26.05.2017 Views

Amharic (Ethiopia) translation of the Quran

Many more Islamic media to read, listen, print and download at ww.IslamicGlobe.com and at www.QuranReciter.org

Many more Islamic media to read, listen, print and download at ww.IslamicGlobe.com and at www.QuranReciter.org

SHOW MORE
SHOW LESS

You also want an ePaper? Increase the reach of your titles

YUMPU automatically turns print PDFs into web optimized ePapers that Google loves.

77|7|ያ የምትስፈራሩበት (ትንሣኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው፡፡<br />

77|8|ከዋክብትም (ብርሃንዋ) በታበሰች ጊዜ፡፡<br />

77|9|ሰማይም በተከፈተች ጊዜ፡፡<br />

77|10|ጋራዎችም በተንኮተኮቱ ጊዜ፡፡<br />

77|11|መልክተኞቹም ወቅት በተደረገላቸው ጊዜ፡፡<br />

77|12|ለየትኛው ቀን ተቀጠሩ (የሚባል ሲኾን)፤<br />

77|13|ለመለያው ቀን (በተባለ ጊዜ፤ በፍጡሮች መካከል ይፈረዳል)፡፡<br />

77|14|የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?<br />

77|15|ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡<br />

77|16|የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን?<br />

77|17|ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡<br />

77|18|በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡<br />

77|19|ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡<br />

77|20|ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን?<br />

77|21|በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡<br />

77|22|እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም<br />

77|23|መጣኞች ነን!<br />

77|24|ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡<br />

77|25|ምድርን ሰብሳቢ አላደረግናትምን?<br />

77|26|ሕያዋን ኾናችሁ ሙታንም ኾናችሁ፡፡<br />

77|27|በውስጧም ከፍተኛዎችን ተራራዎች አደረግን፡፡ ጣፋጭ ውሃንም አጠጣናችሁ፡፡<br />

77|28|ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡<br />

77|29|«ወደዚያ በእርሱ ታስተባብሉ ወደ ነበራችሁት (ቅጣት) አዝግሙ፡፡<br />

77|30|«ባለ ሦስት ቅርንጫፎች ወደ ኾነው ጥላ አዝግሙ፤» (ይባላሉ)፡፡<br />

77|31|አጠላይ ያልኾነ ከእሳቱም ላንቃ የማያድን ወደ ኾነው (አዝግሙ)፡፡<br />

77|32|እርሷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ የኾኑን ቃንቄዎች ትወረውራለች፡፡<br />

77|33|(ቃንቄውም) ልክ ዳለቻዎች ግመሎችን ይመስላል፡፡<br />

77|34|ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡<br />

77|35|ይህ የማይናገሩበት ቀን ነው፡፡<br />

77|36|ይቅርታም ይጠይቁ ዘንድ፤ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም፡፡<br />

77|37|ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡<br />

77|38|ይህ መለያው ቀን ነው፡፡ እናንተንም የፊተኞቹንም ሰብሰብናችሁ፡፡<br />

77|39|ለናንተም (ለማምለጥ) ብልሃት እንዳላችሁ ተተናኮሉኝ፡፡<br />

77|40|ላስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡<br />

77|41|ጥንቁቆቹ በጥላዎችና በምንጮች ውስጥ ናቸው፡፡<br />

77|42|ከሚከጅሉትም ሁሉ በፍራፍሬዎች ውስጥ ናቸው፡፡<br />

77|43|«ትሠሩት በነበራችሁት ዋጋ የምትደሰቱ ኾናችሁ ብሉ፣ ጠጡም፤» (ይባላሉ)፡፡<br />

77|44|እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡<br />

77|45|ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡<br />

77|46|ብሉ፤ ጥቂትንም (ጊዜ) ተጠቀሙ፡፡ እናንተ አመጸኞች ናችሁና፡፡<br />

312

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!