26.05.2017 Views

Amharic (Ethiopia) translation of the Quran

Many more Islamic media to read, listen, print and download at ww.IslamicGlobe.com and at www.QuranReciter.org

Many more Islamic media to read, listen, print and download at ww.IslamicGlobe.com and at www.QuranReciter.org

SHOW MORE
SHOW LESS

Create successful ePaper yourself

Turn your PDF publications into a flip-book with our unique Google optimized e-Paper software.

80|8|እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤<br />

80|9|እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤<br />

80|10|አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡<br />

80|11|ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡<br />

80|12|የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡<br />

80|13|በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡<br />

80|14|ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡<br />

80|15|በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡<br />

80|16|የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡<br />

80|17|ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?<br />

80|18|(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)<br />

80|19|ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡<br />

80|20|ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡<br />

80|21|ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡<br />

80|22|ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡<br />

80|23|በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡<br />

80|24|ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፡፡<br />

80|25|እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡<br />

80|26|ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤<br />

80|27|በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤<br />

80|28|ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤<br />

80|29|የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤<br />

80|30|ጭፍቆች አትክልቶችንም፤<br />

80|31|ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡<br />

80|32|ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን ሠራን)፡፡<br />

80|33|አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤<br />

80|34|ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤<br />

80|35|ከናቱም ካባቱም፤<br />

80|36|ከሚስቱም ከልጁም፤<br />

80|37|ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡<br />

80|38|ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፤<br />

80|39|ሳቂዎችም ተደሳቾችም ናቸው፡፡<br />

80|40|ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አልለባቸው፤<br />

80|41|ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች፤<br />

80|42|እነዚያ እነሱ ከሓዲዎቹ አመጸኞቹ ናቸው፡፡<br />

======================================================<br />

ሱረቱ አል ተክዊር<br />

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው<br />

__________________________________________________________________________________________________________________<br />

316

Hooray! Your file is uploaded and ready to be published.

Saved successfully!

Ooh no, something went wrong!