br />
ነበር፡፡ በዚሁ መሠረት የፓርቲውን ደንብና ፕሮግራም<br />
የመፈተሽና የማሻሻል ሥራ፣እጩ ገባኤያተኞችን የመለየት<br />
ሥራ፣የመስተንግዶ ኮሚቴ የመሰየም፣እንዲሁም የሕዝብ<br />
ግንኙነትና የፋይናንስ ጉዳይ መሆናቸውን በመረዳት ሥራውን<br />
ኢትዮጵያ አይዶል ተጠናቀቀ<br />
- ሐና ግርማ አዲስ አበባ ወይስ ቬይና?<br />
ከዚህም ውጪ ታዳጊዋ ሐና ግርማ የብሔራዊ ቲያትሩ<br />
ዝግጅት ከመካሄዱ አንድ ቀን በፊት የአ/አ አስተዳደር<br />
ቃሊቲ በሚገኘው ክራውን ሆቴል ባዘጋጀው የመስቀል<br />
በዐል ልዩ ዝግጅት ተገኝታ ዝግጅቷን ባቀረበችበት<br />
ወቅት የሆቴሉ ባለቤት ወ/ሮ ዘውዲቱ መስፍን ሙሉ<br />
ወጪዋን ችለው ከሐረር በማስመጣት ለማስተማር ቃል<br />
ገብተውለታል፡፡ ሐናም “ዕድሜና ጤና “ይስጥልኝ ስትል<br />
በልጅ አንደበቷ መርቃቸዋለች፡፡ “አዲስ አበባ” የሚለውን<br />
የተስፋዬ ገብሬን ሙዚቃ ከነፉጨቱ በመጫወትም<br />
ከታዳሚው ከፍተኛ አድናቆትን አትርፋለች፡፡<br />
በህዝብ ዘርፍ ተወዳዳሪዎችም ሽልማቱን ያቀረበው<br />
ዩኔስኮ ሲሆን በባህላዊ ውዝዋዜ መቅደላዊት ደምሴ 4<br />
ሺህ፣ ቅዱስ ዘውዱ ዘመናዊ ዳንስ 4 ሺህ ሐና ግርማ<br />
በድምጽ (ኦፔራ) 4ሺህ ብርና ለሦስቱም አሸናፊዎች ዴል<br />
ላብቶፕ አበርክቶላቸዋል፡፡<br />
ይኽ በእንዲህ እንዳለ በድምፅ ያሸነፈው ወጣት<br />
ስሜቱን ለመግለጽ በህይወት የሌሉትን እናቱን<br />
ለማስታወስ ገና ማንሣት ሲጀምር የመድረክ መሪው “በቃ<br />
ተወው” በማለት ማይኩን መቀበሉና እንዲሁም አስሬ<br />
ሰዓት አልቋል እያለ በማጣደፍና በማዋከብ የመጨረሻው<br />
ሥነ- ሥርዓት ዝብርቅርቁ እንደወጣ በማድረግ “ሽልማቱ<br />
የታለ” እስከማለት የደረሰበት ንግግር እጅግ አሣፋሪና<br />
አፀያፊ ነው ሲሉ በዕለቱ የነበሩ ተመልካቶች ቅሬታቸውን<br />
ገልፀዋል፡፡<br />
በጥንቃቄ የሚከናወን ፡፡ መሆኑን ተገዝዝቧል፡፡ በዚሁ<br />
መሠረት ኮሚቴው ሥራውን በአግባቡ በማከናወኑ ዝግጅቱን<br />
እያጠናቀቀ ይገኛል”፡፡ ሲሉ ዶ/ር ንጋት አብራርተዋል፡፡<br />
በመቀጠልም የኮሚቴውን የሥራ ክንውን ዶ/ር ንጋት<br />
ሲያብራሩ “የፓርቲው ደንብና ፕሮግራም የመፈተሽ ሥራ<br />
ግብ ተቀምጦለታል፡፡ በዚሁ መሠረት ዞኖችና የወረዳ አባላት<br />
ሐሳብ እንዲሰጡበት ተደርጓል፡፡ በውጪ አገር በአማርኛ<br />
በሚተላለፍ ሚዲያ ክንውናችንን ገልፀናል፡፡ በአገር ቤት<br />
በሚገኙ ሚዲያዎች በጋዜጣ፣በሬዲዮና በቴሌቪዥን ለመግለጽ<br />
ታቅዷል፡፡ ዲያስፖራው የፓርቲውን አንቅስቃሴ በቅርበት<br />
አንዲከታተለው እየተደረገ ነው፡፡ የፓርቲው መዝሙር<br />
በአዲስ መልክ እየተዘጋጀ ነው፡፡ የፓርቲው የሙዚቃ ባንድ<br />
ይቋቋማል፡፡ በየወረዳውና በየዞኑ ነባርነታቸው፣የትምህርት<br />
ደረጃቸውና ለምዳቸው እንዲሁም የትግል ተነሳሽነታቸው<br />
ግምት ውስጥ ገብቶ የጉባኤ ተሳታፊዎች እየተዘጋጁ ናቸው፡፡<br />
ጉባኤው ሕዳር መጨረሻና ታህሳስ መጀመሪያ ላይ የሆናል፡፡<br />
” በማለት አብራርተዋል፡፡<br />
11<br />
በተጨማሪም ጧት ወደ አዳራሽ ለመግባት የነበረው<br />
የሰዓት ርዝማኔና ያልተቀናጀ መስተንግዶ ፖሊስን<br />
ለእርዳታ እስከ ማስጠራት ያደረሰ ሲሆን የመግቢያ<br />
ካርዱም በየአቅጣጨው እንደልብ በመበተኑ ጥሪ<br />
የተደረገላቸው አባት አርበኞችና የተለያዩ እንግዶች<br />
በመቀመጫ ዕጦት ሲቸገሩ ተሰተውሏል፡፡ በቦታው<br />
የነበሩ ታደሚዎች እንደሚሉት “ይህንን በመስለ ዝግጅት<br />
ላይ ታዳሚን የማይመጥን መድረክ መሪ ማስቀመጥ<br />
ያሳዝናል”፡፡ ሲሉ ተደምጧል፡፡<br />
በሽልማት የገንዘብ መጠንም አንዳንድ ተወዳዳሪዎችና<br />
ተመልካቾች ቅር የተሰኙ ሲሆን ለቅሬታውም በዋንኛነት<br />
የተቀመጠው ትምህርታችንን ሣይቀር ለተስተጓጐለው<br />
ውድድር የወጣው ወጪና ለሽልማት የተሰጠን ገንዘብ<br />
የማይመጥን ነው የሚል ነበር፡፡<br />
የአይዶሉ የመዝጊያ ሥነ-ሥርዓትም መታሰቢያነቱ<br />
ለዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ የተሰጠ በመሆኑ ልጁ ሔለን ጥላሁን<br />
በቴዲ ማክ አቀናባሪነት የተዘጋጀውን የአባቷን ደህና<br />
ሰንብች የሚለውን የዘፈን ግጥም “ደህና ሰንብት አበባዬ”<br />
በሚል ቀይራው በክሊፕ ያዘጋጀችውን ሙዚቃ በስክሪን<br />
ለተመልካቹ አሣይታለች፡፡<br />
በመጨረሻም ኢትዮጵያ አይዶል በአሥራ አንድ<br />
የክልል ከተሞች ከ6-80 አመት ዕድሜ ያላቸውን<br />
ተወዳዳሪዎች አካቶ ላለፉት ሁለት አመታት ሲካሔድ<br />
መቆየቱ የሚታወቅ ነው፡፡<br />
“በሽብርተኝነት” ተጠርጥረው የታሰሩ በምን ሁኔታ እንዳሉ<br />
ማወቅ አለመቻላቸውን ቤተሰቦቻቸው ገለጹ<br />
የእስር ዘመቻው ...<br />
በታሰሩት ሰዎች ዙሪያ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ<br />
ፓርቲ /አንድነት/ ምን እያደረገ ነው በማለት የፓርቲውን<br />
ሊቀመንበር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳን ጠይቀናቸው በሰጡን መልስ<br />
“ስለ ጉዳዩ አሳሳቢነት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ ጽፈን<br />
መልሱን እየጠበቅን ነው፡፡ የአውሮፓ ህብረት ዲፕሎማቶች<br />
በጉዳዩ ላይ ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር እየተነጋገሩ መሆኑን<br />
ገልፀውልናል፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር<br />
አምባሳደር ጥሩነህ ዜና የፓርቲው ደብዳቤ እንደደረሳቸው<br />
ነግረውናል፡፡ በቅርቡም ከበርካታ የሥራ ባልደረቦቻቸው<br />
ከገፅ 15 የዞረ<br />
ሆኖም ግን ከእኛ የባቡር ሀዲድ ውጭ የሚጓዝ ሁሉ አሸባሪ ነው<br />
ብሎ የክስ ዶሴ መምዘዝ ለሰሚው ግራ ነው፡፡ “ፍርድ አያውቅ<br />
ዳኛ ተገን አያውቅ እረኛ” የሚለውን ተረትም ሊያስታውሰን<br />
ይችላል፡፡ በቦርሳው ውስጥ ወረቀትና መፅሐፍ አጭቆ ዘወትር<br />
ከቦታ ወደ ቦታ የሚንቀሳቀሰውን እስክንድር እና መሰሎቹን<br />
በዚህ አደገኛ ወንጀል መክሰስና ለፍርድ ማቅረብ በእውነቱ<br />
ቦግ እልም የሚለውን የነፃውን ፕሬስ ጨርሶ እንዳይጠፋ<br />
መንግሥት ደጋግሞ ቢያስብ ይገባዋል፡፡ የዴሞክራሲ ፋና ወጊ<br />
ማስረጃዎች “ንጉሱ ከስልጣን ከወረዱ ፀሐይ አትጠልቅም”<br />
ይባል ነበር፡፡ የነፃው ፕሬስ ዛሬ ንጉሡ የሉም፡፡ ፀሐይ ግን<br />
ጋር በቡድን በቡድን በመከፋፈል 11 የእስር ቤት ክፍሎችን<br />
መጐብኘታቸውን፤ እሳቸው ያሉበት ቡድን ቀደም ብለው<br />
ከታሠሩት ውስጥ ሦስቱን አግኘተው ማነጋገራቸውን<br />
ገልፀውልናል፡፡ በዚህ በጉብኝታቸው ወቅት አቶ አንዱዓለም<br />
አራጌን፣ አቶ ናትናኤል መኮንን፣ አቶ አሳምነው ብርሃኑ፣<br />
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና ሌሎች የፓርቲ መሪዎችና ጋዜጠኞች<br />
የሚገኙበት ሁኔታ አልታወቀም፡፡ እነዚህን ታሳሪዎች ሌሎች<br />
የሥራ ባልደረቦቻቸው አግኝተዋቸው ከሆነ አጣርተው<br />
እንደሚነግሯቸው ቃል ገብተውልናል” ብለዋል፡፡<br />
ትጠልቃለች፤ መልሳ ትወጣለች፡፡ ደርጎችም ቢሆኑ በራሳቸው<br />
ፕሮፓጋንዳ ናላችንን ሲያዞሩ ቆይተው የታሪክ ትቢያ ሆነው<br />
ቀርተዋል፡፡ የዛሬዎቹ ቅምጥል ገዢዎቻችን ደግሞ እኛ ከሌለን<br />
ቀሪዋ ኢትዮጵያ እንደ ዶሮ ሥጋ ትገነጣጠላለች፣ ልጆቿም<br />
እርስ በርሳቸው ይጣላሉ (ይዋጋሉ) እያሉ ዘወትር ይነግሩናል፡<br />
፡ እነሱን ከምንገምታቸው በስተቀር ይኸም አይሆንም፡፡<br />
ኢትዮጵያ እኮ አፈጣጠሯ ልዩ እና ህብረ ብሔራዊ ሀገር<br />
ናት፡፡ የዛሬዎቹም ሆኑ የትላንትናዎቹ አምባገነን ገዢዎቻችን<br />
ጠፍጥፈው አልሰሯትም፡፡ ለማንኛውም የሚያዋጣው መንገድ<br />
ሆደ ሰፊ በመሆን ወደ ብሄራዊ እርቅ መምጣት ይመስለኛል፡፡<br />
በመቀጠልም ዶ/ር ነጋሶ ሲመልሱ “አምባሳደር ጥሩነህ<br />
በጉብኝታቸው ወቅት እንደተረዳሁት የፀረ- ሽብርተኝነት<br />
ህጉ ለፖሊሶች በሚሰጠው ሥልጣን የምርመራ ጊዜአቸውን<br />
እስኪያጠናቅቁ ድረስ ከጠያቂ ጋር እዳይገናኙ የመከልከል<br />
መብት እንዳላቸው መረዳታቸውን አስረድተውኛል፡፡ እስከ<br />
ጥቅምት 2 ቀን 2004 ዓ.ም ምንም ማድረግ ካልተቻለ<br />
በቀጠሮው ዕለት ፍ/ቤት ተገኝተን በጠበቆች አማካኝነት ህገ<br />
መንግስታዊ መብታቸው እንዲከበርላቸው እንጠይቃለን”<br />
በማለት ያላቸውን ተስፋ ገልፀዋል፡፡<br />
ታሰሩ የተባሉትም ሰዎች በነፃ ፍርድ ቤት ጉዳያቸው መታየት<br />
ይኖርበታል፡፡ ፍ/ቤቱ በስም ብቻ ሳይሆን በተግባር ነፃ ሊሆን<br />
ይገባል፡፡ በችሎቱ ወንበር ላይ የተሰየሙት ዳኞች ለህሊናቸው<br />
ምለው ለተቀበሉት ሞያ ለተረከቡት ችሎት ህግ ብቻ የተገዙ<br />
ሊሆኑ ይገባል፡፡ ዳኝነታቸው በህዝብ እንዲታመኑ ሆነው ሊሰሩ<br />
ይገባል፡፡ ዳኝነቱን በግልጽ ችሎት ማከናወን ይጠበቅባቸዋል፡<br />
፡ “የአይንህ ቀለም አላማረኝም” በማለት ዘብጥያ መወርወር<br />
ለኢትዮጵያ አይበጅም፡፡ እንደውም የኢትዮጵያን የፖለቲካ<br />
አቅጣጫ ከድጡ ወደ ማጡ ሊዶለው ይችላል፡፡ ለማንኛውም<br />
ቸር እንሠንብት አበቃሁ፡፡<br />
www.andinet.org.et