24.08.2013 Views

የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless

የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless

የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless

SHOW MORE
SHOW LESS

Create successful ePaper yourself

Turn your PDF publications into a flip-book with our unique Google optimized e-Paper software.

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.10<br />

ብሩክ ከበደ<br />

ዜና<br />

ባለፈው ዕሮብ መስከረም 17 ቀን 2004 ዓ.ም<br />

ረፋዱ ላይ ለሁለት ዓመት ብዛታቸው ስድስት ሺህ<br />

የሚደርስ የድምጽ፣ ውዝዋዜና ዘመናዊ ዳንስ ውድድር<br />

ተወዳዳሪዎች የተካፈሉበት የኢትዮጵያ አይዶል<br />

አሸናፊዎቹን በመሸለምና የውጪ የትምህርት ዕድል<br />

በማስገኘት ሲጠናቀቅ ዕለቱንም ለድምፃዊ ዶ/ር ጥላሁን<br />

ገሠሠ የትውልድ ቀን መታሰቢያ ሰይሞታል፡፡<br />

በውድድሩ ዕለትም የየዘርፉ ተወዳዳሪዎች<br />

እናሸንፍበታለን ያሉትን ሥራዎቻቸውን ያቀረቡ ሲሆን<br />

በዘመናዊ ዳንስ እጅግ መሳጭና ኢትዮጵያዊ እውነቶችን<br />

ያካተተው ሀሁ የዳንስ ቡድን አሸናፊ በመሆን የ35 ሺህ<br />

ብር አሸናፊ ሲሆን፣ ሁለተኛ የወጣው ፍቅር የዳንስ ቡድን<br />

25 ሺህ ብር፣ ኤኬዌስትና አበሾቹ የዳንስ ቡድን በጥምረት<br />

ሦስተኛነትን በመጋራት 20 ሺህ ብር ሲያገኙ 5ኛ የወጣው<br />

ከሚሴ ቦይስ ዳንስ ግሩፕ 15 ሺህ ብር አግኝቷል፡፡ በዚህ<br />

ውድድር 4ተኛ ደረጃን ያገኘ የለም፡፡<br />

በዚሁ ዘመናዊ ዳንስ ውድድር በግል የቀረቡት<br />

አስጨናቂ በቀለና ታምራት ገብሬ እያንዳንዳቸው የ3ሺህ<br />

ብር ተሸላሚ ሆነዋል፡፡ በባህል ውዝዋዜም አንደኛ<br />

የወጣው ሬንጀርስ 35 ሺህ ብር ሁለትኛ የወጣው<br />

ቻዴት የባህል ቡድን 25 ሺህ ብርና ወክለውት የመጡት<br />

የኮምቦልቻ አስተዳደርና ሌሎች ሸላሚዎች 90 ሺህ<br />

“በሽብርተኝነት ተጠርጥረው” የታሰሩ<br />

እስረኞች በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ<br />

አለማወቃቸውን ቤተሰቦቻቸው<br />

ለዝግጅት ክፍላችን ገለጹ፡፡ እንደ<br />

ቤተሰቦቻቸው ገለጻ ታሳሪዎቹ<br />

ከታሠሩበት ቀን ጀምሮ ምግብ<br />

ከማስገባትና ዕቃ ከመቀበል ባለፈ<br />

ቤተሰቦቻችንን የሚገኙበትን ሁኔታ<br />

ባለማወቃችን አሳስቦናል ሲለ ገልፀዋል፡፡<br />

ቢመስልም (የታሣሪዎችን ልብ መስበር ያስችላል ተብሎ<br />

ቢታሰብም) መዘዙ ብዙ ነው፡፡ በመጀመሪያ ነገር ገዥውን<br />

ፓርቲ የዲሞከራሲ ፀር ተብሎ የሚያስተችና የሚያስወቅስ<br />

ይሆናል፡፡ በመቀጠልም በታሪክም በህሊናም፣ በእምነትም<br />

በህግም ከተጠያቂነት አያድንም፡፡ ጡንቻም እብሪትም ጊዜው<br />

ሲደርስ ይከስማል፡፡<br />

መፍትሄው ቁጭ ብሎ መነጋገር ነው፡፡ ሁላችንም<br />

ኢትዮጵያዊ ነን፡፡ ያለችን አንድ ሀገር ናት፡፡ ሌላ የለንም፡<br />

፡ በአንድ ሀገር የሚኖሩ ሰዎች የተለያየ ፍላጐት ሊኖራቸው<br />

ይችላልና ልዩነትን በሠለጠነ መንገድ መፍታት አስፈላጊ ነው፡፡<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 23 2004 ዓ.ም.<br />

አንድነት ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ ሊጠራ<br />

እንደሆነ ተገለፀ<br />

በድምሩ 115 ሺህ ብር ሲያገኙ ለሦስተኛው አፈንቃሉ 20<br />

ሺህ ብር ጐልደንስቴትና እየሩሣሌም የ15 ና 10 ሺህ ብር<br />

ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡<br />

በድምፅ በተደረገው ፉክክርም ከከሚሴ የመጣው<br />

ተመስገን አሸናፊ ሆኖ 60 ሺህ ብር ሁለተኛ የወጣው<br />

ማስተዋል እያዩ 40 ሺህ ብር ሦስተኛ ሐሰን አርጋው 30<br />

ሺህ ብር ከመሸላማቸውም በላይ ኢትዮቴሌኮም Nokia<br />

71 ሞባይልና ላፕቶፕ ሸልሞአቸዋል፡፡ አራተኛ የወጣችው<br />

ዮሐና በላይ 20 ሺህ ብር ስታገኝ ይድነቃቸው ገለታ 10<br />

ሺህ ብር ተሸልሟል፡፡<br />

በዚህ የድምፅ ውድድር ኦፔራዊስቷና ብቸኛዋ<br />

አሸናፊና ልዩ ተሸላሚ የሆነችው የ11 ዓመቷ የሐረሯ ሐና<br />

ግርማ 50 ሺህ ብር ተበርክቶላታል፡፡ ከዚህም ውጪ<br />

ሠራዊት መልቲ ሚዲያ 11 ሺህ ብር የአንድ ሬሰቶራንት<br />

ባለቤት 10 ሺህ ብር ሲያበርክቱላት አዲስ ቪው ሆቴል<br />

ኦስትሪያ ቬይና ድረስ ሙሉ ወጪዋን ሸፍኖ በመላክ<br />

በሞዛርት፤ በቤትሆቨን ኦሊያም በሌላ ታዋቂ የሙዚቃ<br />

ት/ቤት ሊያስተምራት ቃል ገብቶላታል፡፡<br />

የኢት/መድን ድርጅትም ኮሌጅ ስትገባ የ30 ሺህ<br />

ብር የትምህርት ኢንዶውመንት ፖሊሲው ተጠቃሚ<br />

እንድትሆን ፈቅዶላታል፡፡ በተጨማሪም ድርጅቱ<br />

ለፍፃሜው ዕለት ለደረሱት ተወዳዳሪዎች በሙሉ ለአንድ<br />

አመት የሚቆይ የመቶ ሺህ ብር የሞት እንዲሁም ለሁለት<br />

አመት የሚቆይ የአካል ጉዳት ዋስትና ገብቶላቸዋል፡፡<br />

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/<br />

ሁለተኛውን ጠቅላላ ጉባኤ ለመጥራት ቅድመ ዝግጅቱን<br />

ያጠናቀቀ መሆኑ ለዝግጅት ክፍላችን ተገለፀ፡፡ ይህንን<br />

የገለፁት የጠቅላላ ጉባኤው ጠሪ ኮሚቴና የአዲስ አበባ<br />

አንድነት ም/ቤት ሰብሳቢ የሆኑት ዶ/ር ንጋት አስፋው<br />

ናቸው፡፡ ዶ/ር ንጋት እንደ ገለጹልን “የፓርቲው ብሔራዊ<br />

ም/ቤት በሦስተኛው ሩብ ዓመት ባደረገው መደበኛ ስብሰባ<br />

ሰባት አባላት ያሉት የጠቅላላ ጉባኤ ጠሪ ኮሚቴ ሰይሟል፡፡<br />

ኃላፊነትና ተግባርም ሰጥቷል” ብለዋል፡፡<br />

የተቋቋመውም ኮሚቴ ሥራውን እንዴት እንደ<br />

ጀመረና ያከናወናቸውን አብይ ተግባራትም ዘርዝረዋል፡፡<br />

“ኮሚቴው የራሱን ሰብሳቢና ፀሐፊ ከሰየመ በኋላ በቅድሚያ<br />

የሚያከናውናቸውን ሥራዎች ስዕላዊ ቅርጽ ማስያዝ<br />

ነበር፡፡ በዚሁ መሠረት የፓርቲውን ደንብና ፕሮግራም<br />

የመፈተሽና የማሻሻል ሥራ፣እጩ ገባኤያተኞችን የመለየት<br />

ሥራ፣የመስተንግዶ ኮሚቴ የመሰየም፣እንዲሁም የሕዝብ<br />

ግንኙነትና የፋይናንስ ጉዳይ መሆናቸውን በመረዳት ሥራውን<br />

ኢትዮጵያ አይዶል ተጠናቀቀ<br />

- ሐና ግርማ አዲስ አበባ ወይስ ቬይና?<br />

ከዚህም ውጪ ታዳጊዋ ሐና ግርማ የብሔራዊ ቲያትሩ<br />

ዝግጅት ከመካሄዱ አንድ ቀን በፊት የአ/አ አስተዳደር<br />

ቃሊቲ በሚገኘው ክራውን ሆቴል ባዘጋጀው የመስቀል<br />

በዐል ልዩ ዝግጅት ተገኝታ ዝግጅቷን ባቀረበችበት<br />

ወቅት የሆቴሉ ባለቤት ወ/ሮ ዘውዲቱ መስፍን ሙሉ<br />

ወጪዋን ችለው ከሐረር በማስመጣት ለማስተማር ቃል<br />

ገብተውለታል፡፡ ሐናም “ዕድሜና ጤና “ይስጥልኝ ስትል<br />

በልጅ አንደበቷ መርቃቸዋለች፡፡ “አዲስ አበባ” የሚለውን<br />

የተስፋዬ ገብሬን ሙዚቃ ከነፉጨቱ በመጫወትም<br />

ከታዳሚው ከፍተኛ አድናቆትን አትርፋለች፡፡<br />

በህዝብ ዘርፍ ተወዳዳሪዎችም ሽልማቱን ያቀረበው<br />

ዩኔስኮ ሲሆን በባህላዊ ውዝዋዜ መቅደላዊት ደምሴ 4<br />

ሺህ፣ ቅዱስ ዘውዱ ዘመናዊ ዳንስ 4 ሺህ ሐና ግርማ<br />

በድምጽ (ኦፔራ) 4ሺህ ብርና ለሦስቱም አሸናፊዎች ዴል<br />

ላብቶፕ አበርክቶላቸዋል፡፡<br />

ይኽ በእንዲህ እንዳለ በድምፅ ያሸነፈው ወጣት<br />

ስሜቱን ለመግለጽ በህይወት የሌሉትን እናቱን<br />

ለማስታወስ ገና ማንሣት ሲጀምር የመድረክ መሪው “በቃ<br />

ተወው” በማለት ማይኩን መቀበሉና እንዲሁም አስሬ<br />

ሰዓት አልቋል እያለ በማጣደፍና በማዋከብ የመጨረሻው<br />

ሥነ- ሥርዓት ዝብርቅርቁ እንደወጣ በማድረግ “ሽልማቱ<br />

የታለ” እስከማለት የደረሰበት ንግግር እጅግ አሣፋሪና<br />

አፀያፊ ነው ሲሉ በዕለቱ የነበሩ ተመልካቶች ቅሬታቸውን<br />

ገልፀዋል፡፡<br />

በጥንቃቄ የሚከናወን ፡፡ መሆኑን ተገዝዝቧል፡፡ በዚሁ<br />

መሠረት ኮሚቴው ሥራውን በአግባቡ በማከናወኑ ዝግጅቱን<br />

እያጠናቀቀ ይገኛል”፡፡ ሲሉ ዶ/ር ንጋት አብራርተዋል፡፡<br />

በመቀጠልም የኮሚቴውን የሥራ ክንውን ዶ/ር ንጋት<br />

ሲያብራሩ “የፓርቲው ደንብና ፕሮግራም የመፈተሽ ሥራ<br />

ግብ ተቀምጦለታል፡፡ በዚሁ መሠረት ዞኖችና የወረዳ አባላት<br />

ሐሳብ እንዲሰጡበት ተደርጓል፡፡ በውጪ አገር በአማርኛ<br />

በሚተላለፍ ሚዲያ ክንውናችንን ገልፀናል፡፡ በአገር ቤት<br />

በሚገኙ ሚዲያዎች በጋዜጣ፣በሬዲዮና በቴሌቪዥን ለመግለጽ<br />

ታቅዷል፡፡ ዲያስፖራው የፓርቲውን አንቅስቃሴ በቅርበት<br />

አንዲከታተለው እየተደረገ ነው፡፡ የፓርቲው መዝሙር<br />

በአዲስ መልክ እየተዘጋጀ ነው፡፡ የፓርቲው የሙዚቃ ባንድ<br />

ይቋቋማል፡፡ በየወረዳውና በየዞኑ ነባርነታቸው፣የትምህርት<br />

ደረጃቸውና ለምዳቸው እንዲሁም የትግል ተነሳሽነታቸው<br />

ግምት ውስጥ ገብቶ የጉባኤ ተሳታፊዎች እየተዘጋጁ ናቸው፡፡<br />

ጉባኤው ሕዳር መጨረሻና ታህሳስ መጀመሪያ ላይ የሆናል፡፡<br />

” በማለት አብራርተዋል፡፡<br />

11<br />

በተጨማሪም ጧት ወደ አዳራሽ ለመግባት የነበረው<br />

የሰዓት ርዝማኔና ያልተቀናጀ መስተንግዶ ፖሊስን<br />

ለእርዳታ እስከ ማስጠራት ያደረሰ ሲሆን የመግቢያ<br />

ካርዱም በየአቅጣጨው እንደልብ በመበተኑ ጥሪ<br />

የተደረገላቸው አባት አርበኞችና የተለያዩ እንግዶች<br />

በመቀመጫ ዕጦት ሲቸገሩ ተሰተውሏል፡፡ በቦታው<br />

የነበሩ ታደሚዎች እንደሚሉት “ይህንን በመስለ ዝግጅት<br />

ላይ ታዳሚን የማይመጥን መድረክ መሪ ማስቀመጥ<br />

ያሳዝናል”፡፡ ሲሉ ተደምጧል፡፡<br />

በሽልማት የገንዘብ መጠንም አንዳንድ ተወዳዳሪዎችና<br />

ተመልካቾች ቅር የተሰኙ ሲሆን ለቅሬታውም በዋንኛነት<br />

የተቀመጠው ትምህርታችንን ሣይቀር ለተስተጓጐለው<br />

ውድድር የወጣው ወጪና ለሽልማት የተሰጠን ገንዘብ<br />

የማይመጥን ነው የሚል ነበር፡፡<br />

የአይዶሉ የመዝጊያ ሥነ-ሥርዓትም መታሰቢያነቱ<br />

ለዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ የተሰጠ በመሆኑ ልጁ ሔለን ጥላሁን<br />

በቴዲ ማክ አቀናባሪነት የተዘጋጀውን የአባቷን ደህና<br />

ሰንብች የሚለውን የዘፈን ግጥም “ደህና ሰንብት አበባዬ”<br />

በሚል ቀይራው በክሊፕ ያዘጋጀችውን ሙዚቃ በስክሪን<br />

ለተመልካቹ አሣይታለች፡፡<br />

በመጨረሻም ኢትዮጵያ አይዶል በአሥራ አንድ<br />

የክልል ከተሞች ከ6-80 አመት ዕድሜ ያላቸውን<br />

ተወዳዳሪዎች አካቶ ላለፉት ሁለት አመታት ሲካሔድ<br />

መቆየቱ የሚታወቅ ነው፡፡<br />

“በሽብርተኝነት” ተጠርጥረው የታሰሩ በምን ሁኔታ እንዳሉ<br />

ማወቅ አለመቻላቸውን ቤተሰቦቻቸው ገለጹ<br />

የእስር ዘመቻው ...<br />

በታሰሩት ሰዎች ዙሪያ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ<br />

ፓርቲ /አንድነት/ ምን እያደረገ ነው በማለት የፓርቲውን<br />

ሊቀመንበር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳን ጠይቀናቸው በሰጡን መልስ<br />

“ስለ ጉዳዩ አሳሳቢነት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ ጽፈን<br />

መልሱን እየጠበቅን ነው፡፡ የአውሮፓ ህብረት ዲፕሎማቶች<br />

በጉዳዩ ላይ ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር እየተነጋገሩ መሆኑን<br />

ገልፀውልናል፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር<br />

አምባሳደር ጥሩነህ ዜና የፓርቲው ደብዳቤ እንደደረሳቸው<br />

ነግረውናል፡፡ በቅርቡም ከበርካታ የሥራ ባልደረቦቻቸው<br />

ከገፅ 15 የዞረ<br />

ሆኖም ግን ከእኛ የባቡር ሀዲድ ውጭ የሚጓዝ ሁሉ አሸባሪ ነው<br />

ብሎ የክስ ዶሴ መምዘዝ ለሰሚው ግራ ነው፡፡ “ፍርድ አያውቅ<br />

ዳኛ ተገን አያውቅ እረኛ” የሚለውን ተረትም ሊያስታውሰን<br />

ይችላል፡፡ በቦርሳው ውስጥ ወረቀትና መፅሐፍ አጭቆ ዘወትር<br />

ከቦታ ወደ ቦታ የሚንቀሳቀሰውን እስክንድር እና መሰሎቹን<br />

በዚህ አደገኛ ወንጀል መክሰስና ለፍርድ ማቅረብ በእውነቱ<br />

ቦግ እልም የሚለውን የነፃውን ፕሬስ ጨርሶ እንዳይጠፋ<br />

መንግሥት ደጋግሞ ቢያስብ ይገባዋል፡፡ የዴሞክራሲ ፋና ወጊ<br />

ማስረጃዎች “ንጉሱ ከስልጣን ከወረዱ ፀሐይ አትጠልቅም”<br />

ይባል ነበር፡፡ የነፃው ፕሬስ ዛሬ ንጉሡ የሉም፡፡ ፀሐይ ግን<br />

ጋር በቡድን በቡድን በመከፋፈል 11 የእስር ቤት ክፍሎችን<br />

መጐብኘታቸውን፤ እሳቸው ያሉበት ቡድን ቀደም ብለው<br />

ከታሠሩት ውስጥ ሦስቱን አግኘተው ማነጋገራቸውን<br />

ገልፀውልናል፡፡ በዚህ በጉብኝታቸው ወቅት አቶ አንዱዓለም<br />

አራጌን፣ አቶ ናትናኤል መኮንን፣ አቶ አሳምነው ብርሃኑ፣<br />

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና ሌሎች የፓርቲ መሪዎችና ጋዜጠኞች<br />

የሚገኙበት ሁኔታ አልታወቀም፡፡ እነዚህን ታሳሪዎች ሌሎች<br />

የሥራ ባልደረቦቻቸው አግኝተዋቸው ከሆነ አጣርተው<br />

እንደሚነግሯቸው ቃል ገብተውልናል” ብለዋል፡፡<br />

ትጠልቃለች፤ መልሳ ትወጣለች፡፡ ደርጎችም ቢሆኑ በራሳቸው<br />

ፕሮፓጋንዳ ናላችንን ሲያዞሩ ቆይተው የታሪክ ትቢያ ሆነው<br />

ቀርተዋል፡፡ የዛሬዎቹ ቅምጥል ገዢዎቻችን ደግሞ እኛ ከሌለን<br />

ቀሪዋ ኢትዮጵያ እንደ ዶሮ ሥጋ ትገነጣጠላለች፣ ልጆቿም<br />

እርስ በርሳቸው ይጣላሉ (ይዋጋሉ) እያሉ ዘወትር ይነግሩናል፡<br />

፡ እነሱን ከምንገምታቸው በስተቀር ይኸም አይሆንም፡፡<br />

ኢትዮጵያ እኮ አፈጣጠሯ ልዩ እና ህብረ ብሔራዊ ሀገር<br />

ናት፡፡ የዛሬዎቹም ሆኑ የትላንትናዎቹ አምባገነን ገዢዎቻችን<br />

ጠፍጥፈው አልሰሯትም፡፡ ለማንኛውም የሚያዋጣው መንገድ<br />

ሆደ ሰፊ በመሆን ወደ ብሄራዊ እርቅ መምጣት ይመስለኛል፡፡<br />

በመቀጠልም ዶ/ር ነጋሶ ሲመልሱ “አምባሳደር ጥሩነህ<br />

በጉብኝታቸው ወቅት እንደተረዳሁት የፀረ- ሽብርተኝነት<br />

ህጉ ለፖሊሶች በሚሰጠው ሥልጣን የምርመራ ጊዜአቸውን<br />

እስኪያጠናቅቁ ድረስ ከጠያቂ ጋር እዳይገናኙ የመከልከል<br />

መብት እንዳላቸው መረዳታቸውን አስረድተውኛል፡፡ እስከ<br />

ጥቅምት 2 ቀን 2004 ዓ.ም ምንም ማድረግ ካልተቻለ<br />

በቀጠሮው ዕለት ፍ/ቤት ተገኝተን በጠበቆች አማካኝነት ህገ<br />

መንግስታዊ መብታቸው እንዲከበርላቸው እንጠይቃለን”<br />

በማለት ያላቸውን ተስፋ ገልፀዋል፡፡<br />

ታሰሩ የተባሉትም ሰዎች በነፃ ፍርድ ቤት ጉዳያቸው መታየት<br />

ይኖርበታል፡፡ ፍ/ቤቱ በስም ብቻ ሳይሆን በተግባር ነፃ ሊሆን<br />

ይገባል፡፡ በችሎቱ ወንበር ላይ የተሰየሙት ዳኞች ለህሊናቸው<br />

ምለው ለተቀበሉት ሞያ ለተረከቡት ችሎት ህግ ብቻ የተገዙ<br />

ሊሆኑ ይገባል፡፡ ዳኝነታቸው በህዝብ እንዲታመኑ ሆነው ሊሰሩ<br />

ይገባል፡፡ ዳኝነቱን በግልጽ ችሎት ማከናወን ይጠበቅባቸዋል፡<br />

፡ “የአይንህ ቀለም አላማረኝም” በማለት ዘብጥያ መወርወር<br />

ለኢትዮጵያ አይበጅም፡፡ እንደውም የኢትዮጵያን የፖለቲካ<br />

አቅጣጫ ከድጡ ወደ ማጡ ሊዶለው ይችላል፡፡ ለማንኛውም<br />

ቸር እንሠንብት አበቃሁ፡፡<br />

www.andinet.org.et

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!