የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless
የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless
የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless
Create successful ePaper yourself
Turn your PDF publications into a flip-book with our unique Google optimized e-Paper software.
12<br />
www.andinet.org.et<br />
በካይሮ የግብፅ ፖለቲካ መሪዎችና ደጋፊዎቻቸው<br />
ወታደራዊው ገዥው መንግሥትና 13 ፖለቲካ<br />
ፓርቲዎች እሁድ ዕለት በሁለቱም ወገን ውድቅ<br />
ከተደረገው ስብሰባ በኋላ አዲስ ውጤት<br />
የሚያስገኝ ውሳኔ አሳልፈዋል፡፡<br />
ውጥረት የተሞላበት ቅዳሜ ረፋድ ላይ<br />
ከተደረገው ስብሰባ በኋላ በሺዎች የሚቆጠሩ<br />
ሰዎች በማዕከላዊ ካይሮ በሚገኘው ጣሂር<br />
አደባባይ የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል፡፡ ይህም<br />
የሆነበት ምክንያት የሃገሪቱ የአደጋ እና መከላከያ<br />
የኢትዮጵያ መንግሥት የፀረ-ሽብር ህጉን በመጠቀም ስድስት<br />
ጋዜጠኞችን አስሯል ሲል በኒዮርክ የሚገኘው ዓለምአቀፍ<br />
የጋዜጠኞች መብት ተማጋች (CPJ) አስታወቀ፡፡<br />
ሁለት የስውድን ጋዜጠኞችን ማርቲን ሽብዬ እና<br />
የካሜራ ባለሙያው ጆሃን ፐርሶን በፀረ-ሽብር ወንጀል ክስ<br />
የተመሰረተባቸው ሲሆን እነኘህም ከሶማሌዋ ፑንት ላንድ<br />
ሐምሌ ላይ ወደ ኢትዮጵያዋ ኦጋዴን ክልል አቋርጠው ሲገቡ<br />
እንደ ሆነ ተገልጿል፡፡ ባለፉት ሁለት ሳምንታት የኢትዮጵያ<br />
ፀጥታ ኃይሎች ሁለት ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች እስክንድር<br />
ነጋ እና ስለሺ ሃጐስን በቁጥጥር ስር አውለዋቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ<br />
መንግሥት ቃል አቀባይ ሽመልስ ከማል በበኩላቸው<br />
ጋዜጠኞቹን “የሽብር ተግባር ሊፈፅሙ ሲል ነው የተያዙት”<br />
በማለት የተነሳውን ቅሬታ አጣጥለዋል፡፡<br />
በክረምት ወቅት ደግሞ መንግሥት በመተቸታቸው ጋዜጠኛ<br />
ውብእሸት ታዬ እና ርዮት ዓለሙ ታስረው በማዕከላዊ<br />
መቆያታቸውና እስከ 20 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት<br />
ለማስቀጣት ክስ እንደተመሰረተባቸው ይታወሳል፡፡<br />
ባለፉት አራት ወራት ብቻ በሽብር ሕግ ስም ታዋቂ ስድስት<br />
ጋዜጠኞች በሀገሪቱ እንደታሰሩ የዓለም አቀፉ ጋዜጠኞች መብት<br />
ተሟጋች የምስራቅ አፍሪካ አማካሪ ቶም ሮድስ ያስታወቁ ሲሆን<br />
“ባለሥልጣኖቹ የታሰሩት ጋዜጠኞች ፈፅመውታል የተባለውን<br />
አሳማኝ የወንጀል ማስረጃ ካለ ለሕዝቡ ይግለፁ አለበለዚያም<br />
በአስቸኳይ ሊፈቱ ይገባል” ሲሉ በድርጅቱ ስም ጠይቀዋል፡<br />
፡ አያይዘውም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋነኛ የነፃው ፕሬስ አፈና<br />
የሚካሄድባት ሀገር ናት ሲሉ ቶም ሮድስ ጠቁመዋል፡፡<br />
ተወዳጇ አዲስ ነገር ጋዜጣ ከተዘጋች ሁለት<br />
ዓመት ሞላት፡፡ ከነፃው ፕሬስ ተርታና ከአዲስ<br />
አበባ ጋዜጣ አዟሪዎች እጅ ብትጠፋም ከብዙዎች<br />
መንፈስና ህሊና ውስጥ ግን አሁንም አለች፡፡<br />
በርካታ አንባቢዎች ዕትሞቿን በሙሉ ጠርዘው<br />
ከማስቀመጣቸውም በላይ፤ አልፎ አልፎ መልሠው<br />
ያነቧታል፡፡ የጋዜጣዋ ህትመት የተቋረጠው<br />
አዘጋጆቿ ከኢትዮጵያ በመሠደዳቸው እንደነበር<br />
ይታወሣል፡፡<br />
በወቅቱ የጋዜጣው አዘጋጆች አገር ጥለው<br />
ለመሠደድ የወሰኑበትን ምክንያት ለተለያዩ<br />
የዓለም አቀፍ ብዙሃን መገናኛዎች በተከታታይ<br />
ገልፀው ነበር፡፡ ያቀርቡት የነበረውም ምክንያት<br />
መንግስት የፀረ-ሽብርተኝነት አዋጁን በመጥቀስ<br />
“በሽብርተኝነት” ሊከሣቸው እየተዘጋጀ መሆኑን<br />
ከመንግስት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት<br />
አስተማማኝ መረጃ ስለደረሣቸው እንደነበር<br />
ነግረውናል፡፡ በጊዜው አሳማኝ ምክንያት<br />
ስለነበራቸው፤ መረጃውን ያቀበላቸውን ግለሰብ<br />
ማንነት ሳይነግሩን አልፈው ነበር፡፡ ዛሬ ግን<br />
ዊኪሊክስ ለተባለው የአሜሪካንን መረጃ ጐርጓሪ<br />
ድርጅት ምስጋና ይግባውና የመረጃቸው ምንጭ<br />
አርጋው አሽኔ መሆኑን አወቅን፡፡<br />
በርካታ የአገራችን ጋዜጠኞች በቂ ትኩረት<br />
የማይሰጡት የአካባቢ ጉዳይን ትኩረት ሰጥቶ<br />
ይሰራ የነበረው ጋዜጠኛ አርጋው አሽኔ ዛሬ በስደት<br />
ላይ ይገኛል፡፡ ለተለያዩ ዓለም አቀፍ ብዙሃን<br />
መገናኛዎች ወደ ስደት የገባበትን ምክንያት የገለፀው<br />
ጋዜጠኛው፤ የአዲስ ነገር ጋዜጠኞች “በሽብርተኝነት<br />
ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 23 2004 ዓ.ም.<br />
ሰራዊት የያዘውን ሥልጣን በአስቸኳይ<br />
ለፖለቲከኞቹ ማስረከብ አለበት በሚል ነበር፡፡<br />
ከዚህ በተያያዘም በውይይቱም ላይ አነስተኛ<br />
የሚባሉ የአብዮቱ አንቀሳቃሽ ሰዎች<br />
እንዳልተሳተፉና አሁን ያለው ብቸኛው<br />
አማራጭ ወደ ሽግግር መንግሥት አስተዳደር<br />
መሄድ ነው ሲሉ እጩው ፕሬዝዳንት አብዱል<br />
ምኒም አብዱል ፈታህ ተናግረዋል፡፡<br />
የአዲሱ አል አድል ፓርቲ ተወካይ ሙስጠፋ<br />
አል ናጋር በበኩላቸው “ስልጣን ላይ ያለው<br />
የተባበሩት መንግሥታት ሚሽን በደቡብ<br />
ሱዳን፣ብቃት ያላቸው የግል ኮንትራክተሮችን በደቡብ<br />
ሱዳን ሪፕብሊክ ውስጥ ለሚያካሂደው የተባበሩት<br />
መንግሥታት ቢሮዎች የግንባታ ሥራ ማካሄድ<br />
ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዩጋንዳ፣ኬንያ፣ኢትዮጵያ እና<br />
የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፕብሊክ ዜግነት ያላቸው<br />
ማመልከት ይችላሉ የሚል ማስታወቂያ አውጥቷል፡፡<br />
የሚፈለጉትም ሙያተኞች የሚከተሉት ናቸው፡-<br />
- ሱፕርቫይዘር/የፕሮጀክት ማናጀር<br />
- ግንበኞች<br />
- አናፂዎች<br />
- የቧንቧ ሰራተኞች<br />
- ኤሌክትሪሺያኖች<br />
- የዕቃ ግምጃ ቤት ሠራተኞች<br />
- የከባድ ማሽኖች ኦፕሬተሮች<br />
- የከባድ ማሽኖች ቴክኒሺያኖችና ሙያና ልምዱ<br />
ያላችሁ ዝርዝር ቅጹን በመሙላት በኢ-ሜይል<br />
ወይም በድረጅቱ ፖስታ አድራሻ ማመልከቻቸሁን<br />
ማቅረብ እንደሚችሉ አስታውቋል፡፡<br />
አድራሻውም<br />
E-mail:- unmiss-recruitment-iic @ un.org<br />
ወይም<br />
ዋና ፕርሶኔል ኦፊሰር<br />
የተባበሩት መንግሥታት ደቡብ ሱዳን ተልዕኮ<br />
ፓ.ሣ.ቁ 29<br />
ጁባ 081111<br />
ደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ እንዲያመለክቱ ጠይቋል፡<br />
፡ የማመልከቻውን ቅፅ ከድርጅቱ በኢ.ሜይል<br />
አድራሻ ጠይቆ ማግኘት አንደሚቻልና መጠይቆቹ<br />
በእንግሊዘኛ መሞላት እንዳለባቸው ተጠቁሟል፡፡<br />
ሊከሰሱ” መሆኑን ተጨባጭ ማስረጃ እንዳለው<br />
አዲስ አበባ ከሚገኘው የአሜሪካን ኤምባሲ<br />
ዲፕሎማቶች ጋር በመወያየቱ ነበር፡፡ ይሄን መረጃ<br />
የተቀበሉት ዲፕሎማቶችም ዋሽንግተኝ ዲሲ<br />
ለሚገኘው የአሜሪካን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር<br />
በኢንተርኔት ይልካሉ፡፡ መልዕክቱንም ዊኪሊክስ<br />
ጐርጉሮ ያገኘዋል፤ ለህዝብም ይፋ ያደርገዋል፡፡<br />
እዚህ ጋ የአሜሪካን ዲፕሎማቶች ግልፅ<br />
ስህተት ሠርተዋል፡፡ ያገኙትን ይህን ትልቅ<br />
መረጃ ማስተላለፍ ግዴታቸው ቢሆንም፤<br />
የመረጃው ምንጭ አርጋው አሽኔ መሆኑን<br />
ሳይገልፁ ማስተላለፍ ይችሉ ነበር፡፡ ምናልባት<br />
ደህንነቱ የተረጋገጠ የመረጃ መለዋወጫ መስመር<br />
እንዳላቸው በመተማመናቸውም ሊሆን ይችላል፡፡<br />
ዊኪሊክስ ይመጣል ብሎ ማን ጠረጠረ? ጋዜጠኛ<br />
አርጋው ከአገር ወጥቶ የተፈጠረበትን ጫና ነገረን<br />
እንጂ፣ ሌሎች ግለሰቦችም በዊኪሊክስ መረጃ<br />
ላይ በስም ተጠቅሰዋል፡፡ የደረሰባቸውን ወይም<br />
እየደረሰባቸው ያለውን ጫና ገና ስላልነገሩን<br />
ለማወቅ አልቻልንም፡፡ ለምሣሌ የአንድ<br />
መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ባለቤትና መሪ የሆኑ<br />
ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ግለሰብ በአገራችን ስለሚገኙት<br />
የእስር ቤቶች ሁኔታ ለኤምባሲው ዲፕሎማቶች<br />
የሠጡት መረጃ ከነስማቸው ተዘርዝሮ ይገኛል፡፡<br />
የአርጋው አሽኔን መሠደድ ተከትሎ የዓለም አቀፍ<br />
የጋዜጠኞች ተከራካሪ ቡድን (CPJ) ባወጣው<br />
መግለጫ፤ አርጋው አሽኔ ዊኪሊክስ ይፋ ባደረገው<br />
መረጃ ምክንያት የተሰደደ የመጀመሪያው ጋዜጠኛ<br />
መሆኑን ገልፃóል፡፡<br />
ወታደራዊው ኃይል በአስቸኳይ ሥልጣኑን<br />
የሚያስረክብበትን ሂደት ተቃውሞ ላሰሙ<br />
ከፍተኛ የፖለቲካ ፓርቲ ኮሚቴ አባላት<br />
ውሳኔውን ማረጋገጥ ይኖርበታል” ብለዋል፡፡<br />
የኤስ ሲ.ኤ.ኤፍ ፓርቲ አባላት ደግሞ<br />
ወታደራዊው መንግሥት ከየካቲት ጀምሮ<br />
ለሕዝብ የገባውን ቃል አላከበረም፡፡ አሁን ግን<br />
በዚህ ሁለት ሳምንት ውስጥ የመጨረሻ ውሳኔ<br />
ሊያሳውቀን ይገባል ሲሉ አስተያየታቸውን<br />
ሰጥተዋል፡፡ ምክር ቤቱ ከብሔራዊ ዴሞክራሲ<br />
የሁለት ቡድኖች ወግ<br />
የአዲስ ነገር ጋዜጣ አዘጋጆች ከአገር<br />
ከተሰደዱና ጋዜጣዋ ከአዲስ አበባ ጐዳናዎች<br />
የጠፋች ሰሞን ለበርካታ ሰዎች የመነጋገሪያ ርዕስ<br />
ነበረች፡፡ የጋዜጣዋ መዘጋት የማኪያቶ ላይ ጨዋታ<br />
መክፈቻ ከመሆኑም ባሻገር፣ በአገር ውስጥም<br />
በውጭም የሚገኙ የህትመት፣ የኤሌክትሮኒክስና<br />
የድረ -ገጽ ብዙሃን መገናኛዎች ርዕስ ጉዳይ ነበር፡<br />
፡ ከአገር ውጭ የነበሩት አዘጋጆች የአሜሪካን<br />
ድምፅና የጀርመን ድምፅ በመሣሠሉ የሬዲዮ<br />
ጣቢያዎች የተሰደዱበትን ምክንያት ይነግሩን ነበር፡<br />
፡ መንግስት በበኩሉ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የነፃው<br />
ፕሬስን ታሪካዊ ጉዞ የሚተነትን ዘጋቢ ፊልም፣<br />
በስቱዲዮው የተደረገ የፓናል ውይይትና ክቡር<br />
ጠቅላይ ሚንስትሩ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ<br />
ላይም ጭምር ጉዳዩ መነሣቱን አስታውሳለሁ፡፡<br />
የመንግስቱ ልሣን “አዲስ ዘመን” ጋዜጣ በበኩሉ<br />
አዲስ ነገር ከመዘጋቷ ጥቂት ጊዜያት ቀደም ብሎ<br />
“ማስፈራሪያ” የሚመስል ረጅም ፅሁፍ ማውጣቱ<br />
ይታወሣል፡፡ ይህን ፅሁፍም አዲስ ነገር ጋዜጣ<br />
አንድም ቃል ሣታስቀር ከማተሟም በላይ<br />
ለፅሁፉም መልስ ሰጥታለች፡፡ ሁለቱም ፅሁፎች<br />
በተለያዩ ቦታዎች ስለሚገኙ የበለጠ ማወቅ የፈለገ<br />
አንባቢ ለማመሣከር ይችላል፡፡<br />
ከላይ የጠቀስኳቸው የመንግሥት ድምፆች<br />
በሙሉ ሲነግሩን የነበረው፤ አዘጋጆቹን የመክሰስም፣<br />
የማዋከብም፣ የማሰርም…. ድርጊትም ሆነ እቅድ<br />
በመንግስት በኩል እንዳልነበረ ነው፡፡ የአዘጋጆቹንም<br />
የመንግስትን አስተያየቶችን ያዳመጥነው ዜጐች፣<br />
2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.10<br />
ዓለም አቀፍ ዜና<br />
የግብፅ ወታደራዊ መንግሥት ቃሉን አልጠበቀም ተባለ<br />
“ኢትዮጵያ በፀረ-ሽብር ሕግ ስም<br />
በመጠቀም ታዋቂ ጋዜጠኞችን<br />
እያፈነች ነው” ሲፒጄ<br />
በተስፋዬ ደጉ<br />
በደቡብ ሱዳን የሥራ ማስታወቂያ ወጣ<br />
ልብ ያለው ልብ ይበል!<br />
ፓርቲ ካለው የሁለት ዓመት የፖለቲካ ተሞክሮ<br />
ተነስተን ሕግን የተከተለ የሚቻለውን ጥናት<br />
እናደርጋለን ሲል ቃል ገብቷል፡፡<br />
የግብፅ ምክር ቤት ከፍተኛ አባለ ሳሚ አናን<br />
በበኩላቸው፡፡ “የፓርቲ ተወካዮች ከዙህ በፊት<br />
የነበረው የምርጫ ህግ ተቃዋሚዎች በነፃነት<br />
እንዲንቀሳቀሱ የማይፈቅደው አንቀፅ መሻሻልና<br />
መሻር የኖርበታል፡፡ ለዚህም የቀድሞ ፖርላማ<br />
አባላት ድጋፍ ያስፈልጋል” ሲሉ ጠይቀዋል፡፡<br />
UNITED NATIONS<br />
United Nations Mission in South Sudan<br />
UNMISS<br />
International Individual Contractors (IIC)<br />
Job Openings<br />
The United Nations Mission in South Sudan (UNMISS) is seeking qualified<br />
candidates to serve as International Individual Contractors to construct UN<br />
accommodation and office blocks countrywide in <strong>the</strong> Republic of South Sudan.<br />
Nationals from Uganda, Kenya, <strong>Ethiopia</strong> and <strong>the</strong> Democratic Republic of Congo<br />
(DRC) with <strong>the</strong> experience and qualifications in <strong>the</strong> following occupational groups<br />
are encouraged to apply:<br />
Supervisors/Project Managers<br />
Masons<br />
Carpenters<br />
Plumbers<br />
Electricians<br />
Storekeepers<br />
Heavy Duty Equipment operators<br />
HVAC Technicians<br />
Eligible candidates should indicate <strong>the</strong>ir interest by submitting <strong>the</strong>ir details by<br />
electronic mail or by hand through <strong>the</strong> attached Personal History <strong>for</strong>m (P.11) <strong>for</strong>m<br />
quoting <strong>the</strong> specific occupational group <strong>the</strong>y are applying <strong>for</strong>.<br />
By email:<br />
All applicants are encouraged to apply by e-mail and MUST include <strong>the</strong>ir private<br />
e-mail address in <strong>the</strong> subject line to: unmiss-recruitment-iic@un.org<br />
By Mail:<br />
Chief Civilian Personnel Officer<br />
United Nations Mission in South Sudan<br />
P.O. Box 29<br />
Juba 081111<br />
Republic of South Sudan<br />
እውነቱ ያለው የቱ ጋ እንደሆነ መለየት ቢያቅተን፤<br />
እንደፍላጐታችንና እንደየእምነታችን ተቀብለን<br />
ኖርን፡፡ አንዳንዶቻችንም ሁለቱንም ወገኖች<br />
ማመን አቅቶን ጥርጣሬ ውስጥ ከረምን፡፡ አሁን ግን<br />
እውነቱ ማን ጋ እንደነበር በዊኪሊክስ ምክንያትና<br />
በአርጋው አሽኔ በኩል ለማወቅ ቻልን፡፡<br />
የኢቲቪ የፓናል ውይይት<br />
ይህ የፓናል ውይይት በጣቢያው ስቱዲዮ<br />
ውስጥ የተደረገ ሲሆን፤ የግል ጋዜጣ ተወካዮች፣<br />
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት<br />
ክፍል መምህራን፣ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች<br />
ማኀበራት ተወካዮችና ሌሎች ተጋባዦችም<br />
ተሳትፈውበታል፡፡ በዚህ የፓናል ውይይት ላይ<br />
የአዲስ ነገር ጋዜጣ አዘጋጆች ከአገር የተሰደዱበት<br />
ምክንያትም የውይይቱ አካል ነበር፡፡ በውይይቱ<br />
ላይ ተሳትፈው ከነበሩት አብዛኛዎቹ ግለሰቦች<br />
ያቀርቡት የነበረው አስተያየት አዘጋጆቹን የሚኮንን<br />
ነበር፡፡ ይህ ብቻ አልነበረም፡፡ የአዲስ ነገር ጋዜጣ<br />
አዘጋጆች የተሰደዱት በራሣቸው ምክንያት እንጂ፤<br />
መንግስት ምንም ስራቸውን ሊያውክ የሚችል<br />
ጫና እንደማይፈጥርባቸው እየተቀባበሉ ሲነግሩን<br />
አመሹ፡፡<br />
በዚያ ውይይት ሲሰነዘሩ ከነበሩት የአዘጋጆቹ<br />
ስደት ምክንያት ተብለው ቀርበው ከነበሩት ሀሳቦች<br />
መካከል ከማስታውሳቸው አንዳንዶቹን ለመጥቀስ<br />
እሞክራለሁ፡፡ “ሽያጭ ቀንሶባቸው፤ ጋዜጣዋ<br />
የመዘጋት አደጋ ስለገጠማት ነው፡፡”፤ “የሚፅፉበት<br />
ሃሣብ ማምጣት ስላቃታቸው፣ ለዚህም ጋዜጣ<br />
አዟሪዎችን እስከመጠየቅ ደርሰው ነበር፡፡”፣ “ውጭ<br />
ወደ 14 የዞሯል