26.05.2017 Views

Amharic (Ethiopia) translation of the Quran

Many more Islamic media to read, listen, print and download at ww.IslamicGlobe.com and at www.QuranReciter.org

Many more Islamic media to read, listen, print and download at ww.IslamicGlobe.com and at www.QuranReciter.org

SHOW MORE
SHOW LESS

Create successful ePaper yourself

Turn your PDF publications into a flip-book with our unique Google optimized e-Paper software.

37|10|ንጥቂያን የነጠቀ ወዲያውም አብሪ ኮከብ የተከተለው ሲቀር፤ (እርሱ ይሰማዋል)፡፡<br />

37|11|ጠይቃቸውም፤ እነርሱ በአፈጣጠር ይበልጥ የበረቱ ናቸውን? ወይስ እኛ (ከእነርሱ<br />

በፊት) የፈጠርነው? (ፍጡር) እኛ ከሚጣበቅ ጭቃ ፈጠርናቸው፡፡<br />

37|12|ይልቁንም (በማስተባበላቸው) ተደነቅህ፤(ከመደነቅህ) ይሳለቃሉም፡፡<br />

37|13|በተገሠጹም ጊዜ አይመለሱም፡፡<br />

37|14|ተዓምርን ባዩም ጊዜ ለመሳለቅ ይጠራራሉ፡፡<br />

37|15|ይላሉም «ይህ ግልጽ ድግምት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡<br />

37|16|«በሞትንና ዐፈርና አጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ የምንቀሰቀስ ነን?<br />

37|17|«የቀድሞዎቹ አባቶችንም? (ይላሉ)፡፡<br />

37|18|«አዎን እናንተ ወራዶች ሆናችሁ (ትነሳላችሁ)» በላቸው፡፡<br />

37|19|እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡ እነርሱም ወዲያውኑ (ምን እንደሚፈጸምባቸው)<br />

ያያሉ፡፡<br />

37|20|«ዋ ጥፋታችን! ይህ የፍርዱ ቀን ነው» ይላሉም፡፡<br />

37|21|«ይህ ያ በእርሱ ታስተባብሉ የነበራችሁት መለያው ቀን ነው» (ይባላሉ)፡፡<br />

37|22|(ለመላእክቶችም) «እነዚያን ነፍሶቻቸውን የበደሉትን ሰዎች ጓደኞቻቸውንም<br />

ይግገዟቸው የነበሩትንም (ጣዖታት) ሰብስቡ፡፡<br />

37|23|«ከአላህ ሌላ (የሚገዙዋቸውን ሰብስቧቸው) ወደ እሳት መንገድም ምሩዋቸው፡፡<br />

37|24|«አቁሟቸውም፡፡ እነርሱ ተጠያቂዎች ናቸውና» (ይባላል)፡፡<br />

37|25|(ለእነርሱም) «የማትረዳዱት ለእናንተ ምን አላችሁ? (ይባላሉ)፡፡<br />

37|26|በእርግጥ እነርሱ ዛሬ እጃቸውን የሰጡ ወራዳዎች ናቸው፡፡<br />

37|27|የሚወቃቀሱም ሆነው ከፊላቸው በከፊሉ ላይ ይመጣሉ፡፡<br />

37|28|(ለአስከታዮቹ) እናንተ ከስተቀኝ ትመጡብን ነበር ይላሉ፡፡<br />

37|29|(አስከታዮቹም) ይላሉ «አይደለም ፈጽሞ ምእምናን አልነበራችሁም፡፡<br />

37|30|«ለእኛም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልነበረንም፡፡ በእርግጥ እናንተ ጠማሞች<br />

ሕዝቦች ነበራችሁ፡፡<br />

37|31|«በእኛም ላይ የጌታችን ቃል ተረጋገጠብን፤ እኛ (ሁላችንም ቅጣቱን) ቀማሾች ነን፡፡<br />

37|32|«ወደ ጥምመት ጠራናችሁም፡፡ እኛ ጠማሞች ነበርንና» (ይላሉ)፡፡<br />

37|33|ስለዚህ እነርሱ በዚያ ቀን በቅጣቱ ነጋሪዎች ናቸው፡፡<br />

37|34|እኛ በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡<br />

37|35|እነርሱ ከአላህ ሌላ አምላክ የለም በተባሉ ጊዜ ይኮሩ ነበሩ፡፡<br />

37|36|እኛ ለዕብድ ባለቅኔ ብለን አማልክቶቻችንን የምንተው ነን? ይሉም ነበር፡፡<br />

37|37|አይደለም እውነቱን (ሃይማኖት) አመጣ፡፡ መልክተኞቹንም እውነተኛነታቸውን<br />

አረጋገጠ፡፡<br />

37|38|እናንተ አሳማሚውን ቅጣት በእርግጥ ቀማሾች ናችሁ፡፡<br />

37|39|ትሠሩትም የነበራችሁትን እንጂ ሌላን አትመነዱም፡፡<br />

37|40|ግን ምርጥ የሆኑት የአላህ ባሮች (ቅጣትን አይቀምሱም)፡፡<br />

37|41|እነዚያ ለእነርሱ የታወቀ ሲሳይ አላቸው፡፡<br />

37|42|ፍራፍሬዎች (አሏቸው) እነርሱም የተከበሩ ናቸው፤<br />

37|43|በድሎት ገነቶች ውስጥ፡፡<br />

37|44|ፊት ለፊት የሚታያዩ ሲሆኑ በአልጋዎች ላይ (ይንፈላሰሳሉ)፡፡<br />

37|45|ከሚመነጭ ወይን ጠጅ በያዘ ብርጭቆ በእነርሱ ላይ ይዞርባቸዋል፡፡<br />

230

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!