26.05.2017 Views

Amharic (Ethiopia) translation of the Quran

Many more Islamic media to read, listen, print and download at ww.IslamicGlobe.com and at www.QuranReciter.org

Many more Islamic media to read, listen, print and download at ww.IslamicGlobe.com and at www.QuranReciter.org

SHOW MORE
SHOW LESS

You also want an ePaper? Increase the reach of your titles

YUMPU automatically turns print PDFs into web optimized ePapers that Google loves.

26|89|ወደ አላህ በንጹህ ልብ የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ፡፡»<br />

26|90|ገነትም ለፈሪዎች በምትቀረብበት (ቀን)፡፡<br />

26|91|ገሀነምም ለጠመሞች በምትገለጽበት (ቀን)፡፡<br />

26|92|ለእነሱም በሚባል ቀን «ትግገዟቸው የነበራችሁት የት ናቸው»<br />

26|93|«ከአላህ ሌላ ሲኾኑ ይረዱዋችኋልን ወይስ (ለራሳቸው) ይርረዳሉን»<br />

26|94|በውስጧም እነሱና ጠማሞቹ በፊቶቻቸው ተጥለው ይንከባለላሉ፡፡<br />

26|95|የሰይጣንም ሰራዊቶች መላውም (ይጣላሉ)፡፡<br />

26|96|እነርሱም በእርሷ ውስጥ የሚከራከሩ ኾነው ይላሉ፡-<br />

26|97|በአላህ እንምላለን፤ እኛ በግልጽ መሳሳት ውስጥ ነበርን፡፡<br />

26|98|(ጣዖቶቹን) በዓለማት ጌታ ባስተካከልናችሁ ጊዜ፡፡<br />

26|99|አመጸኞቹም እንጅ ሌላ አላሳሳተንም፡፡<br />

26|100|ከአማላጆችም ለእኛ ምንም የለንም፡፡<br />

26|101|አዛኝ ወዳጂም (የለንም)፡፡<br />

26|102|ለእኛም አንዲት ጊዜ መመለስ በኖረችንና ከአማኞቹ በኾን እንመኛለን (ይላሉ)፡፡<br />

26|103|በዚህ ውስጥ አስደናቂ ግሳጼ አልለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡<br />

26|104|ጌታህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው አዛኙ ነው፡፡<br />

26|105|የኑሕ ሕዝቦች መልክተኞችን አስተባበሉ፡፡<br />

26|106|ወንድማቸው ኑሕ ለእነሱ ባላቸው ጊዜ «አትጠነቀቁምን<br />

26|107|«እኔ ለእናንተ ታማኝ መልክተኛ ነኝ፡፡<br />

26|108|«አላህንም ፍሩ ታዘዙኝም፡፡<br />

26|109|«በእርሱም ላይ ምንም ዋጋ አልጠይቃችሁም፡፡ ዋጋዬ በዓለማት ጌታ ላይ እንጅ<br />

በሌላ ላይ አይደለም፡፡<br />

26|110|«አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡»<br />

26|111|(እነርሱም) «ወራዶቹ የተከተሉህ ኾነህ ለአንተ እናምናለን» አሉት፡፡<br />

26|112|(እርሱም) አላቸው «ይሠሩት በነበሩት ነገር ምን ዕውቀት አለኝ፡፡<br />

26|113|«ምርመራቸው በጌታዬ ላይ እንጅ በሌላ ላይ አይደለም፡፡ ብታውቁ ኖሮ (ይህንን<br />

ትርረዱ ነበር)፡፡<br />

26|114|«እኔም አማኞችን አባራሪ አይደለሁም፡፡<br />

26|115|«እኔ ግልጽ አስፈራሪ እንጅ ሌላ አይደለሁም፡፡»<br />

26|116|«ኑሕ ሆይ! (ከምትለው) ባትከለከል በእርግጥ ከሚወገሩት ትኾናለህ» አሉት፡፡<br />

26|117|(እርሱም) አለ «ጌታዬ ሆይ! ሕዝቦቼ አስተባበሉኝ፡፡<br />

26|118|«በእኔና በእነርሱም መካከል (ተገቢ) ፍርድን ፍረድ፡፡ አድነኝም፡፡ ከእኔ ጋር<br />

ያሉትንም ምእምናን፡፡»<br />

26|119|እርሱንም ከእርሱ ጋር ያለውንም ሁሉ በተመላው መርከብ ውስጥ አዳን፡፡<br />

26|120|ከዚያም በኋላ ቀሪዎቹን አሰጠምን፡፡<br />

26|121|በዚህ ውስጥ ታላቅ ግሳጼ አለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡<br />

26|122|ጌታህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው አዛኙ ነው፡፡<br />

26|123|ዓድ መልክተኞችን አስተባበለች፡፡<br />

26|124|ወንድማቸው ሁድ ለነርሱ ባላቸው ጊዜ «አትጠነቀቁምን<br />

26|125|«እኔ ለናንተ ታማኝ መልክተኛ ነኝ፡፡<br />

190

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!