24.08.2013 Views

የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless

የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless

የመሬት ቅርምት ለልማት - Ethiopia: A voice for the voiceless

SHOW MORE
SHOW LESS

Create successful ePaper yourself

Turn your PDF publications into a flip-book with our unique Google optimized e-Paper software.

12<br />

www.andinet.org.et<br />

በካይሮ የግብፅ ፖለቲካ መሪዎችና ደጋፊዎቻቸው<br />

ወታደራዊው ገዥው መንግሥትና 13 ፖለቲካ<br />

ፓርቲዎች እሁድ ዕለት በሁለቱም ወገን ውድቅ<br />

ከተደረገው ስብሰባ በኋላ አዲስ ውጤት<br />

የሚያስገኝ ውሳኔ አሳልፈዋል፡፡<br />

ውጥረት የተሞላበት ቅዳሜ ረፋድ ላይ<br />

ከተደረገው ስብሰባ በኋላ በሺዎች የሚቆጠሩ<br />

ሰዎች በማዕከላዊ ካይሮ በሚገኘው ጣሂር<br />

አደባባይ የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል፡፡ ይህም<br />

የሆነበት ምክንያት የሃገሪቱ የአደጋ እና መከላከያ<br />

የኢትዮጵያ መንግሥት የፀረ-ሽብር ህጉን በመጠቀም ስድስት<br />

ጋዜጠኞችን አስሯል ሲል በኒዮርክ የሚገኘው ዓለምአቀፍ<br />

የጋዜጠኞች መብት ተማጋች (CPJ) አስታወቀ፡፡<br />

ሁለት የስውድን ጋዜጠኞችን ማርቲን ሽብዬ እና<br />

የካሜራ ባለሙያው ጆሃን ፐርሶን በፀረ-ሽብር ወንጀል ክስ<br />

የተመሰረተባቸው ሲሆን እነኘህም ከሶማሌዋ ፑንት ላንድ<br />

ሐምሌ ላይ ወደ ኢትዮጵያዋ ኦጋዴን ክልል አቋርጠው ሲገቡ<br />

እንደ ሆነ ተገልጿል፡፡ ባለፉት ሁለት ሳምንታት የኢትዮጵያ<br />

ፀጥታ ኃይሎች ሁለት ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች እስክንድር<br />

ነጋ እና ስለሺ ሃጐስን በቁጥጥር ስር አውለዋቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ<br />

መንግሥት ቃል አቀባይ ሽመልስ ከማል በበኩላቸው<br />

ጋዜጠኞቹን “የሽብር ተግባር ሊፈፅሙ ሲል ነው የተያዙት”<br />

በማለት የተነሳውን ቅሬታ አጣጥለዋል፡፡<br />

በክረምት ወቅት ደግሞ መንግሥት በመተቸታቸው ጋዜጠኛ<br />

ውብእሸት ታዬ እና ርዮት ዓለሙ ታስረው በማዕከላዊ<br />

መቆያታቸውና እስከ 20 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት<br />

ለማስቀጣት ክስ እንደተመሰረተባቸው ይታወሳል፡፡<br />

ባለፉት አራት ወራት ብቻ በሽብር ሕግ ስም ታዋቂ ስድስት<br />

ጋዜጠኞች በሀገሪቱ እንደታሰሩ የዓለም አቀፉ ጋዜጠኞች መብት<br />

ተሟጋች የምስራቅ አፍሪካ አማካሪ ቶም ሮድስ ያስታወቁ ሲሆን<br />

“ባለሥልጣኖቹ የታሰሩት ጋዜጠኞች ፈፅመውታል የተባለውን<br />

አሳማኝ የወንጀል ማስረጃ ካለ ለሕዝቡ ይግለፁ አለበለዚያም<br />

በአስቸኳይ ሊፈቱ ይገባል” ሲሉ በድርጅቱ ስም ጠይቀዋል፡<br />

፡ አያይዘውም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋነኛ የነፃው ፕሬስ አፈና<br />

የሚካሄድባት ሀገር ናት ሲሉ ቶም ሮድስ ጠቁመዋል፡፡<br />

ተወዳጇ አዲስ ነገር ጋዜጣ ከተዘጋች ሁለት<br />

ዓመት ሞላት፡፡ ከነፃው ፕሬስ ተርታና ከአዲስ<br />

አበባ ጋዜጣ አዟሪዎች እጅ ብትጠፋም ከብዙዎች<br />

መንፈስና ህሊና ውስጥ ግን አሁንም አለች፡፡<br />

በርካታ አንባቢዎች ዕትሞቿን በሙሉ ጠርዘው<br />

ከማስቀመጣቸውም በላይ፤ አልፎ አልፎ መልሠው<br />

ያነቧታል፡፡ የጋዜጣዋ ህትመት የተቋረጠው<br />

አዘጋጆቿ ከኢትዮጵያ በመሠደዳቸው እንደነበር<br />

ይታወሣል፡፡<br />

በወቅቱ የጋዜጣው አዘጋጆች አገር ጥለው<br />

ለመሠደድ የወሰኑበትን ምክንያት ለተለያዩ<br />

የዓለም አቀፍ ብዙሃን መገናኛዎች በተከታታይ<br />

ገልፀው ነበር፡፡ ያቀርቡት የነበረውም ምክንያት<br />

መንግስት የፀረ-ሽብርተኝነት አዋጁን በመጥቀስ<br />

“በሽብርተኝነት” ሊከሣቸው እየተዘጋጀ መሆኑን<br />

ከመንግስት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት<br />

አስተማማኝ መረጃ ስለደረሣቸው እንደነበር<br />

ነግረውናል፡፡ በጊዜው አሳማኝ ምክንያት<br />

ስለነበራቸው፤ መረጃውን ያቀበላቸውን ግለሰብ<br />

ማንነት ሳይነግሩን አልፈው ነበር፡፡ ዛሬ ግን<br />

ዊኪሊክስ ለተባለው የአሜሪካንን መረጃ ጐርጓሪ<br />

ድርጅት ምስጋና ይግባውና የመረጃቸው ምንጭ<br />

አርጋው አሽኔ መሆኑን አወቅን፡፡<br />

በርካታ የአገራችን ጋዜጠኞች በቂ ትኩረት<br />

የማይሰጡት የአካባቢ ጉዳይን ትኩረት ሰጥቶ<br />

ይሰራ የነበረው ጋዜጠኛ አርጋው አሽኔ ዛሬ በስደት<br />

ላይ ይገኛል፡፡ ለተለያዩ ዓለም አቀፍ ብዙሃን<br />

መገናኛዎች ወደ ስደት የገባበትን ምክንያት የገለፀው<br />

ጋዜጠኛው፤ የአዲስ ነገር ጋዜጠኞች “በሽብርተኝነት<br />

ፍኖተ ነፃነት ማክሰኞ መስከረም 23 2004 ዓ.ም.<br />

ሰራዊት የያዘውን ሥልጣን በአስቸኳይ<br />

ለፖለቲከኞቹ ማስረከብ አለበት በሚል ነበር፡፡<br />

ከዚህ በተያያዘም በውይይቱም ላይ አነስተኛ<br />

የሚባሉ የአብዮቱ አንቀሳቃሽ ሰዎች<br />

እንዳልተሳተፉና አሁን ያለው ብቸኛው<br />

አማራጭ ወደ ሽግግር መንግሥት አስተዳደር<br />

መሄድ ነው ሲሉ እጩው ፕሬዝዳንት አብዱል<br />

ምኒም አብዱል ፈታህ ተናግረዋል፡፡<br />

የአዲሱ አል አድል ፓርቲ ተወካይ ሙስጠፋ<br />

አል ናጋር በበኩላቸው “ስልጣን ላይ ያለው<br />

የተባበሩት መንግሥታት ሚሽን በደቡብ<br />

ሱዳን፣ብቃት ያላቸው የግል ኮንትራክተሮችን በደቡብ<br />

ሱዳን ሪፕብሊክ ውስጥ ለሚያካሂደው የተባበሩት<br />

መንግሥታት ቢሮዎች የግንባታ ሥራ ማካሄድ<br />

ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዩጋንዳ፣ኬንያ፣ኢትዮጵያ እና<br />

የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፕብሊክ ዜግነት ያላቸው<br />

ማመልከት ይችላሉ የሚል ማስታወቂያ አውጥቷል፡፡<br />

የሚፈለጉትም ሙያተኞች የሚከተሉት ናቸው፡-<br />

- ሱፕርቫይዘር/የፕሮጀክት ማናጀር<br />

- ግንበኞች<br />

- አናፂዎች<br />

- የቧንቧ ሰራተኞች<br />

- ኤሌክትሪሺያኖች<br />

- የዕቃ ግምጃ ቤት ሠራተኞች<br />

- የከባድ ማሽኖች ኦፕሬተሮች<br />

- የከባድ ማሽኖች ቴክኒሺያኖችና ሙያና ልምዱ<br />

ያላችሁ ዝርዝር ቅጹን በመሙላት በኢ-ሜይል<br />

ወይም በድረጅቱ ፖስታ አድራሻ ማመልከቻቸሁን<br />

ማቅረብ እንደሚችሉ አስታውቋል፡፡<br />

አድራሻውም<br />

E-mail:- unmiss-recruitment-iic @ un.org<br />

ወይም<br />

ዋና ፕርሶኔል ኦፊሰር<br />

የተባበሩት መንግሥታት ደቡብ ሱዳን ተልዕኮ<br />

ፓ.ሣ.ቁ 29<br />

ጁባ 081111<br />

ደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ እንዲያመለክቱ ጠይቋል፡<br />

፡ የማመልከቻውን ቅፅ ከድርጅቱ በኢ.ሜይል<br />

አድራሻ ጠይቆ ማግኘት አንደሚቻልና መጠይቆቹ<br />

በእንግሊዘኛ መሞላት እንዳለባቸው ተጠቁሟል፡፡<br />

ሊከሰሱ” መሆኑን ተጨባጭ ማስረጃ እንዳለው<br />

አዲስ አበባ ከሚገኘው የአሜሪካን ኤምባሲ<br />

ዲፕሎማቶች ጋር በመወያየቱ ነበር፡፡ ይሄን መረጃ<br />

የተቀበሉት ዲፕሎማቶችም ዋሽንግተኝ ዲሲ<br />

ለሚገኘው የአሜሪካን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር<br />

በኢንተርኔት ይልካሉ፡፡ መልዕክቱንም ዊኪሊክስ<br />

ጐርጉሮ ያገኘዋል፤ ለህዝብም ይፋ ያደርገዋል፡፡<br />

እዚህ ጋ የአሜሪካን ዲፕሎማቶች ግልፅ<br />

ስህተት ሠርተዋል፡፡ ያገኙትን ይህን ትልቅ<br />

መረጃ ማስተላለፍ ግዴታቸው ቢሆንም፤<br />

የመረጃው ምንጭ አርጋው አሽኔ መሆኑን<br />

ሳይገልፁ ማስተላለፍ ይችሉ ነበር፡፡ ምናልባት<br />

ደህንነቱ የተረጋገጠ የመረጃ መለዋወጫ መስመር<br />

እንዳላቸው በመተማመናቸውም ሊሆን ይችላል፡፡<br />

ዊኪሊክስ ይመጣል ብሎ ማን ጠረጠረ? ጋዜጠኛ<br />

አርጋው ከአገር ወጥቶ የተፈጠረበትን ጫና ነገረን<br />

እንጂ፣ ሌሎች ግለሰቦችም በዊኪሊክስ መረጃ<br />

ላይ በስም ተጠቅሰዋል፡፡ የደረሰባቸውን ወይም<br />

እየደረሰባቸው ያለውን ጫና ገና ስላልነገሩን<br />

ለማወቅ አልቻልንም፡፡ ለምሣሌ የአንድ<br />

መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ባለቤትና መሪ የሆኑ<br />

ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ግለሰብ በአገራችን ስለሚገኙት<br />

የእስር ቤቶች ሁኔታ ለኤምባሲው ዲፕሎማቶች<br />

የሠጡት መረጃ ከነስማቸው ተዘርዝሮ ይገኛል፡፡<br />

የአርጋው አሽኔን መሠደድ ተከትሎ የዓለም አቀፍ<br />

የጋዜጠኞች ተከራካሪ ቡድን (CPJ) ባወጣው<br />

መግለጫ፤ አርጋው አሽኔ ዊኪሊክስ ይፋ ባደረገው<br />

መረጃ ምክንያት የተሰደደ የመጀመሪያው ጋዜጠኛ<br />

መሆኑን ገልፃóል፡፡<br />

ወታደራዊው ኃይል በአስቸኳይ ሥልጣኑን<br />

የሚያስረክብበትን ሂደት ተቃውሞ ላሰሙ<br />

ከፍተኛ የፖለቲካ ፓርቲ ኮሚቴ አባላት<br />

ውሳኔውን ማረጋገጥ ይኖርበታል” ብለዋል፡፡<br />

የኤስ ሲ.ኤ.ኤፍ ፓርቲ አባላት ደግሞ<br />

ወታደራዊው መንግሥት ከየካቲት ጀምሮ<br />

ለሕዝብ የገባውን ቃል አላከበረም፡፡ አሁን ግን<br />

በዚህ ሁለት ሳምንት ውስጥ የመጨረሻ ውሳኔ<br />

ሊያሳውቀን ይገባል ሲሉ አስተያየታቸውን<br />

ሰጥተዋል፡፡ ምክር ቤቱ ከብሔራዊ ዴሞክራሲ<br />

የሁለት ቡድኖች ወግ<br />

የአዲስ ነገር ጋዜጣ አዘጋጆች ከአገር<br />

ከተሰደዱና ጋዜጣዋ ከአዲስ አበባ ጐዳናዎች<br />

የጠፋች ሰሞን ለበርካታ ሰዎች የመነጋገሪያ ርዕስ<br />

ነበረች፡፡ የጋዜጣዋ መዘጋት የማኪያቶ ላይ ጨዋታ<br />

መክፈቻ ከመሆኑም ባሻገር፣ በአገር ውስጥም<br />

በውጭም የሚገኙ የህትመት፣ የኤሌክትሮኒክስና<br />

የድረ -ገጽ ብዙሃን መገናኛዎች ርዕስ ጉዳይ ነበር፡<br />

፡ ከአገር ውጭ የነበሩት አዘጋጆች የአሜሪካን<br />

ድምፅና የጀርመን ድምፅ በመሣሠሉ የሬዲዮ<br />

ጣቢያዎች የተሰደዱበትን ምክንያት ይነግሩን ነበር፡<br />

፡ መንግስት በበኩሉ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የነፃው<br />

ፕሬስን ታሪካዊ ጉዞ የሚተነትን ዘጋቢ ፊልም፣<br />

በስቱዲዮው የተደረገ የፓናል ውይይትና ክቡር<br />

ጠቅላይ ሚንስትሩ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ<br />

ላይም ጭምር ጉዳዩ መነሣቱን አስታውሳለሁ፡፡<br />

የመንግስቱ ልሣን “አዲስ ዘመን” ጋዜጣ በበኩሉ<br />

አዲስ ነገር ከመዘጋቷ ጥቂት ጊዜያት ቀደም ብሎ<br />

“ማስፈራሪያ” የሚመስል ረጅም ፅሁፍ ማውጣቱ<br />

ይታወሣል፡፡ ይህን ፅሁፍም አዲስ ነገር ጋዜጣ<br />

አንድም ቃል ሣታስቀር ከማተሟም በላይ<br />

ለፅሁፉም መልስ ሰጥታለች፡፡ ሁለቱም ፅሁፎች<br />

በተለያዩ ቦታዎች ስለሚገኙ የበለጠ ማወቅ የፈለገ<br />

አንባቢ ለማመሣከር ይችላል፡፡<br />

ከላይ የጠቀስኳቸው የመንግሥት ድምፆች<br />

በሙሉ ሲነግሩን የነበረው፤ አዘጋጆቹን የመክሰስም፣<br />

የማዋከብም፣ የማሰርም…. ድርጊትም ሆነ እቅድ<br />

በመንግስት በኩል እንዳልነበረ ነው፡፡ የአዘጋጆቹንም<br />

የመንግስትን አስተያየቶችን ያዳመጥነው ዜጐች፣<br />

2ኛ ዓመት ቅጽ.2 ቁ.10<br />

ዓለም አቀፍ ዜና<br />

የግብፅ ወታደራዊ መንግሥት ቃሉን አልጠበቀም ተባለ<br />

“ኢትዮጵያ በፀረ-ሽብር ሕግ ስም<br />

በመጠቀም ታዋቂ ጋዜጠኞችን<br />

እያፈነች ነው” ሲፒጄ<br />

በተስፋዬ ደጉ<br />

በደቡብ ሱዳን የሥራ ማስታወቂያ ወጣ<br />

ልብ ያለው ልብ ይበል!<br />

ፓርቲ ካለው የሁለት ዓመት የፖለቲካ ተሞክሮ<br />

ተነስተን ሕግን የተከተለ የሚቻለውን ጥናት<br />

እናደርጋለን ሲል ቃል ገብቷል፡፡<br />

የግብፅ ምክር ቤት ከፍተኛ አባለ ሳሚ አናን<br />

በበኩላቸው፡፡ “የፓርቲ ተወካዮች ከዙህ በፊት<br />

የነበረው የምርጫ ህግ ተቃዋሚዎች በነፃነት<br />

እንዲንቀሳቀሱ የማይፈቅደው አንቀፅ መሻሻልና<br />

መሻር የኖርበታል፡፡ ለዚህም የቀድሞ ፖርላማ<br />

አባላት ድጋፍ ያስፈልጋል” ሲሉ ጠይቀዋል፡፡<br />

UNITED NATIONS<br />

United Nations Mission in South Sudan<br />

UNMISS<br />

International Individual Contractors (IIC)<br />

Job Openings<br />

The United Nations Mission in South Sudan (UNMISS) is seeking qualified<br />

candidates to serve as International Individual Contractors to construct UN<br />

accommodation and office blocks countrywide in <strong>the</strong> Republic of South Sudan.<br />

Nationals from Uganda, Kenya, <strong>Ethiopia</strong> and <strong>the</strong> Democratic Republic of Congo<br />

(DRC) with <strong>the</strong> experience and qualifications in <strong>the</strong> following occupational groups<br />

are encouraged to apply:<br />

Supervisors/Project Managers<br />

Masons<br />

Carpenters<br />

Plumbers<br />

Electricians<br />

Storekeepers<br />

Heavy Duty Equipment operators<br />

HVAC Technicians<br />

Eligible candidates should indicate <strong>the</strong>ir interest by submitting <strong>the</strong>ir details by<br />

electronic mail or by hand through <strong>the</strong> attached Personal History <strong>for</strong>m (P.11) <strong>for</strong>m<br />

quoting <strong>the</strong> specific occupational group <strong>the</strong>y are applying <strong>for</strong>.<br />

By email:<br />

All applicants are encouraged to apply by e-mail and MUST include <strong>the</strong>ir private<br />

e-mail address in <strong>the</strong> subject line to: unmiss-recruitment-iic@un.org<br />

By Mail:<br />

Chief Civilian Personnel Officer<br />

United Nations Mission in South Sudan<br />

P.O. Box 29<br />

Juba 081111<br />

Republic of South Sudan<br />

እውነቱ ያለው የቱ ጋ እንደሆነ መለየት ቢያቅተን፤<br />

እንደፍላጐታችንና እንደየእምነታችን ተቀብለን<br />

ኖርን፡፡ አንዳንዶቻችንም ሁለቱንም ወገኖች<br />

ማመን አቅቶን ጥርጣሬ ውስጥ ከረምን፡፡ አሁን ግን<br />

እውነቱ ማን ጋ እንደነበር በዊኪሊክስ ምክንያትና<br />

በአርጋው አሽኔ በኩል ለማወቅ ቻልን፡፡<br />

የኢቲቪ የፓናል ውይይት<br />

ይህ የፓናል ውይይት በጣቢያው ስቱዲዮ<br />

ውስጥ የተደረገ ሲሆን፤ የግል ጋዜጣ ተወካዮች፣<br />

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት<br />

ክፍል መምህራን፣ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች<br />

ማኀበራት ተወካዮችና ሌሎች ተጋባዦችም<br />

ተሳትፈውበታል፡፡ በዚህ የፓናል ውይይት ላይ<br />

የአዲስ ነገር ጋዜጣ አዘጋጆች ከአገር የተሰደዱበት<br />

ምክንያትም የውይይቱ አካል ነበር፡፡ በውይይቱ<br />

ላይ ተሳትፈው ከነበሩት አብዛኛዎቹ ግለሰቦች<br />

ያቀርቡት የነበረው አስተያየት አዘጋጆቹን የሚኮንን<br />

ነበር፡፡ ይህ ብቻ አልነበረም፡፡ የአዲስ ነገር ጋዜጣ<br />

አዘጋጆች የተሰደዱት በራሣቸው ምክንያት እንጂ፤<br />

መንግስት ምንም ስራቸውን ሊያውክ የሚችል<br />

ጫና እንደማይፈጥርባቸው እየተቀባበሉ ሲነግሩን<br />

አመሹ፡፡<br />

በዚያ ውይይት ሲሰነዘሩ ከነበሩት የአዘጋጆቹ<br />

ስደት ምክንያት ተብለው ቀርበው ከነበሩት ሀሳቦች<br />

መካከል ከማስታውሳቸው አንዳንዶቹን ለመጥቀስ<br />

እሞክራለሁ፡፡ “ሽያጭ ቀንሶባቸው፤ ጋዜጣዋ<br />

የመዘጋት አደጋ ስለገጠማት ነው፡፡”፤ “የሚፅፉበት<br />

ሃሣብ ማምጣት ስላቃታቸው፣ ለዚህም ጋዜጣ<br />

አዟሪዎችን እስከመጠየቅ ደርሰው ነበር፡፡”፣ “ውጭ<br />

ወደ 14 የዞሯል

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!