26.05.2017 Views

Amharic (Ethiopia) translation of the Quran

Many more Islamic media to read, listen, print and download at ww.IslamicGlobe.com and at www.QuranReciter.org

Many more Islamic media to read, listen, print and download at ww.IslamicGlobe.com and at www.QuranReciter.org

SHOW MORE
SHOW LESS

You also want an ePaper? Increase the reach of your titles

YUMPU automatically turns print PDFs into web optimized ePapers that Google loves.

54|18|ዓድ አስተባበለች፡፡ ቅጣቴና ማስጠንቀቂያዎቼም እንዴት ነበሩ!<br />

54|19|እኛ በእነርሱ ላይ ዘወትር መናጢ በኾነ ቀን በኀይል የምትንሻሻ ነፋስን ላክንባቸው፡፡<br />

54|20|ሰዎቹን ልክ ከሥሮቻቸው የተጎለሰሱ የዘንባባ ግንዶች መስለው (ከተደበቁበት)<br />

ትነቅላቸዋለች፡፡<br />

54|21|ቅጣቴና ማስጠንቀቂያዎቼም እንዴት ነበሩ?<br />

54|22|ቁርኣንንም ለማስታወስ በእርግጥ አገራነው፡፡ ተገሳጭም አልለን?<br />

54|23|ሰሙድ በአስፈራሪዎቹ አስተባበለች፡፡<br />

54|24|«ከእኛ የኾነን አንድን ሰው እንከተለዋለን? እኛ ያን ጊዜ በስህተትና በዕብደት ውስጥ<br />

ነን» አሉ፡፡<br />

54|25|«ከኛ መካከል በእርሱ ላይ (ብቻ) ማስገንዘቢያ (ራእይ) ተጣለለትን? አይደለም<br />

እርሱ ውሸታም ኩሩ ነው» (አሉ)፡፡<br />

54|26|ውሸታሙ ኩሩው ማን እንደኾነ ነገ በእርግጥ ያውቃሉ፡፡<br />

54|27|እኛ ሴት ግመልን ለእነርሱ መፈተኛ ትኾን ዘንድ ላኪዎች ነን፡፡ ተጠባበቃቸውም፡፡<br />

ታገስም፡፡<br />

54|28|ውሃውንም በመካከላቸው የተከፈለ መኾኑን ንገራቸው፡፡ ከውሃ የኾነ ፋንታ ሁሉ<br />

(ተረኞቹ) የሚጣዱት ነው፡፡<br />

54|29|ጓደኛቸውንም ጠሩ፡፡ ወዲያውም (ሰይፍን) ተቀበለ፡፡ ወጋትም፡፡<br />

54|30|ቅጣቴና ማስጠንቀቂያዎቼም እንዴት ነበሩ?<br />

54|31|እኛ በእነርሱ ላይ አንዲትን ጩኸት ላክንባቸው፡፡ ወዲያውም ከበረት አጣሪ (አጥር)<br />

እንደ ተሰባበረ ርግጋፊ ኾኑ፡፡<br />

54|32|ቁርኣንንም ለመገንዘብ አገራነው፡፡ ተገሳጭም አልለን?<br />

54|33|የሉጥ ሕዝብ በአስፈራሪዎቹ አስተባበለች፡፡<br />

54|34|እኛ በእነርሱ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ላክን፡፡ የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ<br />

(እነርሱንስ) በሌሊት መጨረሻ ላይ አዳንናቸው፡፡<br />

54|35|ከእኛ በኾነ ጸጋ (አዳንናቸው)፡፡ እንደዚሁ ያመሰገነን ሰው እንመነዳለን፡፡<br />

54|36|ብርቱይቱን አያያዛችንንም በእርግጥ አስጠነቀቃቸው፡፡ በማስጠንቀቂያዎቹም ተከራከሩ፡፡<br />

54|37|ከእንግዶቹም እንዲያስመቻቸው ደጋግመው ፈለጉት፡፡ ወዲያውም ዓይኖቻቸውን አበስን፡<br />

፡ «ቅጣቴንና ማስጠንቀቂያዎቼንም ቅመሱ» (አልናቸው)፡፡<br />

54|38|በማለዳም ዘውታሪ የኾነ ቅጣት በእርግጥ ማለደባቸው፡፡<br />

54|39|«ቅጣቴንና ማስጠንቀቂያዎቼንም ቅመሱ» (ተባሉ)፡፡<br />

54|40|ቁርኣንንም ለመገንዘብ በእርግጥ አገራነው፡፡ ተገሳጭም አልለን?<br />

54|41|የፈርዖንንም ቤተሰቦች ማስጠንቀቂያዎች በእርግጥ መጡዋቸው፡፡<br />

54|42|በተዓምራቶቻችን በሁሏም አስተባበሉ፡፡ የብርቱ ቻይንም አያያዝ ያዝናቸው፡፡<br />

54|43|ከሓዲዎቻችሁ ከእነዚህ በላጮች ናቸውን? ወይስ ለናንተ በመጽሐፎች ውስጥ<br />

(የተነገረ) ነፃነት አላችሁን?<br />

54|44|ወይስ «እኛ የተረዳን ክምቹዎች ነን» ይላሉን?<br />

54|45|ክምቹዎቹ በእርግጥ ድል ይምመታሉ፡፡ ጀርባዎችንም ያዞራሉ፡፡<br />

54|46|ይልቁንም ሰዓቲቱ (ትንሣኤ) ቀጠሮዋቸው ናት፡፡ ሰዓቲቱም በጣም የከበደችና<br />

የመረረች ናት፡፡<br />

54|47|አመጸኞች በስህተትና በእሳቶች ውስጥ ናቸው፡፡<br />

279

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!